en
Feedback
««𝗔𝗽𝗼𝘀𝘁𝗼𝗹𝗶𝗰-𝗖𝗵𝗲𝗻𝗻𝗮𝗹»»]

««𝗔𝗽𝗼𝘀𝘁𝗼𝗹𝗶𝗰-𝗖𝗵𝗲𝗻𝗻𝗮𝗹»»]

Open in Telegram

#Found.2014.🌼 E.C. ¹6.ወንጌልን ብሰብክ እንኳ የምመካበት የለኝም፤ ግድ ደርሶብኝ ነውና ወንጌልን ባልሰብክ ወዮልኝ።. 🗣 ¹7.ይህን በፈቃዴ ባደርገው ደመወዝ አለኝና፤ ያለ ፈቃዴ ግን ባደርግ መጋቢነት በአደራ ተሰቶኛል። 👤🦻 ¹ቆሮ 9÷16.🎭««𝗔𝗽𝗼𝘀𝘁𝗼𝗹𝗶𝗰-𝗖𝗵𝗲𝗻𝗻𝗮𝗹»» 🔍COMMENT:_ | @Eyo5n | @Mirapo1

Show more
5 400
Subscribers
No data24 hours
-27 days
+1230 days
Posts Archive
#Aposon. #ፀጋ_የአንተን ፀጋ 📎From Borena Apostolic church 🎙️Br. Eyabel_Geda የክብርህ እቃ አርገኝ ሆሌ አንተ ምታርፍበት ተቀድሶ ለአንተ ይኑር ልቤ የአንተ ቤተ መቅደስ አንተን ከእኔ ምያርቀውን ነገሮች ከእኔ አርቅ ፀጋ በሕይወቴ ይስራ አንተን ወደ እኔ ያቅርብ (ፀጋ የአንተን ፀጋ ጌታ ) (አብዛልኝ ኢየሱሴ ይስራኝ ) (ክብር ተገልጦ በላዬ ይብራ ) (ሞገስን የሚያገኘው በዝያ ) ሸክላው ሰሪ....... አለ ብዙ ፀጋ ኢየሱስ አንተጋ ልቅረብ ልጠጋ ወደ አንተ ስጦታ ቀንሰ ወይስ ትንሽ አይደለም ጌታ ለእኔ የሰጠው ውዴ የአንተን ፀጋ የቀረው ይቅር..... “ልዩ ልዩን የእግዚአብሔርን ጸጋ ደጋግ መጋቢዎች እንደ መሆናችሁ፥ እያንዳንዳችሁ የጸጋን ስጦታ እንደ ተቀበላችሁ መጠን በዚያው ጸጋ እርስ በርሳችሁ አገልግሉ፤” — 1ኛ ጴጥሮስ 4፥10

Please 🥺🙏. This links sher coplink and forward እባካችሁን .🥺🙏. ይሄን ሊንክ ሼር ኮፒ ሊንክ እና ፎር ዋርድ እናድርግ

#Aposon. አሳውቀኝ 📎From Borena Apostolic church 🎙️Br. Eyabel_Geda በእኔ ላይ ምንድነው ፈቃድህ ኢየሱስ ልትሰራ ያሰብከው አላማህ ምንድነው በእኔ ላይ አንተ ለመፈፀም ምትሻው ፈቃድህን በእኔ ፈፅመው አንተ ምታስበው መልካም ነው ሀላማህን ኢየሱስ ንገረኝ አንተ እንደፈለክ እሆናለው አሳውቀኝ / ኢየሱስ/ ፈቃድህን / አምላኬ ልኑርልህ ዘመኔን አላማህ ፍቅር ነው የአንተ ስርዓት ሁሉን በመውደድ ምታንበረክክ ይነው ፈቃድህ በሰው ልጅ ያለህ ደካማውን መርጠ ለክብር ማቆምን እኔም እንደ ዳዊት ..... እኔ ለእራሴ.......

