ፎቶ ሽሮ ሜዳ ሥላሴ ሚዲያ📸
ይህ የቴሌግራም ገፅ በጉባዔያት በበዓላት በጉዞዎች እንዲሁም የተለያዩ የአገልግሎት ፎቶዎችን የምናጋራበት ገፅ ነው። ሽሮሜዳ ሥላሴ ሚዲያ
Show more438
Subscribers
-124 hours
-17 days
-230 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
Photo unavailableShow in Telegram
➺ በቴሌግራም ቻናላችን
👇 👇👇
☞https://t.me/shromedaslase
☞https://t.me/shromedaslase
☞https://t.me/shromedaslase
👉 tiktok (የቲክቶክ ቻናላችነነ) Follow
👇 👇👇
☞tiktok.com/@photoshromedaslase
☞tiktok.com/@photoshromedaslase
☞tiktok.com/@photoshromedaslase
👍 1
Show all...
ክፍል፩
ሰላም ለእናንተ ይሁን። ይህ መጠይቅ የጎዳና ላይ ስብከት ከ አኦርቶዶክሳዊነት አንፃር፣ፈተናዎች እና መፍትሄዎች በሚል ጥናት ላይ የተዘጋጀው ሲሆን ምዕመኖች ለጎዳና ላይ ስብከት ያላቸውን አመለካከት ለመፈተሽ የተፈለገ መረጃ ለመሰብሰብ ነው፡፡ ይህን ጥናት ከኢትዮጵያዊ ጃንደረባ ሱባዬ ጕባዬ ለመመረቂያ ጥናታዊ ጽሑፍ የተዘጋጀ ሲሆን ይህንን መጠይቅ በተቻለ መጠን ለመሙላት እንዲሁም በቃለ መጠይቅ ውድ ጊዜዎን እንዲሰጡን በአክብሮት አጠይቃለን።ይህ ጥያቄዎቸ ያቀረብነው መረጃ ለመንፈሳዊ ዓላማ ብቻ የሚውልሲሆን የእርስዎ ምላሾችበከፍተኛ ሚስጥራዊነት ይኖረዋል፡፡ በተጨማሪም አውነተኛ ምላሽዎ ለውጤቱ ትክክለኛነት ከፍተኛ አስተዋፅዖ ያጿርጋል፡፡
Photo unavailableShow in Telegram
➺ በቴሌግራም ቻናላችን
👇 👇👇
☞https://t.me/shromedaslase
☞https://t.me/shromedaslase
☞https://t.me/shromedaslase
👉 tiktok (የቲክቶክ ቻናላችነነ) Follow
👇 👇👇
☞tiktok.com/@photoshromedaslase
☞tiktok.com/@photoshromedaslase
☞tiktok.com/@photoshromedaslase
Photo unavailableShow in Telegram
“አምላክ በእልልታ፥ እግዚአብሔር በመለከት ድምፅ ዐረገ።” መዝ 47፥5
እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የዕርገት በዓል አደረሳቹ !!! መልካም በዓል!
