en
Feedback
BBEHM👭best friend's zone

BBEHM👭best friend's zone

Open in Telegram

Welcom gay'z This chanal u can get #quote❤ #Music🎵 #tik tok vedio🎬 #poem📃 #my crazy bff pic's📷 Plz don't leave share and join ee😍 4any comment @mertina19 @emuteta

Show more
198
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
04 አንለያይም.mp34.12 MB

ክብሩን የድንግል ማርያም ልጅ ይውሰድ❤
+1
ክብሩን የድንግል ማርያም ልጅ ይውሰድ❤

እርጋታ...እውቀት ....ጥበብ....ማስተዋል...ፅናት...ሞገስ....ርህራሄ....መልካም ነገሮች ሁሉ ሰብሰብ ብለው የምታገኘው እዚህ ብቻ ነው...አባቶቼ!❤
እርጋታ...እውቀት ....ጥበብ....ማስተዋል...ፅናት...ሞገስ....ርህራሄ....መልካም ነገሮች ሁሉ ሰብሰብ ብለው የምታገኘው እዚህ ብቻ ነው...አባቶቼ!❤

በሀገሪቱ ያለው ትልቁ አለት ለሁለት ይከፈላል - አሜን ቋንቋቸው ይደበላለቃል - አሜን ጌታ ነግሮኛል እንዲህ በካልቾ ነው የሚበትናቸው - አሜን አሜን ባይ መንጋ እስካለ ድረስ አሜን አስባይ መሀይም አይጠፋም ! ትህትናን እምነትን እውቀትን አርምሞን ስነ-ምግባርን ፈሪሃ እግዚአብሔርን ከኦርቶዶክስ ተማር ! ኦርቶዶክስ ♥! ©️ ፓፒ የማርያም

እንዲህ እስከ መሞት ፅዋ ፅናት የሰጣቸው የሆነ እምነትማ አለ በልባቸው ምነው ባትነኳቸው ሚወዱትን መቅደስ ባትከለክሏቸው ሲያምር ማተባቸው ሲያስጨንቅ እንባቸው ኩሩ አማኝ ናቸው ባካችሁ ተዋቸው ሁሉም የክርስቶስ ቤተ መቅደስ ናቸው ባካችሁ ተዋቸው🙏🙏🙏❤❤❤

አዉደምህረትሽ ቢጨልም ፀአዳ ደጅሽ ቢከፋዉ😔 ሰበርኩት ልቤን በሀዘን ከአይኖቼ እንባዬን ተፋዉ😭 ሽሽግ እንዳላልኩብሽ የምጥ ቀኔ እንዳልቀለለኝ🤲 ዛሬስ የት ሄጄ ልረፍ መቅደስሽ ካልተቀበለኝ🥺 ዉል አለኝ የእጣንሽ ሽታ ዉል አለኝ ታቦት ግርማዉ🙏😢 ደጆችሽ አይዘጉብኝ ማን አለኝ እኔ ደካማዉ😢🥺 ጭንቅሽን በእንባዬ ብታደም ጠላሁት ከንቱ ገላዬን🥺😏 ለክብርሽ ነብሴን ከሳሳሁ ሰርዢዉ ክርስትናዬን☝️✝ #kal_inaaaa

“ከክርስቶስ ፍቅር ማን ይለየናል? መከራ፥ ወይስ ጭንቀት፥ ወይስ ስደት፥ ወይስ ራብ፥ ወይስ ራቁትነት፥ ወይስ ፍርሃት፥ ወይስ ሰይፍ ነውን?” — ሮሜ 8፥35 #ማህደረ_ስብሐት_ቅድስት_ልደታ_ማርያም✝️
+3
“ከክርስቶስ ፍቅር ማን ይለየናል? መከራ፥ ወይስ ጭንቀት፥ ወይስ ስደት፥ ወይስ ራብ፥ ወይስ ራቁትነት፥ ወይስ ፍርሃት፥ ወይስ ሰይፍ ነውን?” — ሮሜ 8፥35 #ማህደረ_ስብሐት_ቅድስት_ልደታ_ማርያም✝️ #ተዋህዶ🖤🕯