# ቀባው የበጉን ደም በእኔ ላይ
ሀዘን ከቤቴ ራቀ ጥፋት ከቤቴ ራቀ የሞት ዕዳ ፅፈቴን በደሙ ክብር ተፋቀ
Abenezer Fekadu Vol___2

የመኖሬ ተስፋ ህልውናዬ ነህ ብቻዬን አልችልም ታስፈልገኛለህ የመኖሬ ተስፋ ህልውናዬ ነህ የልቤ ርሀቤ የነብሴ ጥማቷ ሁሌ ምጠብቅህ ትመጣለህ ብዬ ላይህ የምጓጓው ዘወትር በሀሳቤ አይኔ እየናፈቀ ክብርህን ለማየት ወዳንተ ለመቅረብ አንተን ለመጠጋት የምለምንህ አለኝ ካንተ ዘንድ የምፈልገው የማዋይህ ውዴ አለኝ የልቤን ማጫውትህ ወደ መቅደስ ገባለው መሻቴን ሁሉ ልነግርህ ከሁሉ የሚበልጠውን ዛሬ ፈልጋለው እኔ 1.ናፍቄ ድምጽህን ያንተን መልካም ጠረን መጥቻለው አባ ነብሴ ብላ(ተርባ) አንተን ዙፋንህ ስር አለው ፈልጌ መጎብኘትህን ለመቀበል ካንተ ብዙ በረከትን ያላንተ አይሰምርልኝ ጉዞዬ አይቃናም ፍጹም ኑሮዬ እጅህ መታ ዛሬ እስክትዳስሰኝ እፈልግሀለው/8 2/ሲሰማኝ ያንተ መገኘት ማጽናናትህ ሲጎበኘኝ አንተን በውበትህ አይታ ነብሴንም ሲላት ደስደስ ያኔ ነው የኔ እርካታ አንተን ሳገኝህ ነው ውዴ ሌላ ምንም አይደለም እየሱስ አንተ ነህ ርሀቤ ልቤ ዝሏልና አንተን በመናፈቅ ትመጣ እንደው እያልኩ እስካይህ እየጓጓው ወደ ጸጋህ ዙፋን እጅጉን (በይበልጥ) ቀርቤ እማጸንሀለው ክብርህን ልየው ብዬ እለምንሀለው አትለፈኝ ብዬ አንድ ጊዜ ልየው ክብርህን አንድ ጊዜ "" "" ልይ ውበትን "" "" ልይህ በግርማ "" "" ልስማው ድምጽህን ድምጽህን ስሰማው ልቤ ያርፍልኛል ሰላም ይሰማኛል አለው ስትለኝ ደግሞ በረታለው ሀይሌም ይታደሳል ዘንበል ስትልልኝ ያስጨነቀኝ ሁሉ ከእኔ ይርቃል ባንተ መገኘት ውስጥ የከበደኝ ሁሉ ያን ጊዜ ይረሳል

“ወንድሞች በኅብረት ቢቀመጡ፥ እነሆ፥ መልካም ነው፥ እነሆም፥ ያማረ ነው።” መዝሙር 133፥1 በኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን በሆሳዕና የማራናታ መዘምራን ህብረት ለ 25 ዓመት በየአመቱ በሚያዘጋ
+9
“ወንድሞች በኅብረት ቢቀመጡ፥ እነሆ፥ መልካም ነው፥ እነሆም፥ ያማረ ነው።” መዝሙር 133፥1 በኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን በሆሳዕና የማራናታ መዘምራን ህብረት ለ 25 ዓመት በየአመቱ በሚያዘጋጀው የመዝሙር ፌስቲቫል ህብረቱ ከተመሰረተበት ጊዜ ጀምሮ በውስጧ ያሉ ወንድሞችና እህቶች ሁላችን ተሰብስበን በፍቅር እና በአንድነት ሆነን የረዳንን አምላካችንን የምናከብርበት እና የምናመሰግንበት ልዪ ኘሮግራም አለን። በዚህም ኘሮግራማችን ላይ ከአምልኮ ባሻገር . የምስጋና ጊዜ . የፎቶ አውደርዕይ ጊዜ .የሻይ ቡና ጊዜ .ስለ ህብረቱ የምክክር ጊዜ እና የዚሁ ህብረት አካል ሆነው በቤተክርስቲያን በቃልኪዳን የተጋቡ ባለትዳሮች በከፍተኛ ትምህርት ተቋም የተመረቁ እና ወደከፍተኛ ትምህርት ተቋም የሚቀላቀሉ አባላቶቻችንን እውቅና በመስጠት እና በፀሎት ለእግዚአብሔር አደራ የምንሰጥበት ኘሮግራም በማዘጋጀት ልዩ የህብረት ጊዜ አሳልፈናል። የፎቶ ማስታወሻዎችን በጥቂቱ እንዲህ አጋርተናችኋል። ተባረኩ። መስከረም 11 - 2018 ዓ.ም Follow Us on👇 Instagram #ApostolicChurch #maranathahossana #Apostolicchurchofethiopia #የኢትዮጵያሐዋሪያዊትቤተክርስትያን

“ 11 - 2018 ዓ.ም Follow Us on👇 Instagram #ApostolicChurch #maranathahossana #Apostolicchurchofethiopia #የኢትዮጵያሐዋሪያዊትቤተክርስትያን
+3
“ 11 - 2018 ዓ.ም Follow Us on👇 Instagram #ApostolicChurch #maranathahossana #Apostolicchurchofethiopia #የኢትዮጵያሐዋሪያዊትቤተክርስትያን

