The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus - EECMY
Open in Telegram
The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus (EECMY) is a national Lutheran church with more than 10 million members.
Show more3 503
Subscribers
-124 hours
+57 days
+7030 days
Posts Archive
የኢት./ወ/ቤ/ክ/መካነ ኢየሱስ : ለማዕከላዊ ጊቤ ሲኖዶስ መሪዎች እና የልጆችና ወጣቶች አገልጋዮች ስልጠና ተሰጠ
===
'ሁለንተናዊ ዕድገት ለልጆች እና ወጣቶቻችን' በሚል ርዕስ ልጆች እና ወጣቶቻችን በሁለንተዊ መልኩ ታንጸው እንዲያድጉ: የተፈጠሩበትን ዓላማ ለይተው: እግዚአብሔር በውስጣቸው ባስቀመጠው ልዩ የተፈጥሮ ችሎታ እና መንፈሳዊ ጸጋ መልካም ተጽዕኖ ፈጥረው ለትውልድ በረከት እንዲሆኑ: በተጨማሪም የ21ኛውን ክ/ዘመን ተረድተው በመልካም ተጽዕኖ መፍጠር እንዲችሉ ለማዕከላዊ ጊቤ ሲኖዶስ መሪዎች: ከሰበኮች እና ማ/ምዕመናናት ለተወጣጡ የልጆች እና ወጣቶች አገልጋዮች: ቄሶች እና ወንጌላውያን ከሲኖዶሱ ጋር በመተባበር በዋናው ጽ/ቤት የልጆች እና ወጣቶች መምሪያ በኩል በሲኖዶሱ ማዕከል እጃጂ ከተማ ስልጠና ተሰጥቷል:: በስልጠናው ለተሳተፉት ሰልጣኞች ለልጆች እና ወጣቶች አገልግሎት የሚጠቅሙ: ታቅዶ እየተሰራበት ላለው ቤተመጻህፍትን በእያንዳንዱ ማህበረ ምዕመናን የማስጀመር ራዕይ የሚረዱ የልጆች መጽሐፍ ቅዱሶች: Study Bible (Bible Commentary), እና ለደቀመዛሙርትነት እና ለሌሎች ለቤተክርስቲያን ስነ መለኮታዊ አስተምህሮ የሚረዱ የተለያዩ መጽሐፍቶች በመምሪያው በኩል በድጋፍ መልክ ተሰጥቷቸዋል::
ስልጠናው የሰጡት የቤተክርስቲያኒቱ የልጆች እና ወጣቶች አገልግሎት መምሪያ ዳይሬክተር ወንድማገኝ ኡዴሣ የተለያዩ መንፈሳዊ መጽሐፍትን ለቤተክርስቲያኒቱ ድጋፍ ያደረጉትን ተቋማት: 'Rafiki Foundation' fi 'Lutheran Heritage Foundation' እና ሌሎችንም በማመስገን : መጽሐፍቶቹን ለቤተክርስቲያኒቱ ማ/ምዕመናናት: ሴሚናሪዎች: መጽሐፍ ቅዱስ ኮሌጆች እና ት/ቤቶች ከተባባሪ ድርጅቶች ጋር በመሆን ድጋፍ የማድረጉ ስራ እንደሚቀጥል ገልጸዋል።
የሲኖዶሱ ፕረዚዳንት ቄስ ሚደቅሳ አንጋሱ : ስልጠናው የልጆች እና ወጣቶች አገልግሎትን ጊዜው በሚፈልግ መልኩ ለማሳደግ አስፈላጊ እና ወቅቱን ያገናዘበ መሆኑን ገልጸው: ሰልጣኞች በወሰዱት ስልጠና መሰረት ወደ ተግባር መቀየር እንዳለባቸው አጽንኦት ሰጥተው መልዕክት አስተላልፈዋል:: በሲኖዶሱ እንዲገነባ ለታቀደው ሁለንተናዊ የወጣቶች የስልጠና ማዕከል እና ቤተመጻሕፍትም በጋራ ጸሎት አድርገዋል።
ለተቀሩት ሲኖዶሶችም ተመሳሳይ ስልጠና ከሲኖዶሶች ጋር በመተባበር የሚሰጥ ይሆናል::
===
WKWWMYI Sinoodoosii G/G Gibeetti Geggeessitootaa fi Tajaajiltoota Ijoollee fi Dargaggootaatiif Leenjiin kenname
***
'Guddinna Hundagaleessa Ijoollee fi Dargaggoota Keenyaaf' mat-duree jedhuun, ijoollee fi dargaggootni keenya guddinni isaanii karaa hundumaan, hunda-galeessa akka ta’uuf, ijoollee fi dargaggootni kaayoo Waaqayyo isaan uumeef adda baafatanee, kennaa fi dandeettii addaa Inni isaaniif kenneen dhiibbaa gaarii uumanii dhalootaaf eebba akka ta'anuuf, jaarraa 21ffaa beekanii, baricha bituu fi baricha keessatti dhiibbaa gaarii uumuu akka danda'anii, geggeessitoota, tajaajiltoota ijoollee fi dargaggootaa, lubootaa fi hojjattoota wangeelaa Sinoodoosii G/galeessa Gibeetiif sinoodoosicha waliin ta'uun karaa Qajeelcha Tajaajila Ijoollee fi Dargaggootaa WKWWMYI'tiin giddugala sinoodoosichaa kan taate Magaalaa Ijaajjiitti leenjiin kennameera.
