en
Feedback
ባርቶስ| Bartos Tube

ባርቶስ| Bartos Tube

Open in Telegram

✝️መንፈሳዊ ጥያቄዎች ✝️መንፈሳዊ ወግና ባህሎች ✝️መንፈሳዊ ብሂሎች ✝️መንፈሳዊ ትምህርቶች፤ ቀኖና እና ዶግማ የጠበቁ መንፈሳዊ መዝሙራት ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ከሀገርም በላይ አለም፤ ከአለማትም በላይ ሰማይ፤ ከሰማያትም በላይ መንግስተ ሰማይ ናት❤ @bartos_tube በዚህ ያግኙን ።

Show more
277
Subscribers
No data24 hours
+17 days
-330 days
Posts Archive
⚪️ ነገረ ቅዱሳን 🔵#6 . . ❓ግንቦት 1 ቀን ልደታ ለማርያም በ_____ ተራራ የተወለደችበት ቀን ነው። . . ✝️BARTOS- ቲዩብ
Anonymous voting

⚪️ ነገረ ቅዱሳን 🔵#5 . . ❓ ከዘጠኙ ንዑሳን በአላተ-እግዚእ ውስጥ አያካትትም። . ✝️https://t.me/Orthodox_Tewahdonet
Anonymous voting

⚪️ ነገረ ቅዱሳን 🔵#4 . . ❓ ከዘጠኙ አበይት ቅዱሳን በአላተ-እግዚእ ውስጥ አይካተትም ። . . ✝️https://t.me/Orthodox_Tewahdonet
Anonymous voting

✨ እግዚአብሔርን በሕይወታችን ሁሉ ካላስገባነው የሚፈጠሩት ነገሮች መንፎ ይሁኑ ጥሩ ማረጋገጫ የለንም ነገር ግን እግዚአብሔር ካለበት መጥፎ ነገር ቢፈጠር እንኳን ለበጎ ነውና መጨረሻው ሁሌም ቢሆን ጥሩ ነው

⚪️ ነገረ ቅዱሳን 🔵#3 . . ❓ ከሚከተሉት ውስጥ አንዱ ከሊቀ-መላእክት ውስጥ አይመደብም። . . ✝️https://t.me/Orthodox_Tewahdonet
Anonymous voting

⚪️ ነገረ ቅዱሳን 🔵#2 . . ❓ከሚከተሉት አንዱ በባህርዩ ቅዱስ ነው . . ✝️https://t.me/Orthodox_Tewahdonet
Anonymous voting

⚪️ ነገረ ቅዱሳን 🔵#1 . . ❓ ሁለት አይነት ቅድስና ያለ ሲሆን_ እና _ ናቸው። . . ✝️@https://t.me/Orthodox_Tewahdonet
Anonymous voting

