ባርቶስ| Bartos Tube
Open in Telegram
✝️መንፈሳዊ ጥያቄዎች ✝️መንፈሳዊ ወግና ባህሎች ✝️መንፈሳዊ ብሂሎች ✝️መንፈሳዊ ትምህርቶች፤ ቀኖና እና ዶግማ የጠበቁ መንፈሳዊ መዝሙራት ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ከሀገርም በላይ አለም፤ ከአለማትም በላይ ሰማይ፤ ከሰማያትም በላይ መንግስተ ሰማይ ናት❤ @bartos_tube በዚህ ያግኙን ።
Show more277
Subscribers
No data24 hours
+17 days
-330 days
Posts Archive
✨
ሚካኤል ሆይ!
በፈተና ማዕበል ለምትዋዥቅ ነፍሴ ፈጣን መዳኛ ነህ፤ ክንፎችህም ከጥፋት ውሃ ያወጡኛል።
ባሕራንን ከሞት የታደገው ሚካኤል፣ ዛሬም አንተን ካለህበት ጉድጓድ ለማውጣት አይዘገይም።
ብቻ አንተ በእምነት ጠብቀው እንጂ...❤️🩹
"ወዳጄ ሆይ፤ አሁን ያለህበት ሁኔታ ከባድ እንደሆነ አውቃለሁ። ነገር ግን እግዚአብሔር ካንተ ጋር መሆኑን አትርሳ። እርሱ የማይሸከሙትን ሸክም አይሰጥም፤ ደግሞም ከፈተናው ጋር መውጫውን ያዘጋጃል። ዛሬ ጨለማ ቢመስልም፣ ነገ ግን የእግዚአብሔር ብርሃን ይበራልሃል። ብርቱ ሁን፣ በጸሎትም ወደ እርሱ ተጠጋ፤ እርሱ ፈጽሞ አይጥልህም።"መልካም ዕለተ ሰንበት😊
✨
ችግሩ ትልቅ ቢሆንም፣ ካንተ ጋር ያለው አምላክ ግን ከችግሩ ይበልጣል
በራሳችን ደካሞች ብንሆንም በክርስቶስ ኃይል ግን አሸናፊዎች ነን።
"ኃይልን በሚሰጠኝ በክርስቶስ ሁሉን እችላለሁ"...❤️🩹
ፊል 4፥13
✨
ከንቱ ነኝ የከንቱ ከንቱ ነኝ
ዋስትና መከታ እግዚአብሔር ካልሆነኝ
ተስፋ የሚሆነኝ ህይወት የሚሰጠኝ
እግዚአብሔር ብቻ ነው የሚያስተማምነኝ...🥹
በርባን ግን ምን ሆነ ? ከክርስቶስ ስቅለትና ሞት በኋላ የበርባን ህይወት እንዴት ነበር ?
ስለሱ የተፃፉ ፅሁፎች ወይም ታሪኩን አጋሩን።
ጲላጦስ በመድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ አምኖ በስሙ ሰማዕትነት ተቀብሎ ነው ያረፈው... ይህ የጲላጦስስ ህይወት እውነት ነው ???
✨
በሕይወታችን በጣም ብዙ ችግሮች ሊኖሩ ይችላሉ። በጣም ብዙ ያልተስተካከሉ የሚያስጨንቁንም ነገሮች ሊኖሩ ይችላሉ። በዙሪያችን ያሉ ሰዎች ራሱ "ውይ! እርሱማ ተስፋም የለውም አብቅቶለታል" እስከሚሉ ድረስ።
ነገር ግን እግዚአብሔርን በልባችን ይዘን በተስፋ ስንጠብቀው ደግሞ አምላካችን የሚያሳፍረን አይደለም እና አበቃ አለቀ የተባለለትን ነገር ቀጥሎ ያሳየናል።
እግዚአብሔር አለቀ ካላለ አንድም ነገር ሊያልቅ አይችልምመዝሙረኛው ዳዊትም በሚያጽናና ቃል እንዲህ ሲል ይናገራል አቤቱ፥ የሚያስጨንቁኝ ምንኛ በዙ! በኔ ላይ የሚቆሙት ብዙ ናቸው። ብዙ ሰዎች ነፍሴን፦ “አምላክሽ አያድንሽም፡” አልዋት። አንተ ግን አቤቱ፥ መጠጊያዬ ነህ፥ ክብሬንና ራሴንም ከፍ ከፍ የምታደርገው አንተ ነህ። መዝ 3፥1-3 ✨ በየቀኑ ጠዋት ጠዋት ላይ እንደዚህ አይነት የሚያጽናኑና በእግዚአብሔር ላይ ያለንን ተስፋ የሚጨምሩ ጽሑፎች ከመዝሙረ ዳዊት የተወሰነ ክፍል ጋር በማድረግ እንልቀቅ እንዴ? እስቲ በ reaction አሳዩን
✨
በየቀኑ ጠዋት ጠዋት ላይ እንደዚህ አይነት የሚያጽናኑና በእግዚአብሔር ላይ ያለንን ተስፋ የሚጨምሩ ጽሑፎች ከመዝሙረ ዳዊት የተወሰነ ክፍል ጋር በማድረግ እንልቀቅ እንዴ?
