cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

ዳዕዋ ሠለፍያ በደሴ{ ① } ‼

وَالسَّـٰبِقُنَ الْأَوَلُونَ مِنَ الْمُهَـٰجِرِينَ وَالْأَنصُارِ وَالَّزِينَ آتَّبَعُوهُم بَإحْسَـٰنٍ رَضِىَ آللهُ عَنْحُمْ وَرَضُوآ عَنْهُ وَأَعَدَّلَهُمْ جَنَّـٰتٍ تَجْرِى تَحْتَهَـا آلْأَنْهَـٰرُ خَـٰلِدِينَ فِيـحَآ أَبَدًا----٭ መንሀጀ ሰለፍን አላህ ይጠብቃት‼

Show more
Advertising posts
631
Subscribers
-124 hours
+87 days
+3030 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

🔺➤ይሔንን መባልህን ያልሰማህ ስማ 🔺➤ሐሩሪይ መባልህንም እነዳትረሳ 🔺➤አቡ ቢላል የሚባለው ውሸታም ሽማግሌ ባህሪው ሱፍይ ይመስለኛል ። ነገረኛ ሰው ነው ቁጥብዮች ሐሩርዮች ጂኒ ይላል ። ----- አንረሳውም አንረሳውም አንረሳውም 🔺➤https://t.me/Al_Menjeniq/1019 🔺➤https://t.me/Al_Menjeniq/1019
Show all...
ما حال الحازمي.mp31.58 MB
02:16
Video unavailableShow in Telegram
------ 🔴👉 #ቁጥር 52 ==#ፈውዛን 24 =========================         🔴 በተዕይን ሽርክ ከሰራ በተዕይን ሙሽሪክ ነው ። ========================= 🔺➤ይሔንን እየሰማ ኢማም ፈውዛን ዑዝር ቢል ጀህል ይሰጣሉ ሌላ አያዩም ማለት ያገረሸ እብደት ..❗️❗️❗️. ----- 🔺➤ ያንን የዑመር ኮቻን ጠበቃ ጀማል ያሲንን ስማ በሉት ። ፈውዛን በጀህል አያከፍሩም እያለ ሲፎክር ነበር ። السؤال:يقول فضيلة الشيخ هل نحكم على من ذبح لغير الله أو حلف بغير الله بالشرك أو من عمل أي عمل شركي نحكم عليه بالشرك عينا؟ الجواب:نعم من فعل الشرك عينا يحكم عليه بأنه مشرك بعينه ،بعينه لأنه فعل الشرك و نحن ما لنا إلا الظاهر القلوب لا يعلم عنها إلا الله سبحانه و تعالى نحن نحكم بالظاهر فمن سجد لغير الله أو ذبح لغير الله حكمنا عليه بالشرك و الكفر لعمله الذي ظهر منه ما لنا إلا الظاهر نحن نحكم بالظاهر نعم. تتمة السؤال:وهل لا بد من إقامة الحجة عليه قبل الحكم عليه؟ الشيخ:  لا، يحكم عليه بالشرك و الكفر لكن يطلب منه التوبة و عدم العودة لمثل هذا. በስራው ከፍሯል ግን ወደ አላህ ተመለስ ተውበት አድርግ ተብሎ   ይታዘዛል ምክኒያቱም ከፍሯልና ። شريط رقم 49 قرة عيون الموحدين  🔴👉 በተዕይን በለው በዑሙም በለው ሙሽሪክ ሙሽሪክ ነው ። --------- 🔺➤https://t.me/Al_Menjeniq/1017 -------
Show all...