✞ መርከቧን የሚያውክ ንፋስ መቷል ✞ መርከቧን የሚያውክ ንፋስ መቷል አድኅነን ጌታ ሆይ ተጨንቀናል አድኅነን ክርስቶስ ተማጽነናል አንድ እግዚአብሔር ጥላ ተሰብስበው ሳሉ በቀለም በጎሳ ይከፋፈላሉ እጅግ ተናውጣለች ታንኳችን ተገፍታ አውጅልን ደርሰህ ታላቁን ፀጥታ/2/ አዝ= = = = = የጥፋት እርኩሰት በመርከቧ ነግሶ እረኛ ነኝ ይላል ተክሏው ለምድ ለብሶ ቤተሰቤ ሁሉ ተጨንቋል በነፍሱ ሞገዱን ገስጸው ፀጥ ይበል ንፋሱ/2/ አዝ= = = = = እኔ በልጥ እኔ በልጥ መባባሉ በዝቷል የትህትና መጉደል መርከቧን አውኳል ስንጠፋ አይገድህም ብለን ስንጣራ አንተ ግን አንተ ነህ ዛሬም ለኛ እራራ/2/ አዝ= = = = = በቁጥር የበዙ ታንኳዎች እያሉ አንተ ባለህበት አይሏል መዕበሉ ዘንበል በልልን ጌታ ዝም አትበለን በእምነት ከመዛል ከመስጠም አድህነን /2/ መዝሙር በ ሊቀ መዘምራን ዲያቆን ቴድሮስ ዮሴፍ አንድ ሲኖዶስ አንድ ፓትሪያሊክ አንድ ቤተ/ክርስትያን ╭══•|❀:✧๑♡๑✧❀|: ══╮ @yamazemur_getemoche ╰══•ೋ•✧๑♡๑✧• ══╯

ይሔአይገባትም.mp37.06 MB

Lela ethiopiyawinet👍😍 Enamesegnalen ebro
Lela ethiopiyawinet👍😍 Enamesegnalen ebro

👏👏

⩩...😉: #ጠላቴን_ስመርቅ¡ ...................... ከፍ በል ወደ ላይ¡ ከሥልጣኑ ሰማይ¡ ከስም አደባባይ¡ በሀብት ከፍ ከፍ በሹመት ከፍ ከፍ በዝና ከፍ ከፍ ከ...ፍ ከዚያ የወደቅህ ለት አጥንትህ እንዳይተርፍ!! ... ታገል ሠይፉ (1985 ዓ.ም) ቀፎውን አትንኩት።💚💛❤️ ━━━━━━━━━━━━━━━