እስቲ በ reaction አሳዩን
✨
በሕይወታችን በጣም ብዙ ችግሮች ሊኖሩ ይችላሉ። በጣም ብዙ ያልተስተካከሉ የሚያስጨንቁንም ነገሮች ሊኖሩ ይችላሉ። በዙሪያችን ያሉ ሰዎች ራሱ "ውይ! እርሱማ ተስፋም የለውም አብቅቶለታል" እስከሚሉ ድረስ።
ነገር ግን እግዚአብሔርን በልባችን ይዘን በተስፋ ስንጠብቀው ደግሞ አምላካችን የሚያሳፍረን አይደለም እና አበቃ አለቀ የተባለለትን ነገር ቀጥሎ ያሳየናል።
እግዚአብሔር አለቀ ካላለ አንድም ነገር ሊያልቅ አይችልምመዝሙረኛው ዳዊትም በሚያጽናና ቃል እንዲህ ሲል ይናገራል አቤቱ፥ የሚያስጨንቁኝ ምንኛ በዙ! በኔ ላይ የሚቆሙት ብዙ ናቸው። ብዙ ሰዎች ነፍሴን፦ “አምላክሽ አያድንሽም፡” አልዋት። አንተ ግን አቤቱ፥ መጠጊያዬ ነህ፥ ክብሬንና ራሴንም ከፍ ከፍ የምታደርገው አንተ ነህ። መዝ 3፥1-3
"ወዳጄ ሆይ፤ አሁን ያለህበት ሁኔታ ከባድ እንደሆነ አውቃለሁ። ነገር ግን እግዚአብሔር ካንተ ጋር መሆኑን አትርሳ። እርሱ የማይሸከሙትን ሸክም አይሰጥም፤ ደግሞም ከፈተናው ጋር መውጫውን ያዘጋጃል። ዛሬ ጨለማ ቢመስልም፣ ነገ ግን የእግዚአብሔር ብርሃን ይበራልሃል። ብርቱ ሁን፣ በጸሎትም ወደ እርሱ ተጠጋ፤ እርሱ ፈጽሞ አይጥልህም።"መልካም ዕለተ ሰንበት😊
✨
ሚካኤል ሆይ!
በፈተና ማዕበል ለምትዋዥቅ ነፍሴ ፈጣን መዳኛ ነህ፤ ክንፎችህም ከጥፋት ውሃ ያወጡኛል።
ባሕራንን ከሞት የታደገው ሚካኤል፣ ዛሬም አንተን ካለህበት ጉድጓድ ለማውጣት አይዘገይም።
ብቻ አንተ በእምነት ጠብቀው እንጂ...❤️🩹
✨
ችግሩ ትልቅ ቢሆንም፣ ካንተ ጋር ያለው አምላክ ግን ከችግሩ ይበልጣል
በራሳችን ደካሞች ብንሆንም በክርስቶስ ኃይል ግን አሸናፊዎች ነን።
"ኃይልን በሚሰጠኝ በክርስቶስ ሁሉን እችላለሁ"...❤️🩹
ፊል 4፥13
✨
ከንቱ ነኝ የከንቱ ከንቱ ነኝ
ዋስትና መከታ እግዚአብሔር ካልሆነኝ
ተስፋ የሚሆነኝ ህይወት የሚሰጠኝ
እግዚአብሔር ብቻ ነው የሚያስተማምነኝ...🥹
⚪️ ነገረ ቅዱሳን 🔵#7
.
. ❓ ታህሳስ 3 ቀን____ ወደ ቤተመቅደስ የገባችበት ነው . . ✝️BARTOS ቲዩብ