📚ርዕስ:-  ጌራ መድኃኒት 📝ደራሲ:- ዲያቆን አባይነህ ካሳ https://t.me/Orthodox_Tewahdonet

እነሆ ለጾሙ የ 12ቱ #ሐዋርያት ምስክርነትና አሟሟታቸው ፦ ለሐዋርያት ሞት/ሰማዕትነት ምክንያትና መንሻ ነው የምንለው ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ በመመስከራቸው ነው። ይህም በ1ኛ ዮሐ.1፥1-3 ቅዱስ ዮሐንስ ይመሰክራል። ...በቀደም ተከተል ስናያቸው፦ 1, ሐዋርያው ያዕቆብ => ከ ክርስቶስ ሞትና ትንሣኤ በኃላ ከእስጢፋኖስ ቀጥሎ የመጀመርያው ሰማዕት ነው። አሟሟቱን በሐ.ሥራ 12፥2 በግፅ ተፅፏል። ንጉሥ ሄሮድስ በሐዋርያት ላይ መከራ ያፀናበት ጊዜ ነበር። ያዕቆብም በሰይፍ አንገቱን ተቆርጦ ተገደለ። ይህም የሆነው ከክርስቶስ እርገት በኃላ 44-45 አመት አከባብ እንደተሰዋ ይነገራል። 2, ሐዋርያው ጴጥሮስ => ቅዱስ ጴጥሮስ ከ ክርስቶስ ስቅለት በፊት ክርስቶስን እንደማያውቀው ቢክድም ከክርስቶስ እርገት በኃላ ግን ስለ ክርስቶስ ሞትና ትንሣኤ ለመጀመርያ ጊዜ የሰበከው ጴጥሮስ ነው! ኢየሱስ በዮሐ.21፥8-19 እንደተናገረው ሐ.ጴጥሮስ ዳግመኛ ለመካድ እንቢ በማለቱ በሮም ከተማ በእሮማዊያን እጅ እንደ ክርስቶስ ልሰቀል አይገባኝም ብሎ ቁልቁል ተስቅሎ ሞቷል! ይህም ከክርስቶስ እርገት በኃላ በ64 አመት ነበር። 3, ሐዋርያው እንድሪያስ፦ ወንድሙ ጴጥሮስ ከተሰዋ ከ6 ዓመት በኃላ በ70ኛው ዓ.ም በ × ቅርፅ መስቀል በግርክ ተሰቅሎ ተገድሏል። 7 ወታደሮች በብርቱ ከገረፉት በኃላ ሥቃዩን ለማስረዘም በማሰብ በ × መስቀል ላይ ሆኖ ይህን ይናገር ነበር "ይህችን አስደሳች እለት በጉጉት ስጠብቅ ነበር ለእኔ በመስቀል መሞት ክብሬ ነው፤ ምክንያቱም መስቀልን ክርስቶስ በሥጋው ተስቅሎበት ቀድሶታልና" እያለ 2 ቀን ለወታደሮች ይሰብክ ይመሰክር ነበር። 4, ሐዋርያው ቶማስ => የ ክርስቶስን ትንሣኤ በሐዋርያት ሲነገር አላምንም ያለውና በኃላም ኢየሱስ ተገልጦ ችንካሩንና የተወጋ ጎኑን በመዳሰስ ያመነው ሐዋርያ ሲሆን ይህንንም ለመመስከር ወደ ህንድ ሀገር በሄደ ጊዜ እንደ ጦር በተዘጋጀ የዛፍ እንጨት ወጋግተው ደግሞም በጋለ ብረት ካሰቃዩት በኃላ በሕይወት ሳለ እንዲቃጠል ተደርጎ ተሰዋ። ይህም ከ ክርስቶስ ትንሣኤ በኃላ በ70ኛው አመት አከባቢ ነበር። 5, ሐዋርያው ፊልጶስ => ክርስቶስን "አብን አሳየንና ይበቃናል" ያለው ነው። ዮሐ.14፥8። የ ክርስቶስን ሞት በመካከለኛውና ምዕራባዊው እስያ ከሰበከ በኃላ በአመፀኛ ዩሑዳዎች ተይዞ ከባድ ድብደባና ግርፋት በኃላ በስቅለት ከ ክርስቶስ ትንሣኤ በኃላ በ54 ዓመት ተሰውቷል። 