5.81 KB

Ehte bians le 10 sew yehn melekt lakiw eshi

በቶሎ ይነበብ   ልንነቃ ይገባል ለማንበብ  15 ደቅቃ ብቻ ስጥ ህይወትን  ይቀየራል  አትሳሳት  ምክኒያቱም እውነትና እየተፈፀመ ያለ ነገር ስለሆነ ።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።። ዓለም ወዴት እየሄደች ነው? 1. - መጽሐፍ ቅዱስን ማቃጠል በኡጋንዳ በይፋ ተረጋግጦአል * በደቡብ አፍሪካ ውስጥ ፣ ወንድ ወይም ሴት በዝሙት ምክንያት ሌላውን የመክሰስ መብት የለውም *በአሜሪካ እየታየ ያለው የወንድ ለወንድና የሴት ለሴት ጋብቻ *ጀርመን ወንድም  እህቱን ማግባት እንደሚችል ፣ አባት ልጁን:እናት ልጆአን የማግባት ፍቃድን መስጠቱ ፡፡  *የmiami ከተማበመንገድ ላይ ፣ በቤተ ክርስቲያን ፣ በገቢያ ፣ በእግር ኳስ ሜዳ ወዘተ ውስጥ ወሲባዊ ግንኙነት በማንኛውም መንገድ ማግኘት እንዲችሉ መፍቀዶአ .*ካናዳ  (ከእንስሳት ጋር የ sexታ ግንኙነትን መፍቀዶአ * በስፔን ውስጥ-የወሲብ ፊልሞች በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እና በዩኒቨርሲቲዎች መፈቀዱ *- ለአካለ መጠን ያልደረሱ ዝሙት አዳሪዎች ፈቃድ ማሪ ሉክ በህግ መፈቀዱ *በመጨረሻም ዩ ኤ ሾ አሜሪካ የሰይጣንን ቤተ ክርስቲያን ከፍታለች ፡፡ በይፋ። የተከበራችሁ ወንድሞች እና እህቶች ፣ መጨረሻው ተቃርቧል ፣  ጌታ ኢየሱስ በቅርቡ ይመጣል! ማራናታ!!! ክርስትያኖች ትኩረታቸው እየተከፋፈሉ ሲሆን ዲያቢሎስ መለኮታዊውን ምህረት ለማስቆም ከፍተኛ ቁጥር ያላቸውን ነፍሳት ከእርሱ ጋር ሊወስድ ይፈልጋል ፡፡ ደቂቃ ካለዎት ... ይህንን መልእክት ያጋሩ ፡፡ ለምን በቤተክርስቲያን ውስጥ እንተኛለን ? ሾለ እግዚአብሔር ማውራት ከባድ የሆነው ለምንድነው ሐሜት ለመናገር በጣም ቀላል የሆነው ለምንድነው? የእግዚአብሔርን መልእክት ችላ ማለት ለምን ቀላል ሆነ? ይህንን መልእክት ለጓደኞችዎ ይልካሉ ወይም ችላ ይላሉ? እግዚያበሔር “በሰዎች ፊት ብትክዱኝ በአባቴ ፊት እክድዳችሁአለሁ” አለ ፡፡  እግዚያበሔር ከወደዱ ይህንን መልእክት ለምርጥ ጓደኞችዎ እና በቡድን በ 60 ሴኮንድ ውስጥ ያጋሩ ፡፡ እግዚአብሔር ይባርኮት. ኣሜን የአለም መጨረሻ ተቃርቧል አትዘናጉ አሁን ያለንበት 2014 ዓም + 5500 ዘመን=7514 ስለዚህ ከ 8ኛው ሽ ላይ ቀንሱት ።     8000 – 7514= 486 ዓም ይቀራል። ነገር ግን ሰምታችሁ ከሆነ ዘንዶ 400 ዓመት ገዝቷል ይባላል እስኪ ጠይቁ። እና የዘንዶው ሲቆጠር 486 – 400 =86 አመት ቀረው።ትንቢቱም እየተፈፀመ ነው። ሌላው ይህ በንዲህ እንዳለ  ደሞ 666 አሁን እዚህ በደጃችን ነው፡፡ አጠንክረን እንፀልይ፡፡ የአውሬው ቁጥር 6 6 6 የሚፈፀምበት የትንቢት ጊዜ አልቋል/ተፈፅሟል፡፡ የአሜሪካ የህግ መወሰኛ ምክር ቤት ባስተላለፈው የኦባማን የጤና ሽፋን ረቂቅ በህግ እንዲካተት ተደርጓል፡፡ የህግ ተግባሩ በቅርቡ ይጀምራል፡፡ ይህን የጤና ሽፋን ረቂቅ በእያንዳንዱ የአሜሪካ ዜጋ የሰውነት ክፍል ላይ ግላዊ የሬዲዬ ፍሪኩዌንሲ ቺፕስ መልክ (RFID CHIPS) እንዲተከል ታዟል፡፡ ይህ ቺፕስ በግንባር ወይም በክንድ ላይ ይደረጋል፡፡ ይህ ደግሞ በመጽሐፍ ቅዱስ እንደሚናገረው በራዕይ 13 : 15 -18 የተቀመጠውን የአውሬው ምልክት ይፈፀም ዘንድ ነው፡፡ እና አሁንም ሾለ ፍፃሜው ትጠራጠራለህ? ታውቃለህ ለኦባማ የተለየ መኪና እንደተሰራ አውሬው የሚባል? ተዘጋጅ ንጥቀት አሁን ይጀምራል፡፡ ራዕይ 13ን ቀድመው ተጫውተውታል፡፡ ብዙዎች ግን ይህን አልተገነዘቡትም፡፡ 1. ለምንድን ነው ይህ ችፕስ ከባንክ አካውንት ጋር የተቆራኘው ወይም የተገናኘው? አስታውሱ መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚለው ካለ አውሬው ቁጥር 666 ልትገዙም ወይም ልትሸጡም አትችሉም ስለሚል፡፡ እስኪ ገምቱ ይህ ቺፕስ ከገንዘብ ዝርዝር መረጃ ጋር ለምን ተገናኘ? እንዲያውም በጣም ያሳዘነኝ በቤተክርስቲያን ያሉ ብዙዎች ሰዎች ጌታ ሲመጣ ይህን ሁኔታ ሊያልፉት አይችሉም፡፡ ደግሞም ብዙዎቹ መጨረሻው እንደቀረበ አያውቁም፡፡ የቴክኖሎጂ በጣም መራቀቅ ምክንያት ነው ብላችሁ መልስ እንዳትሰጡኝ፡፡ በማንኛውም የህይወት ጎዳናችሁ ከእግዚአብሔር ጋር ካልተስማማ አሁኑኑ ንሰሀ ግቡና ተለወጡ፡፡ ካለበለዚያ መንግስተ ሰማያትን ካጣችሁት ገሀነምን አታጡትም፡፡ ስለዚህ አስቡበት፡፡ ገሀነም መልካም ስፍራ አይደለም በጣም አስከፊው ክፍሉ እንደ መንግስተ ሰማያት ዘላለማዊነት እንዳለበት እዚህም እንደዛው ነው፡፡ ጆሮ ያለው ይስማ መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚለውን ይስማ፡፡ ጠቃሚ ያልሆነ ነገር ከምትልኩ ይህን ለሌላው ብታስተላልፉ መልካም ነው፡፡ ለምታውቋቸው ቅርብ ለሆኗችሁ ሰዎች ላኩላቸው፡፡ እስኪ የወንጌላዊ ሾል እንስራ፡፡ እባካችሁ ለምታውቋቸው ለእያንዳንዳቸው በየስማቸው ላኩላቸው፡፡ ለሞባይል እንደምንጠነቀቅ ያክል ለእግዚአብሔር ቃል ብንጠነቀቅ ምን እንደሚሆን ልትገምቱ ትችላላችሁ፡፡ ከዚህ ደግሞ በጭራሽ ልንላቀቅ ነፃ ልንሆን አንችል፡፡ ስለዚህ የቻልነውን ያክል እንትጋ እንጋደል፡፡ 7% የሚሆኑቱ ናቸው መልዕክቱን የላኩት በድጋሚ 93%ቱ ግን አልላኩም አላወቁም ስለዚህ ጠንክረን እንስራ፡፡ ሰይጣን እንዲህ ይላል፡- " የሚገርመኝ ሰው እግዚአብሔርን እወዳለሁ እያለ አይታዘዝም እኔን ይጠላኛል ግን ይታዘዘኛል፡፡" ይህን መልዕክት በኋላ እንዳትልኩት አሁኑኑ ላኩት!!! ቅዱስ ለ #15 ሰው እባካችሁ 🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏

ቤተ ክርስቲያን የቀራንዮ ጉዞ ላይ ናት፥ ከትንሳኤው ልትደርስ ዓርብን እያሳለፈች ነው፥ ጲላጦሶች እና ሄሮድሶች ሊሰቅሏት ተስማምተዋል፥ ለንጊኖሶች ጴጥሮሶች ፈርተው ተሸሽገዋል፥ ዮሐንሶች በቤተ ክርስቲ
ቤተ ክርስቲያን የቀራንዮ ጉዞ ላይ ናት፥ ከትንሳኤው ልትደርስ ዓርብን እያሳለፈች ነው፥ ጲላጦሶች እና ሄሮድሶች ሊሰቅሏት ተስማምተዋል፥ ለንጊኖሶች ጴጥሮሶች ፈርተው ተሸሽገዋል፥ ዮሐንሶች በቤተ ክርስቲያን ፊት ቁመው ታሪክ እየጻፉ ነው፥ ማርያሞች ስለ ቤተ ክርስቲያን እያለቀሱ ነው፥ ይሁዳዎች ቤተ ክርስቲያንን አሳልፈው ሊሸጧት ተስማምተዋል፥ ጥጦሶች ጸሎት ላይ ናቸው፥ ዳክረሶች ይተቻሉ፥ ገብርኤሎች የቁጣ ሰይፋቸውን መዘዋል፥ ሚካኤሎች ዝም ብለዋል። ቤተ ክርስቲያን ግን ዓርብን አልፋ እሁድ ትደርሳለች፤ የቤተ ክርስቲያን ልጆች እንደ አባቶቻችን ለቤተ ክርስቲያን እንቁም። ከቅዱስ ፓትርያርኩ ጀምሮ በአባቶቻችን ተደስቻለው፥ አቡነ ጴጥሮስና አቡነ ሚካኤል ዳግም ተገኝተዋል፤ አባቶቻችን እስከ ሞት ድረስ ወጣቱን ይዘን እንከተላችኋለን።እናንተ ምሩን እኛ ልጆቻችሁ እንከተላችኋለን! መጋቤ ሐዲስ ሄኖክ ፈንቴ ┄┉✽‌»‌༺ ═ ✞ ═ ༻»‌✽‌┉┄ 📖 @demesetewahedo ┄┉✽‌»‌༺ ═ ✞ ═ ༻»‌✽‌┉┄

