en
Feedback
NGCS G1-G8 TEACHERS

NGCS G1-G8 TEACHERS

Open in Telegram
338
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Similar Channels
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
February '24
February '24
+2
in 0 channels
January '24
+342
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
06 February0
05 February0
04 February+1
03 February+1
02 February0
01 February0
Channel Posts
photo content

2
7:0
315
3
ቀን 24/1/2016 ዓ.ም ልደታ ማርያም የልጃገረዶች ት/ቤት ወላጆች/ አሳዳጊዎች አርብ መስከረም 25 /2016 ዓ/ም ከ1ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች ትምህርት የማይኖር መሆኑን እየገለፅን ሰኞ 28/2016 መደበኛ ትምህርት የሚቀጥል ይሆናል፡፡ ት/ቤቱ
1 017
4
መስከረም 15/2016 ማስታወቂያ ለልደታ ማርያም ልጃገረዶች ካቶሊክ ት/ቤት ወላጆች/አሳዳጊዎች በሙሉ ከነገ ረቡእ መስከረም 16 እስከ ቅዳሜ መስከረም 19/2016 ዓ.ም. ድረስ ትምህርት የማይኖር መሆኑን እንገልጻለን፡፡ ት/ቤቱ
1 189
5
ቀን 3/13/2015 ዓ.ም ለተከበሩ መምህራን በሙሉ ልደታ ማርያም የልጃገረዶች ት/ቤት ሐሙስ መስከረም 3 /2016 ዓ/ም ከ 1ኛ -12ኛ ክፍል መምህራንን ጠዋት 2 ሰዓት ት/ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ እንድትገኙ ስንል በጥብቅ እናሳስባለን፡፡ ት/ቤቱ
1 478
6
ቀን-1/12/2015 ዓ.ም ማስታወቂያ ለልደታ ማርያም ልጃገረዶች የመጀመሪያ ደረጃ ትም/ቤት መምህራን በሙሉ የ 2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ከመጀመሩ በፊት መምህራንና ሰራተኞች በስራ ቦታቸው ተገኝተው አስፈላጊውን የቅድመ ዝግጅት ስራ መስራትና ማጠናቀቅ ያለባቸው በመሆኑ መምህራን ነሐሴ 22/2015 ዓ.ም ከጧቱ 3፡30 ላይ በስራ ቦታችሁ እንድትገኙ እና ለትም/ቤቱ አስተዳደር ሪፖርት እንድታደርጉ ዕያሳሰብን በተባለው ጊዜ እያሳሰብን በተባለው ጊዜ እና ሰዓት የማይገኝ ሰራተኛ ላይ አስተዳደራዊ እርምት እንደሚወሰድ እናሳስባለን፡፡ ትም/ቤቱ
1 655
7
ቀን-1/12/2015 ዓ.ም ማስታወቂያ ለልደታ ማርያም ልጃገረዶች የመጀመሪያ ደረጃ ትም/ቤት መምህራን በሙሉ የ 2015 ዓ.ም የ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች የምረቃ ስነ ስርዓት አርብ 5/12/2015 ዓ.ም ስለሆነ መምህራን በእለቱ ከጠዋቱ 3፡00 ላይ በትምህርት ቤቱ ተገኝታችሁ እንድታከብሩ የተጋበዛችሁ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ ትም/ቤቱ
1 460
8
for primary teachers
1 375
9
+3
No text...
2 260
10
+9
No text...
1 973
11
Pick nick to YAYA Resort all NGCS Staff
1 434
12
ቀን 10/8/2015 ዓ.ም ለተከበሩ ወላጆች/ አሳዳጊዎች በሙሉ ልደታ ማርያም የልጃገረዶች ት/ቤት እሁድ15/8/2015 (April 23 /2023) አጠቃላይ የወላጅ ኮሚቴ ወላጅን /አሳዳጊን ስብሰባ የጠራ ሲሆን የስብሰባው አጀንዳም ለ2016 ዓም የት/ቤት ክፍያ ጭማሪ ላይ ብቻ ለመወያየት ሲሆን ሰዓቱም ከጠዋቱ 2:30 እሰከ 6:00 ሰዓት ይሆናል፡፡ ስብሰባው አንደተጠናቀቀ የተማሪዎች ሰርተፍኬት የሚሰጥ ስለሆነ ወላጆች በየክፍላቸው በመሄድ የልጆቻቸውን ሰርተፍኬተ እንድትወስዱ እናሳስባለን፡፡ ስብሰባውን መምጣት የማይችል ወላጅ አስቀድሞ ለቢሮ እንዲያሳውቁ በአክብሮት እንጠይቃለን ፡፡ እናመሰግናለን እግዚያብሔር ይባርካችሁ
1 735
13
ለክቡራን መምህራን እንኳን ለብርሃነ ትንሳኤው በሰላም አደረሳችሁ እያልኩ የመምህር ፍቃዱ ከበደ(2ኛ ደረጃ) ወንድም ስላረፈ ቀብሩ ዛሬ ከቀኑ 6:00 በዊንጌት ፓውሎስ የፕሮቴስታት ቀብር ቦታ ስለሆነ የምትችሉ ቀብር እንድትደርሱ።
1 595
14
2/6/2015 ለልደታ ማርያም ልጃገረዶች ት/ቤት የተማሪ ወላጆች/አሳዳጊዎች በሙሉ ነገ አርብ የካቲት 3 ቀን 2015 ዓ.ም. ትምህርት የማይኖር መሆኑን በአክብሮት እንገልጻለን፡፡ ት/ቤቱ
2 082