6, ሐዋርያው ማቴዎስ => ቀድሞ ቀራጭ የነበረ ሲሆን አይሁድዊያን ክርስቶስን እንዲቀበሉ በብርቱ ይፈልግ ነበር ከመሞቱ ከ10 አመት ቀደም ብሎ የማቴዎስ ወንጌልን ፅፏል። ማቴዎስ በማቴ.ወ 28፥20 እንደፃፈው ኢየሱስ የሰጠውን የወንጌል ተልዕኮ በመወጣት በሰይፍ እስከተሰዋበት እለት ድረስ ይሰብክ ነበር። ይህም የሆነው ከ ክርስቶስ ትንሣኤ በኃላ ከ60 እስከ 70 አመት ነበር። 7, ሐዋርያው ናትናኤል/በርቴለምዎስ=> ናትናኤል ከበለስ በታች ሳለ ነበር ፊልጶስ የጠራው፤ ኢየሱስም ስለናትናኤል ስናገር "ተንኮል የለለበት የእስራኤል ሰው" እንደሆነ ምስክሮ ነበር፤ ናትናኤልም ኢየሱስ የ እግዚአብሔር ልጅና የኢስራኤል ንጉሥ እንደሆነ ተናግሮ እንደነበር ዮሐ.ወ 1፥45-50 ተገልጿል። ናትናኤልም በኢስያ ምሽነር ) ባሁኗ ቱርክ የ ክርስቶስን ትንሣኤ አብሥሯል። በኃላ ግን በአርመኒያ እጅግ አስቃቂ በሆነ ሞት ቁም ስጋው ተገፎ, አንገቱ ተቀልቶ, ከ ክርስቶስ እርገት በኃላ በ70 አመት ተሰውቷል። 8, ሐዋርያው ያዕቆብ/የኢየሱስ ወንድም ያዕቆብ=> ከክርስቶስ ሞት በኃላ ለበርካታ አመታት በኢየሩሳሌም መሪ ሆኖ አገልግሎአል፤ በወቅቱ ክርስቶስን አሳልፎ የሰጡትና የገደሉት ሰዎች ያዕቆብ የ ክርስቶስን ትንሣኤ እንድክድ ያስገድዱት ነበር። እነዚህም አይሁዳዊያን በማቴ.ወ 27፥25 ላይ የተጠቀሱት ናቸው። በኃላም ያዕቆብ የ ክርስቶስን ትንሣኤ አልክድም ብሎ በመወሰኑ ከቤተ መቅደስ ህንፃ አናት ጫፍ ላይ ወደታች ወርውረውት ባለ መሞቱ እየተገረሙ ጭንቅላቱን በቆልማማ ዱላ ደብድበውት ከክርስቶስ እርገት በኃላ በ60 አመት ተሰውቷል። ይህም ቤተ መቅደስ ሰይጣን ኢየሱስን ወስዶት የፈተነበት ስፍራ ነው። 9, ሐዋርያው ስምኦን=> እስራኤላዊያንን ከሮማዊያን እጅ ለማስለቀቅ ብዙ ይተጋ የነበር ነበር፤ የ ክርስቶስን ትንሣኤ በአይኑ ከተመለከተ በኃላ የወንጌል አርበኛ በመሆን በግብፅ, በሰሜን አፍርካ, በብታንያ, በልቢያ, በፓርሻ መልካም ዜና አብስሯል። ከክርስቶስ ዕርገት በኃላ በ74 አመት በስቅለት ተሰውቷል። 10, ሐዋርያው ይሁዳ ጌታን የሸጠው ይሁዳ ሳይሆን የያዕቆብ ወንድም ይሁዳ=> የ ክርስቶስን ትንሣኤ በሜሶፖታምያ ባሁኑ ኢራቅ ከሰበከ በኃላ በማያምኑ ሰዎች በበትር ተመቶ ከ ክርስቶስ ትንሣኤ በኃላ በ72ኛው አመት ሰማዕት ሆኗል። 11, ሐዋርያው ማቲያስ=> በአስቆሮቱ ይሁዳ ቦታ የተተካው ሐዋርያ ነው። በሐ.