ጥቁር ልብስ  የምንለብሰው በመከራ መጽናት ለመግለጽ ነው፡፡ እንደሚታወቀው ጥቁር የእውቀት ምልክት ነው ተማሪዎች አውቀናል ሲሉ ጥቁር ልብስ ይለብሳሉ፡፡ እኛ ከእውቀት በላይ የሆነውን አምላካችንን በመማፀን ከዚህም ማንም ሊያናውጽን እንደማይችል የምናረጋግጥበት፤ ጥቁር የእውነት ምልከት ነው ዳኞች እውነት እንፈርዳለን ሲሉ ጥቁር ልብስ ይለብሳሉ፡፡ እኛም መከራው የሚያሰቅቀን ሳይሆን ይበልጥ ልንጸናና ልንበረታ የሚገባ መሆኑን ለዓለም ሕዝብ የምናሳይበት በመሆኑ ከጥር 29 እስከ የካቲት 1 ቀን 2015 ዓ.ም ለሦስት ቀናት በጾምና በጸሎት በአንድ ልብ ሆነን ወደ ፈጣሪያችንን እንድንጮህ አደራ እንላለን፡፡ ወስብሐት ለእግዚአብሔር ጥር 26 ቀን 2015ዓ.ም ┄┉✽‌»‌༺ ═ ✞ ═ ༻»‌✽‌┉┄ 📖 @demesetewahedo ┄┉✽‌»‌༺ ═ ✞ ═ ༻»‌✽‌┉┄

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሃዱ አምላክ አሜን! ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቋሚ ሲኖዶስ የጾምና የምሕላ አዋጅ አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ "የነነዌም ሰዎች እግዚአብሔርን አ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሃዱ አምላክ አሜን! ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቋሚ ሲኖዶስ የጾምና የምሕላ አዋጅ አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ "የነነዌም ሰዎች እግዚአብሔርን አመኑ ለጾም አዋጅ ነገሩ! ከታላቁም ጀምሮ እስከ ታናሹ ድረስ ማቅ ለበሱ።"        ትንቢተ ዮናስ ምዕራፍ 3 ቁጥር 5 ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን በተከሰተው ሃይማኖታዊ፣ ቀኖናዊና አስተዳደራዊ መዋቅሮቿን በመጣስ መፈንቅለ ሲኖዶስ በማድረግ በሕገወጥ መንገድ ኤጲስ ቆጶስነት ሢመት በሰጡትና በተሾመ ግለሰቦች ላይ የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ጥር 18 ቀን 2015ዓ.ም. ቃለ ውግዘት ማስተላለፉ ይታወቃል። ይሁን እንጂ እነዚህ ሕገወጥ ቡድኖች ከድርጊታቸው ሊታቀቡ ካለመቻላቸውም በላይ በመንግሥት ኃይሎች በመታገዝ  የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የምታስተዳድራቸውን መንበረ ጵጵስናዎችንና ቢሮዎችን በኃይል በመውረርና በመስበር ከፍተኛ ጥፋት እያደረጉ ከመሆኑም በላይ የአህጉረ ስብከት ሥራ አስኪያጆችን ሠራተኞች ካህናትና ምእመናን በማሰርና በማንገላታት ላይ ይገኛል፡፡ መንግሥትም ሕግ ከማስከበር ይልቅ ለሕገ ወጥ ቡድኖች ድጋፍ በመስጠት የቤተ ክርስቲያኒቱን ሕግና መብት ሊያስከብር ስላልቻለ ሁሉን ማድረግ ወደሚቻለው አምላካችን በመማፀን ጸሎትና ምሕላ ማድረጉ አስፈላጊ መሆኑን ቅዱስ ሲኖዶስ ተረድቷል። በመሆነም ጾመ ነነዌን ምክንያት በማድረግ በመላው ዓለም የሚገኙ ሕዝበ ክርስቲያን ጥቁር ልብስ ብቻ በመልበስ በጾምና በጸሎት ምሕላ በመያዝ በቤተ ክርስቲያን ዓውደ ምሕረት በመገኘት ወደ እግዚአብሔር ጾም፤ ጸሎትና ምሕላ እንድታቀርቡ ቅዱስ ሲኖዶስ ጥሪውን ያስተላልፋል፡፡