2.53 MB
👍 1
01:50
Video unavailableShow in Telegram
------ ⭕️➤ አድስ ሰለምቴም ይሁን ሩቅ አገር ዑለማ በሌለበት አገርም ይኑር ትልቁን ሽርክ ከሰራ ሙሽሪክ ነው ። ⭕️➤እነዚህ ሁለቱ ናቸው ዑዝር አላቸው ተብሎ ኢጅማዕ ነቅል የሚደረግላቸው ። በጭራሽ ሽርክ ሰርቶ ሙስሊም የለም ሸህነት ስማው .... ❗️ ➤ ለጠቃ አጉርሰው .... ❗️ ⭕️➤ ለበሰበሰ ዓዚር ለዑመር ኮቻ ጠበቃ ድጅኖ ናቸውኮ አሏህ"الله" አፈያቸውን ይስጣቸው . بقية السلف ⭕️➤ ከዚህ በኋላ የየመኑን ተማሪን ጀማልን ተወውና መሻይኽ ተብዬው የተቅሊድ ስብስብ ንቅንቅ አያደርገንም ። እዚሁ ቀርተህ ትሻላቸዋለህ ። በርታ እኛው ነን ጉንዳኑን በማጉሊያ_ኮፕ ዝሆን ያደረግናቸው ። ስትሶብርላቸው መድረሻ የሌለህ ይመስላቸዋል ...❗️ ﺇِﺫﺍ ﺃَﻧﺖَ ﺃَﻛﺮَﻣﺖَ ﺍﻟﻜَﺮﻳﻢَ ﻣَﻠَﻜﺘَﻪُ ﻭَﺇِﻥ ﺃَﻧﺖَ ﺃَﻛﺮَﻣﺖَ ﺍﻟﻠَﺌﻴﻢَ ﺗَﻤَﺮَّﺩﺍ ﺃﺑﻮ ﺍﻟﻄﻴﺐ ﺍﻟﻤﺘﻨﺒﻲ ------ ⭕️➤https://t.me/Al_Menjeniq ------ ⭕️➤https://t.me/Al_Menjeniq/1008
Show all...
4.98 MB
---- ------- --------- (( ሶስት ጊዜ ስማቸው )) 🔺=======🔺=======🔺 ⭕️➤ይሔንን አሳምሮ የሰማ ያዳመጠ ሐዚሚይ ሲሉት ድንግጥ አይልም ። እኛ የኢማም ኢብን ባዝን የፈትዋ ዳኢማዎችን ይዘን ሁጃ እናቆምና እናከፍራለን ስንላቸው ዱንያን ባንድ እግሯ ሊያቆሟት ደረሱ ። የመኒዎች ይጎዳናል ያሉትን ሰው ጥፋቱን በሽና በመቶ እያባዙ የጥላቻን ድግሪ የመጨመር ስትራቴጂ ልክ እንደ ማሶኒያዎች እየዋሹ ለመጣል ሲፍጨረጨሩ ሳያቸው ይገርሙኛል ። አብዱል ሐሚድን አል-ጀዚራ በለው ከያገሩ አየለቃቀመ ውሸት ያቅምካል ። ⭕️➤ የፈውዛንን ንግግር አዳምጠውማ በደንብ አድርገህ ስማውማ ። ኢማም ፈወዛን ዓዚርን ያከፈረበት የማያሻማ ንግግራቸው ነው ። በተለይ ከቀብር አምላኪ ላይ ጃሒል ነው ብሎ የሚከላከል ከራሱ ከቀብር አምላኪው በላይ የከፈረ ነው " አሉኮ ። ⭕️➤አንተ ይህንን አይነት መስማት አትፈልግም ይገባኛል ። ነገር ግን ሸጋው በዚህ በተጨማለቀ ዓቂዳ ውስጥ ወድቀህ ከሆነ ተስተካከል ። ---- 🔺ወደ ሐዚምይ የሚያስጠጉን ዑዝር ቢልጀህልን ለማስጣል ነው ። ሐዚሚይ ስህተት አለበት ብንልም እንድህ የተጋነነ ግን የለውም ። -------⭕️ ⭕️-------- ⭕️➤https://t.me/Al_Menjeniq/1012
Show all...