ሥራ 1፥26 ላይ እናገኘዋለን። ኢየሱስ 2 2 ሆነው ለምስክርነት ለመሄድ ከተመረጡ ከ70ዎቹ መካከል 1 ነው ብለው አባቶች ይናገራሉ፤ ይህም እውነት በሉቃስ 10፥1 ተፅፏል። ማቲያስም ከክርስቶስ ትንሣኤ በኃላ በ70ኛው አመት ተሰቅሎ ሳለ በድንጋይ ተውግሮ ሞቷል። 12, ሐዋርያው ዮሐንስ=>ከሐዋርያውን ከሀገር አውጥተው ፍጥሞ በምትባል ደሴት ለእስር ሰጡት፤ በዚህችም ደሴት ኢየሱስ መልአኩን ልኮ የመጽሐፍ ቅዱስ የመጨረሻውን ክፍል/ራእይ ዮሐንስን እንዲፅፍ ነገረው። ራእይን ከፃፈ በኃላ ከእስር ተፈቶ በቱርክ ጳጳስ ሆኖ አገልግሏል። ከሐዋርያት መካከል ሞትን ያልቀመሰ በህይወተ ሥጋ እያለ ወደ ሰማይ የተነጠቀ እንደ ሔኖክ ፣እንደ ኤልያስ በብሔረ ሕያዋን የሚኖር ሐዋርያ ነዉ፡፡ጌታችንም ለቅዱስ ጴጥሮስ ‹‹‹‹ዮሐንስ እኔ እስክመጣ ድረስ በሕይወት ይኖር ዘንድ ብወድስ ምን አግዶህ??›››ዮሐ 21፡20 ይህም እስከ ምጽአት ድረስ እንደሚኖር መናገሩ ነዉ፡፡በማቴ 16፡18 ላይ ‹‹እዉነት….……ሞትን የማይቀምሱ አንዳንድ አሉ›››››ያለዉ ቃል ለቅዱስ ዮሐንስና መሰሎቹ የተነገረ ቃል ነዉ፡፡ እነሆ በክፉዎች አድሮ ክርስቲያን ወገኖቻችንን ሲገድል የነበረ እርኩስ በዘመናችንም ምእመናንን በማንነታቸው እየለየ እያረደ መሆኑን እያየን እየሰማን ነው ።እግዚአብሔር ለልጆቹ መከራውን በቃ የሚልበትን ቃል ያሰማልን ። #ፍትህ #በአርሲ_በግፍ_ለሚታረዱ_የሰው_ልጆች #ፍትህ_ለኦርቶዶክሳውያን #ተዋህዶ "በዓለም ግን መከራን ትቀበላላችሁ፤ ነገር ግን ጽኑ እኔ ዓለምን ድል ነሥቼዋለሁና።" ዮሐ.15፥33 በረከታቸው ይደርብን አሜን አሜን አሜን። ወስብሐት ለእግዚአብሔር ወለ ወላድቱ ድንግል ወለ መስቀሉ ክቡር አሜን አሜን አሜን https://t.me/Orthodox_Tewahdonet

✨ እግዚአብሔር ከሁሉም ነገር መሸሻዬ ነው

ሕማማት_በዲያቆን_ሄኖክ_ኃይሌ.pdf42.32 MB

✨ እግዚአብሔርን የሚያክል አምላክ "ያደርግልኝ ይሆን?" ብለን የምንጠራጠር... እሱን ያላመንን ማንን ልናምን ነው?

፩.ቅዱስ(ፍቅሩ ሳህሉ).mp314.69 MB

+8
፳፪.አላየንም በሉ ቁ.፩ (ዘርፉ ደምሴ).mp35.28 MB

+3
፲፯.እፎ ተዓገሥከ ቁ.፩ (ዘርፉ ደምሴ).mp34.40 MB

+5
፲፩. እስመ አንተ ቁ.፩ (ዘርፉ ደምሴ).mp32.59 MB

+6
፬.በጌቴ ሴማኒ (ዘርፉ ደምሴ).mp36.40 MB

+2
፩.ዋ...እኔን (ዘርፉ ደምሴ).mp38.64 MB

+4
፪.እናት አባትሽ(አለማየሁ ፋንታ ).mp35.40 MB

+2
፩.እሑድ ሌሊት(አድማሱ ፍቅሬ).m4a6.74 MB