532
Subscribers
No data24 hours
-17 days
-1130 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
Repost from Addis Powerhouse
በታዳጊ ፋጡማ ኡጋስ የተፈጸመውን በቡድን አስገድዶ መድፈር እና ግድያ በጥብቅ በመቃወም የሚከተሉትን በጋራ እየጠየቅን እንገንኛለን!
1. መንግስት ወንጀለኞችን በአስቸኳይ ለፍርድ እንዲያቀርብ፤
2. በህብረተሰባችን ውስጥ በሴቶች ላይ የሚደርሱ ጥቃቶችን ለማስወገድ መንግስት ቅድሚያ ሰጥቶ እንዲሰራ፤
3. የፍትህ አካላት፣ አቃብያነ ህጎች እና ህግ አስከባሪዎች በሴቶች እና ልጃገረዶች ላይ የሚደርሱ ጥቃቶችን የስርዓተ-ፆታ ስሜትን እና ግንዛቤን በመያዝ እንዲሰሩ፤
4. የመገናኛ ብዙሃን በሴቶች እና ህጻናት ላይ የሚደርሱን ጥቃቶች እና ወንጀሎች ለመከላከል ህብረተሰቡን የማስገንዘብ ስራ በተከታታይ እንዲሰሩ
በነዚህ ጥያቄዎች የሚስማሙ ከሆነ ፊርማዎትን በመግለጫው ላይ በማዋል ድምፅ ይሁኑ!
https://chng.it/4vTTXJ8JC6
Can you spare a minute to help this campaign?
በታዳጊ ፋጡማ ኡጋስ የተፈጸመውን በቡድን አስገድዶ መድፈር እና ግድያ በጥብቅ የመቃወም አቤቱታ
If you're not watching "the summer I turned pretty", what are you doing with your life?
#teamjeremiah🩵