ብዙ ኖሬአለሁ ቤተሳይዳ ላይ ሕመሜን ይዤ ፈውስንም ሳላይ መልዐኩ መጥቶ እስኪያናውጠው ነበር ተራዬን የምጠብቀው   ብዙዎች [ሌሎች] ሲገቡ እኔ እያየሁ   ብዙ ተራዎች ነበር ያለፉት   ዛሬ ግን ለእኔ ልዩ ቀን ነው   ኢየሱስ  ራስህ ነህ የምትመጣው ትጠበቃለህ ትጠበቃለህ ትጠበቃለህ በእዚህ ጉባዔ የጌቶች ጌታ ኢየሱስ ታልፋለህ ትጠበቃለህ ትጠበቃለህ ትጠበቃለህ በእኔ ሠፈር የጌቶች ጌታ ኢየሱስ ታልፋለህ ትጠበቃለህ ትጠበቃለህ ትጠበቃለህ በእዚህ ጉባዔ የጌቶች ጌታ ኢየሱስ ታልፋለህ ትጠበቃለህ ትጠበቃለህ ትጠበቃለህ በእኔ አጠገብ የፈውሴ ጌታ ኢየሱስ ታልፋለህ የግድ ነው የአንተ መምጣት የግድ ነው ቃልኪዳንህ ግድ ብሎህ ነው ምትመጣው የግድ ነው የአንተ መምጣት የግድ ነው የእኔ ነገር ግድ ብሎህ ነው ምትመጣው የግድ ነው የአንተ መምጣት የግድ ነው የዘመናት ዕንቆቅልሼን እንድትፈታው የእኔ ሁኔታ ከቶ አያግድህም [አያስቀርህም] የሰው ግፍያ ፈውሴን አያግድም [አያስቀርም] ደፍሬ በእምነት ልብስህን ዳስሳለሁ የሕመሜ ምንጭ ደርቆ እፈውሳለሁ የእኔ ነገር ግድ ብሎ ያለሁበት ትመጣለህ የዘመናት ዕንቆቅልሼን በችሎታህ ትፈታለህ ተሸክሞኝ የኖረውን አልጋዬንም ልሸከመው ከአንደበትህ የሚወጣው የሥልጣን ቃልህ እርሱ በቂ ነው   ትንሿ እምነቴን አይተህ ከመጣህ ወደ ጓዳዬ [ጎጆዬ] ኢየሱስ ከገባህ ዕንቆቅልሼን ሳትፈታው [ያንን ታሪኬን ሳትቀይረው] እባክህ አምላኬ አትተወው ሰበብ የለኝም ምክንያት አላውቅም የፈውሴ ጌታ ወደ እኔ ስትቀርብ ቃል ብቻ አውጣና ተናገረው [አንተ እዘዘው] የዓመታትን ችግር እንድትፈታው

አቤት የክብርህ ብዛት የታላቅነትህ የቅድስናህ ውበት የሃያልነትህ በሰማይ በምድር ያሉ አለቅነት ስልጣናት በፊትህ ይሰግዳሉ የሱስ አምላክ ነህ እያሉ ያልተነገራቸው ስላንተ ይሰማሉ እጅግ ተገርመው ተደንቀው አፋቸውን ይይዛሉ @Apostolic_chennal

@ያህዌህንሲ ትርጓሜው ____

በአንዳች ከቶ አትጨነቁ ! 👉ጌታ ቅርብ ነውና። 1 ጴጥሮስ 5:7 7 እርሱ ስለ እናንተ ያስባልና የሚያስጨንቃችሁን ሁሉ በእርሱ ላይ ጣሉት። ማቴዎስ 6:25 25 ስለዚህ እላችኋለሁ፥ ስለ ነፍሳችሁ በምትበሉትና በምትጠጡት፥ ወይም ስለ ሰውነታችሁ በምትለብሱት አትጨነቁ፤ ነፍስ ከመብል ሰውነትም ከልብስ አይበልጥምን? ፊልጵስዩስ 4:6 6 ጌታ ቅርብ ነው። በነገር ሁሉ በጸሎትና በምልጃ ከምስጋና ጋር በእግዚአብሔር ዘንድ ልመናችሁን አስታውቁ እንጂ በአንዳች አትጨነቁ። "እግዚአብሔር በእውነት ለምጠሩት ሁሉ ቅርብ ነው"(መዝ 145:18) #apostolic_church_of_hawassa