Leenjifamtoota leenjii kana irratti hirmaataniif tajaajila ijoollee fi dargaggootaaf kan fayyadan, akkaataa karoorfamee irratti hojjatamaa jiruun Manneen Kitaabaa Waldaa Amantootaa hundumaatti jalqabsiisuuf kan gargaaran, Kitaabni Qulqulluun ijoollee garagaraa, Study Bible (Bible Commentary), akkasumas kitaabonni hafuuraa adda addaa duuka bu’ummaa fi barsiisa bu'uura amantii Kiristaanaatiif gargaaran garagaraa karaa qajeelchichaatiin bifa gargaarsaatiin kennameefii jira.
Leenjicha kan kennan Daarektarri Qajeelcha Tajaajila Ijoollee fi Dargaggootaa WKWWMYI Wondmagegn Udessa Bidire, dhaabbilee kitaabota hafuuraa tajaajila ijoollee fi dargaggootaa gargaaran garagaraatiin kan deeggarsa Waldattiif taasisan Dhaabbata 'Lutheran Heritage Foundation' fi 'Rafiki Foundation' galateeffataniiru.
Pirezidaantii Sinodosichaa kan ta'an Lubni Miidhagsaa hangaasuu leenjicha irratti argamuun tajaajila ijoollee fi dargaggootaa akka yeroon gaafatutti guddisuuf leenjichi barbaachisaa ta'uu erga ibsaniin booda, leenjifamtootni leenjii fudhatan kana hojiitti akka hiikan cimsanii ergaa dabarsaniiru. Giddugala leenjii hundagaleessa dargaggootaa fi mana kitaabaa giddugala sinodoosichaatti ijaaruuf karoorfameefis waliin ta'uun kadhannaan godhameera.
Leenjiin wal fakkaataan kilaastaroota sinoodoosichaa warra hafanii fi sinoodota kan biroottis walta’iinsaan kennamuu kan itti fufu ta'a.
*** EECMY- Holistic Training for Children and Youth Leaders @Central Ghibe Synod, Ijaji, West Shewa Zone, Oromia Region
EECMY Youth Ministry
ለ36 አገልጋዮች የቅስና ሹመት ተሰጠ
* **
የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ደቡብ ኢትዮጵያ ርሆቦት ሲኖዶስ ለቃሉና ቅዱሳት ሚስጥራት አገልግሎት ያግዝ ዘንድ ለ36 አገልጋዮች የቅስና ሀላፊነት ሰጥታለች።
የቅስና ሹመቱን የቤተ ክርስቲያኒቱ ምክትል ፕሬዚዳንት ቄ/ስ ዶ/ር ታሪኩ ቶለሳ የሰጡ ሲሆን ሥርዓተ ቅስናው በገረሴ-ውልኣ ማ/ምዕመናን ተካሂዷል።
ሲኖዶሱም በተመሰረተ በአንድ አመት ውስጥ ይህ እድል ለመጀመሪያ ጊዜ በመገኘቱ የሲኖዶሱ ፕሬዚዳንት ቄስ ከተማ ካማሌ ደስታቸውን የገለጹ ሲሆን አያይዘውም በሲኖዶሱ የቄሶች እጥረት መኖሩን እና ይኸ ሹመት በማ/ምዕመናን የቄሶች ቁጥር በመጨመር ውጤታማ አገልግሎት ለመስጠት እንደሚያግዝ ተናግሯል።
መረጃና ምስል የደቡብ ኢትዮጵያ የርሆቦት ሲኖዶስ።
_ _ _
Tajaajiltoolta 36f muudamni lubummaa kenname.
* **
Waldaan Warra Waangeelaa Makaana Yesuus Itiyoophiyaa, Sinoodoosii Rohooboot Kibba Itiyoophiyaa , sagalichaa fi tajaajila icciitiiwwan qullaa'ootiif akka gargaaruuf tajaajiltoota 36f itti gaafatamummaan lubummaa kennitee jirti.
Muudama lubummaa kan kennan itti aanaa prezdaantii waldichaa Luba Dr Taarikuu Tolosaa yoo ta'an, sirni muudama lubummaa kunis waldaa warra amantootaa Garassee Wul'atti gaggeeffame jira.