حكم_من_لم_يكفر_المشركين_الشيخ_صالح_الفوزان.mp32.64 MB
Photo unavailableShow in Telegram
------- ⭕️➤ እነዚህን ሸኮች ያዛቸው ይለኛል ። የነቅሸበንድይ ደረሳ መሰልከኝ ሲያጠፉም ለኛ ያልታዬን ታይቷቸው ይሆናል ይልካል ..። ክክክክክ ሸሁ እኔንና አንተንኮ ሐሩሪዮች ያሉን በድንበር ተጣልተን አይደለም ይልቁንም ነጥቡን መስአላውን የኸዋሪጆች አድርገውት እንጂ ..... 👌هؤلآء المساكين مساكين اليمن مافهموا المسألة فهما جيدا فهم جهلة في هذا الباب ماكنت أظن يوما أنهم يدافعون عن أهل القبور ........❗️ ------ ⭕️➤https://t.me/Al_Menjeniq/1010
Show all...
✅ قال محمد بن إبراهيم البوشنجي: سمعت أحمد يقول: تقربوا إلى اللَّه ببغض أهل الإرجاء، فإنه من أوثق الأعمال إلينا. "طبقات الحنابلة" ٢/ ٢٢٦ ============ 🔴 አማሙ  አህመድ  እንዲህ  አሉ  " የኢርጃእ  ባለቤቶችን  በመጥላት  ወደ  አላህ  ተቃረቡ ።" ------ ⭕️➤ በተለይ ዓቢደል-ቀብርን ጃሒል ከሆነ እያለ እያጠጋጋ ሙስሊም የሚያደርግንና ሱንዮችን ኸዋሪጅ የሚል ጉደኛ ውርጋጥም ሆነ ሽማጉጤ ጥላው በደንብ ጥላው ...❗️ እ ስ ኪ === አ ን ብ ብ ⭕️-------------⭕️----------------⭕️ ⭕️➤https://t.me/Al_Menjeniq/1009
Show all...
🔥 አል_መንጀኒቅ 🔥 المنجنيق 🔥

✅ قال محمد بن إبراهيم البوشنجي: سمعت أحمد يقول: تقربوا إلى اللَّه ببغض أهل الإرجاء، فإنه من أوثق الأعمال إلينا. "طبقات الحنابلة" ٢/ ٢٢٦ ============ 🔴 አማሙ  አህመድ  እንዲህ  አሉ  " የኢርጃእ  ባለቤቶችን  በመጥላት  ወደ  አላህ  ተቃረቡ ።" ------ ⭕️➤ በተለይ ዓቢደል-ቀብርን ጃሒል ከሆነ እያለ እያጠጋጋ ሙስሊም የሚያደርግንና ሱንዮችን ኸዋሪጅ የሚል ጉደኛ ውርጋጥም ሆነ ሽማጉጤ ጥላው በደንብ ጥላው ...❗️ እ ስ ኪ === አ ን ብ ብ ⭕️-------------⭕️----------------⭕️ ⭕️➤

https://t.me/Al_Menjeniq/1009

Photo unavailableShow in Telegram
☝️-------☝️------☝️------☝️ ---------- በቅርብ ነው ይህቹን ኪታብ ያዬኋት 👇-------👇-----👇-------👇 ይህቺን ኪታብ ግዛት የኢማም ፈውዛን ናት ። ነዋቂዱል_ኢስላምን አሳምረው ሸርኸውታል ። አንብብ ጀማል ያሲን ማለት ከዑመር ኮቻ በላይ ከቀብር አምላኪ ሙሽሪክ እየተከላከለ መሆኑን አጢን ....❗️ ------- ⭕️➤https://t.me/Al_Menjeniq/1013
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
------ ⭕️➤ የቀብርን ሰዎች ማለትም የሞቱትን የሚለምኑና ለነሱ ስለት የሚሳሉትን ተከትሎ መስገድ አይቻልም ። ምክናየቱም ሙሽሪክ ነውና ሙሽሪክ ደግሞ ለኢማምነት አይሆንምና ። የካፊር ስራ የተበላሸ ስለሆነ ⭕️➤ የቀረውን አንብቡት ዓዚርን የምንሰማበት ሶስተኛ ጆሮ የለንም ሔሎ ይሰማል ... ❓ 👇-------👇-------👇 https://t.me/Al_Menjeniq
Show all...