✈ ቴዎድሮስ እሸቱ ☞ ሠኔ 6/2016ዓ.ም
➺ በቴሌግራም ቻናላችን
👇 👇👇
➫https://t.me/shromedaslase
➫https://t.me/shromedaslase
➫https://t.me/shromedaslase
👍 1
#ዜና ውሉደ ብርሃን
ቀን 28/09/16
ልማትና በጎ አድራጎት ክፍል በተለያየ ግዜ ለበጎ ፍቃድ ከምዕመናንና ከአባላት በሚያገኘው ገንዘብ ብዙ ስራዎችን እንደሚሰራ ይታወቃል ለሁለት ለተቸገሩ ምዕመናን ስራ እንዲጀምሩ የሚያስችል ግብዓት በመግዛት አበርክታል የተሰጣቸውም ምዕመምናን ለያንዳንዳቸው 4500 ብር ሚያወጣ ጧፍ ሲሆን ምርቱንም ሽጠው ሲጨርሱ እስከ 3000 ብር የሚደርስ ትርፍ ማግኘት ይችላሉ ስለ ስራውም ጥሩ በሆነ
መልኩ የክፍሉ በጎ ፍቃድ አስተባባሪ በሆነው ወንደሰን ፈንታሁን ገለፃ ተደርጎላቸዋል ክፍሉም ክትትልና ተጨማሪ ድጋፍ እኖደሚያደርግ ገልጿል። በተጨማሪ የበጎ ፍቃድና የልማት ስራውን ከዚ በበለጠ አጠናክለሮ ለመስራት እና ለማከናወን አቅዶ በመስራት ላይ ይገኛል ።
👉 የመንበረ ስብሐት ቅ/ሥላሴ ቤ/ክርስቲያን የውሉደ ብርሃን ሰንበት ት/ቤት
👍 3👏 1
#ክብረት_ይስጥልን!!🙏
የእንጦጦ መንበረ ስብሃት ቅድስ ሥላሴ ቤ/ክርስቲያን ውሉደ ብርሃን ሰንበት ት/ቤት ለወንድማችን አበራ አባተ አይዞህ ሥላሴ በምህረት ይጎብኙህ በማለት እቤት ድረስ በመሔድ በመጠየቅ ፀሎት በማድረግ 15ሺ ብር(አስራ አምስት ሺ ብር) ድጋፍ አድርገዋል።
አጅግ ክብር የሚሰጠው ተግባር ነው ሌሎች ልበ ቀና ቤተሰብቦች ነገ ዛሬ ሳትሉ የአቅማችሁን እንድታደርጉ በሦላሴ ስም እንጠይቃለን!!!🙏
❤ 1
Photo unavailableShow in Telegram
➺ በቴሌግራም ቻናላችን
👇 👇👇
☞https://t.me/shromedaslase
☞https://t.me/shromedaslase
☞https://t.me/shromedaslase
👉 tiktok (የቲክቶክ ቻናላችነነ) Follow
👇 👇👇
☞tiktok.com/@photoshromedaslase
☞tiktok.com/@photoshromedaslase
☞tiktok.com/@photoshromedaslase
Photo unavailableShow in Telegram
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።
"ወደ እግዚአብሔር ቤት እንሂድ ባሉኝ ጊዜ ደስ አለኝ።"መዝ 122፥1
⚜️የማይቀርበት የበረከት ጉዞ ⚜️
ወደ ተአምረኛዋ አርቱ ቅድስት አርሴማ
በገዳሙ ላይ የሚገኙ ፈዋሽ የእንፋሎት ፀበሎች።
1. የቅዱስ ሚካኤል ፀበል
2.የመድኃኒዓለም ፀበል
3.የኪዳነምህረት ፀበል
4.የእግዚአብሔር አብ ፀበል
5.የቅዱስ ገብርኤል ፀበል
6.የቅድስት አርሴማ ፀበል
7.የአቡነ ገብረመንፈስቅዱስ ፀበል
8.የቅዱስ እስትንፋስ ክርስቶስ ፀበል
⚜️⚜️⚜️
ደርሶ መልስ
የጉዞ መነሻ እሑድ ሰኔ 9 ቀን 2016 ዓ.ም ከሌሊቱ 11:30
መመለሻ በዕለቱ
የጉዞ ዋጋ መስተንግዶን ጨምሮ 500 ብር
አዘጋጅ፦ ማኅበረ ዲያቆናት ዘሽሮሜዳ ሥላሴ
ለበለጠ መረጃ
0922981502
0922821976
0974977389
👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
#ምሴተ ጥበብ ዘውሉደ ብርሃን
👉 ዝክረ ቅዱስ ያሬድ
የፊታችን ቅዳሜ ና እሁድ በመርሃ ግብሩም
👉 በገና
👉 ድራማ
👉 ጭውውት
👉 መነባንብ
👉 ግጥም
👉 ዓወድ ርዕይ
ቅዳሜ ከ 10 ሰዓት ጀምሮ እሁድ ከ 7 ሰዓት ጀምሮ በውሉደ ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤት ።
አዘጋጅ 👉 መዝሙርና ኪነ-ጥበብ ክፍል
ዘገባ 👉 ኦዲዮ ቪዥዋል ክፍል
ለመቀላቀል 👉 @weludebirhane
Choose a Different Plan
Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.