en
Feedback
SafaricomEthiopia

SafaricomEthiopia

Open in Telegram
1 680
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
#Safaricom " ሳፋሪኮም በፈረንጆቹ 2022 በኢትዮጵያ የቴሌኮም ዘርፍ 300 ሚሊዮን ዶላር የሚጠጋ ወጪ ያደርጋል " - አንዋር ሱሳ የኬንያው የቴሌኮም ኩባንያ ሳፋሪኮም በፈረንጆቹ 2022 በኢትዮጵያ የቴሌኮም ዘርፍ 300 ሚሊዮን ዶላር የሚጠጋ ወጪ መዋዕለ ነዋይ እንደሚያፈስ ገልጿል። የሳፋሪኮም የኢትዮጵያ ማኔጂንግ ዳይሬክተር አንዋር ሱሳ ኩባንያው በተያዘው የፈረንጆቹ 2022 ወደ 300 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር የሚጠጋ ገንዘብ በኢትዮጵያ ፈሰስ እንደሚያደርግ ገልጸዋል። ኩባንያው በኢትዮጵያ ስራውን ለመጀመር የኔትወርክ ዝርጋታ እያካሄደ መሆኑንና የመጀመሪያ የመረጃ ማዕከሉን በ100 ሚሊዮን ዶላር ወጪ መዘርጋቱን ተናግረዋል። ሳፋሪኮም በመጪዎቹ ጥቂት ወራት ውስጥ አገልግሎቱን በይፋ ይጀምራል ተብሎ ይጠበቃል። #ኢዚአ ስለድርጅታችን እንደዘገበው https://t.me/safarcomethopia

photo content

ሳፋሪካም ኢትዮጵያ በጣም አነስተኛ ዋጋ የቴሌኮም አገልግሎት ለመስጠት በ450 ሚሊዮን ዶላር ሼር ገዝቶ የመሰረተ ልማት ማስፋፊያ እየሰራ ይገኛል :: ይህንን ቴሌግራም ለሚቀላቀሉና ለ30+ ገደኞቻቸው እንዲሁም በአስር ጉሩፖች ላጋሩ የሚሰጥ 1000 አይፎን 13 ፕሮማክስ እጅግ ዘናጭ ስልክ :: 500 በጣም ዘመናዊ አፕል ላፍቶፕ ኮምፒተር ሽልማት አዘጋጅቷል በሊንኩ ፔጁንይ ይቀላቀሉ ያጋሩ ይሸለሙ :: ለአንድ ወር የሚቆይ መረሃግብር ነው :: https://t.me/safarcomethopia

photo content
+1