እድሜአለም ሀበሻ ጥበብ
Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
189
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
Repost from ሊቀ መዘምራን ይልማ ሃይሉ
+++ "በስሙ ጥራው" +++
ሰይጣን የሰው ልጆችን የክፋት እስረኛ ከሚያደርግበት ዘዴው አንዱ ኃጢአትን "ኃጢአት" ብለን እንዳንጠራት ማለሳለስ ነው። ከዚያ ይልቅ መልካም በሚመስልና ቢሰማም ብዙ በማይቆረቁር ስም እንድንጠራው ያደርገናል። ለምሳሌ በትዳር ሳይወሰኑ እንዲሁ ከአገኙት ጋር በዝሙት መውደቅ "ነጻ ፍቅር" ("free love")፣ በሚስት እና በባል ላይ መሄድ ደግሞ "ባለጉዳይ"ነት (affair) ተሰኝተዋል። ይህን የሚያደርጉትም ኃጢአቱን ያለ ምንም መሳቀቅ መሥራት እንዲችሉ ስሙን ያሳምሩታል።
ሰው የትኛውንም ኃጢአት ከመስራቱ በፊት ኃጢአቱን የሚጠራበት ስም ይለያል። ኃጢአትን የምንጀምረው በጎ ዓላማ እና ጥሩ ስም ያለው አስመስለን ነው። የሚሰክረው ከስካሩ በፊት ምን ልታደርግ ነው? ቢሉት "ልዝናና ነው" ይላል። የሚሳደበውና የሚራገመውም ከስድቡ በፊት ምን ልታደርግ ነው? ቢሉት "ልመክር" ወይም "እርማት ልሰጥ ነው" ይላል፤ ሌሎቹንም እንዲሁ። ጌታችን በመሰለው የጠፋው ልጅ ምሳሌ ላይ ያለውን ልጅ ከአባቱ ቤት ከመውጣቱ በፊት አግኝተን "ለምን ንብረት ተካፍለህ ከአባትህ ቤት ርቀህ ትሄዳለህ?" ብለን ብንጠይቀው፣ "ዓለምን ለማየት" ይላል እንጂ "ኃጢአት ስላማረኝ" እንደማይል ጥርጥር የለውም።
ከኃጢአት መራቅ ትፈልጋለህ? እንግዲያስ ልታደርግ ያሰብከውን ክፋት በስሙ ጥራው። አታድበስብስ፣ አታለስልስ፤ በቃ ኃጢአት ነው። ስለዚህ አትጀምረው። ገብተኽበትም እንደሆነ ስሙን እያሽሞነሞንክ ራስህን አትዋሸው። በደል እንደ ሆነ አምነህ በትክክለኛው ስሙ እስክትጠራውና እስክትጋፈጠው ድረስ መድኃኒት የለህም። መዝሙረኛው ዳዊት በኦርዮ ሚስት ተሰነካክሎ ከወደቀ በኋላ ዳግመኛ የተነሣው "አንተን ብቻ በደልሁ፥ በፊትህም ክፋትን አደረግሁ" ብሎ መጸለየ በጀመረ ጊዜ ነው።(መዝ 51፥4)
3000
እድሜአለም ሀበሻ የባህል ልብሶች🇪🇹🇪🇹🇪🇷
EDMEALEM HABESHA CLOTHES
📲📞0910801348 📞
📸🔥🔥🤩🤩🙌
👉በግሩፕ
👉በግል
👉በቤተሰብ
በፈለጉት አይነት ዲዛይኖች እንሰራለን።
ያልተለበሱ አዳዲስ ዲዛይኖችን። የአርሶን ሀሳብ በመጨመር አንሰራሎታለን ይደውሉ ይዘዙ
📞📞0910801348🤙
ለተጨማሪ መረጃዎች 👆👆 ይደውሉ ያማክሩን።
8300
እድሜአለም ሀበሻ የባህል ልብሶች🇪🇹🇪🇹🇪🇷
EDMEALEM HABESHA CLOTHES
📲📞0910801348 📞
📸🔥🔥🤩🤩🙌
👉በግሩፕ
👉በግል
👉በቤተሰብ
በፈለጉት አይነት ዲዛይኖች እንሰራለን።
ያልተለበሱ አዳዲስ ዲዛይኖችን። የአርሶን ሀሳብ በመጨመር አንሰራሎታለን ይደውሉ ይዘዙ
📞📞0910801348🤙
ለተጨማሪ መረጃዎች 👆👆 ይደውሉ ያማክሩን።
3600
የሀገር ባህል ልብስ በጥራትና በፍጥነት ለማግኘት አድሜአለም ሀበሻ
ለበለጠ መረጃ እና ለማዘዝ
📞0910801348
ያልተለበሱ አዳዲስ ዲዛይኖችን። የአርሶን ሀሳብ በመጨመር አንሰራሎታለን ይደውሉ ይዘዙ📞📞0910801348
22540
Go to the archive of posts
Choose a Different Plan
Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.