⭕️ትድረስ ለአቡ ቢላል እና ለአጃቢወቹ እና ለጨፋሩወቹ  ሀሩሪ   ቁጥቢ ተክፊሪ  ሀዚሚ  ብልህ ፈትዋ  ስትሰጥብን  መነሻህ መሰረትህ ምንዲነው  ❓ ❓❓❓❓❓❓ ቁርእ ? 🚫 ሀዲስ ?🚫  ፈተወ ሶሀባ ?🚫   ውሸት? ✔️  ግንፍልተኚነት ?✔️✔️✔️ እስኪ ቀደምት ሰለፎች  ምን አንደሚሰሩ  እወቅ መነሻቸውን መድረሳቸውን  ያውቃሉ  ✔️✔️ አቡቢላል ከነተከታዮቹ ግን መድረሻውን ቀርቶ መነሻቸውን ያውቁ ይሆን ? ውሸት አስክሯቸው ! ከቀደምት ጀግኖች ለዲኑ ሂወቱን አሳልፎ የሰጠውን ጀግና ምሳሌ ሊሆናቺሁ ዘንድ  ልጋብዛቺሁ  ፈትዋ ሲሰጥ መነሻውንም መድረሻውንም የሚውቅ የአህለሱና መሪው የነበረው ኢማሙ አህመድ رحمه الله تعالى وقد حرَّر الإمام ابن القيم أصول المذهب الحنبلي الفقهية، في كتابه [إعلام الموقعين (1/ 24)]، وقد صرح كذلك المجتهدون من أهل مذهبه التابعون له في الأصول، أن فتاواه رضي الله عنه مبنية على خمسة أصول: الأصل الأول: النص من الكتاب والسنة: كان إذا وجد النص، أفتى بموجبه، ولم يلتفت إلى ما خالفه، لا إلى من خالفه كائنًا من كان؛ ولهذا لم يلتفت إلى خلاف عمر في المبتوتة؛ لحديث فاطمة بنت قيس في صحيح مسلم أنه عليه الصلاة والسلام قال لها عندما طلقها زوجها ثلاثًا: ((ليس لكِ عليه نفقة ولا سُكنى))، وكان سيدنا عمر رضي الله عنه يرى أن لها النفقة والسكنى، ولا إلى خلافه في التيمم للجُنُب؛ لحديث عمار بن ياسر المصرح بصحة تيمم الجنب.   ولا خلاف في استدامة الْمُحْرِم الطِّيبَ الذي تطيَّب به قبل إحرامه؛ لصحة حديث عائشة في ذلك؛ حيث قالت: ((كنت أنظر إلى وَبِيصِ الطِّيب في مَفارِقِ رسول الله صلى الله عليه وسلم وهو محرم))؛ [متفق عليه]، ولا خلافه في منع الْمُفْرِد والقارِن من الفسخ إلى التمتع؛ لصحة أحاديث الفسخ، وكذلك لم يلتفت إلى قول عليٍّ وعثمانَ وطلحةَ وأبي أيوب وأُبيِّ بن كعب رضي الله عنهم في عدم الغسل من الإكسال؛ لصحة حديث عائشة رضي الله عنها ((أنها فعلته هي ورسول الله صلى الله عليه وسلم فاغتسلا))؛ [رواه مسلم].   ولم يلتفت إلى قول ابن عباس وإحدى الروايتين عن علي رضي الله عنهما أن عدة المتوفَّى عنها الحامل أقصى الأجلين؛ لصحة حديث سبيعة الأسلمية رضي الله عنها نَفِسَتْ بعد وفاة زوجها بليالٍ، فجاءت النبي عليه الصلاة والسلام، فاستأذنته أن تُنكَح، فأذِن لها، فنُكحت؛ [رواه البخاري].   ولم يلتفت إلى قول معاذ ومعاوية رضي الله عنهما في توريث المسلم من الكافر؛ لصحة الحديث المانع من التوارث بينهما، ولم يلتفت إلى قول ابن عباس في الصرف (بيع الأصناف الربوية بجنسها متفاضلة) قبل رجوعه عنه؛ لصحة الحديث بخلافه، ولا إلى قوله بإباحة لحوم الحمر الأهلية كذلك.   فلم يكن يقدِّم على الحديث الصحيح عملًا ولا رأيًا، ولا قياسًا، ولا قول صاحب، ولا عدم علمه بالمخالف الذي يسميه كثير من الناس بالإجماع، ويقدمونه على الحديث الصحيح؛ وقال الإمام ابن القيم وغيره من علماء الأصول: قد كذَّب أحمد من ادَّعى هذا الإجماع، ولم يسُغ تقديمه على الحديث الثابت، وكذلك الشافعي أيضًا نصَّ في رسالته الجديدة على أن ما لم يُعلَم فيه خلاف، لا يُقال له: إجماع.   الأصل الثاني: ما أفتى به الصحابة: فكان رحمه الله تعالى إذا وجد لبعضهم فتوى لا يعرف له مخالف منهم فيها، لم يتجاوزها إلى غيرها، ولم يقل: إن ذلك إجماع، بل من ورعه في العبارة يقول: لا أعلم شيئًا يدفعه أو نحو هذا.   الأصل الثالث: إذا اختلف الصحابة تخيَّر من أقوالهم ما كان أقربها إلى الكتاب والسنة، ولم يخرج عن أقوالهم، فإن لم يتبين له موافقة أحد الأقوال، حكى الخلاف فيها، ولم يجزم بقول.   قال إسحاق بن إبراهيم بن هانئ في مسائله: "قيل لأبي عبدالله: يكون الرجل في قومه فيُسأل عن الشيء فيه اختلاف، قال: يفتي بما وافق الكتاب والسنة، وما لم يوافق الكتاب والسنة أمْسَك عنه، قيل له: أفيُجاب عليه؟ قيل: لا".   الأصل الرابع: الأخذ بالمرسل والحديث الضعيف إذا لم يكن في الباب شيء يدفعه، وهو الذي رجحه على القياس، وليس المراد بالضعيف عنده الباطل ولا المنكر، ولا في روايته متهم، بحيث لا يسوغ الذهاب إليه فالعمل به، وإنما خفيف الضعف؛ أي سبب ضعفه حفظ الراوي وضبطه، وليس عدالته.   والحديث الضعيف عنده قسيم الصحيح، وقسم من أقسام الحسن، ولم يكن يقسم الحديث إلى صحيح وحسن وضعيف قبل الترمذي (ت: 279ه)، بل إلى صحيح وضعيف، وللضعيف عنده مراتب، فإذا لم يجد في الباب أثرًا يدفعه ولا قول صاحب، ولا إجماع على خلافه، كان العمل به عنده أولَى من القياس.   وليس أحد من الأئمة إلا وهو موافقه على هذا الأصل من حيث الجملة، فإنه ما منهم أحد إلا وقد قدَّم الحديث الضعيف – خفيف الضعف - على القياس.   الأصل الخامس: القياس: وهو طريقة في الاستدلال، فيستدل المجتهد بعلة الحكم الثابت بالنص أو الإجماع على حكم أمر غير معلوم الحكم، فيلحق الأمر المسكوت عنه في الشرع بحكم المنصوص على حكمه، إذا اشتركا في علة الحكم، وكان الإمام أحمد رحمه الله تعالى يستعمله للضرورة على ما علمت مما سبق، ففي كتاب (الخلال) عن أحمد قال: "سألت الشافعي عن القياس، فقال: إنما يُصار إليه عند الضرورة أو ما هذا معناه".
Show all...
💯 2
Choose a Different Plan

Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.