Sinoodoosichi hundeeffamee waggaa tokko keessatti carraan jalqabaa kun argamuu isaatti akka gammadan kan ibsan prezdaantiin sinoodoosichaa lubni Katamaa Kamaalee, sinoodoosichatti hanqinni lubootaa jiraachuu isaa fi muudamni kun lakkoofsa lubootaa waldoota amantootaatiif dabaluudhaan tajaajila si'aawaa kennuuf akka gargaarus walqabsiisanii dubbatanii jiru.
Odeeffannoo fi suuraan kan sinoodoosii Rohooboot Kibba Itiyoophiyaati.
36 ministers received ordination
_ _ _
The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus South Ethiopian Rehobot Synod ordained 36 ministers for the service of the Word and Sacrament.
* **
Vise presinet of the Church Rev. Dr. Tariku Tolessa bestowed the authority of priesthood for the minister in the service held at the Gerese Wule congregation.
Rev. Ketema Kamale, President of the synod, expressed his joy because the synod got this opportunity one year after its establishment. Reminding the shortage of pastors at the synod, the ordination will help increase the number of pastors and help to give productive ministry Said the president.
Photo and News source, South Ethiopian Rehobot Synod.
ለዳራ ሲኖዶስ የልጆች እና ወጣቶች አገልግሎት መሪዎች ስልጠና ተሰጠ
* **
ማደግህ በነገር ሁሉ ይገለጥ እንደሚለው የእግዚአብሔር ቃል (1ጢሞ. 4፡15) ልጆች እና ወጣቶቻችን በሁለንተዊ መልኩ ታንጸው እንዲያድጉ: የተፈጠሩበትን ዓላማ ለይተው: እግዚአብሔር በውስጣቸው ባስቀመጠው ልዩ የተፈጥሮ ችሎታ እና መንፈሳዊ ጸጋ መልካም ተጽዕኖ ፈጥረው ለትውልድ በረከት እንዲሆኑ: በተጨማሪም የ21ኛውን ክ/ዘመን ተረድተው በመልካም ተጽዕኖ መፍጠር እንዲችሉ ለዳራ ሲኖዶስ ሰበኮች እና ማ/ምዕመናናት የልጆች እና ወጣቶች አገልጋዮች ከሲኖዶሱ ጋር በመተባበር በዋናው ጽ/ቤት የልጆች እና ወጣቶች መምሪያ በኩል በሲኖዶሱ ማዕከል ሲዳማ ክልል ቀባዶ ከተማ ስልጠና ተሰጥቷል:: በስልጠናው ለተሳተፉት ሰልጣኞች ለልጆች እና ወጣቶች አገልግሎት የሚጠቅሙ: ታቅዶ እየተሰራበት ላለው ቤተመጻህፍትን በእያንዳንዱ ማ/ም የማስጀመር ራዕይ የሚረዱ የልጆች መጽሐፍ ቅዱሶች: Study Bible (Bible Commentary), እና ለደቀመዛሙርትነት እና ለሌሎች ለቤተክርስቲያን ስነ መለኮታዊ አስተምህሮ የሚረዱ የተለያዩ መጽሐፍቶች በመምሪያው በኩል በድጋፍ መልክ ተሰጥቷቸዋል::
የቤተክርስቲያኒቱ የልጆች እና ወጣቶች አገልግሎት መምሪያ ዳይሬክተር ወንድማገኝ ኡዴሣ የተለያዩ መንፈሳዊ መጽሐፍትን ለቤተክርስቲያኒቱ ድጋፍ ያደረጉትን ተቋማት: 'Rafiki Foundation' fi 'Lutheran Heritage Foundation' እና ሌሎችንም በማመስገን : መጽሐፍቶቹን ለቤተክርስቲያኒቱ ማ/ምዕመናናት: ሴሚናሪዎች: መጽሐፍ ቅዱስ ኮሌጆች እና ት/ቤቶች ከተባባሪ ድርጅቶች ጋር በመሆን ድጋፍ የማድረጉ ስራ እንደሚቀጥል ገልጸዋል።
የሲኖዶሱ ፕረዚዳንት ቄስ ጸጋዬ ወ/ዮሐንስ: ስልጠናው የልጆች እና ወጣቶች አገልግሎትን ጊዜው በሚፈልግ መልኩ ለማሳደግ አስፈላጊ እና ወቅቱን ያገናዘበ መሆኑን ገልጸው: ሰልጣኞች በወሰዱት ስልጠና መሰረት ወደ ተግባር መቀየር እንዳለባቸው አጽንኦት ሰጥተው መልዕክት አስተላልፈዋል::
ለተቀሩት ሲኖዶሶችም ተመሳሳይ ስልጠና ከሲኖዶሶች ጋር በመተባበር የሚሰጥ ይሆናል::
EECMY Youth Ministry
Daily Verse 31 January Affan Oromo.png6.21 KB
+8
የሚስዮን አገልግሎት 17ተኛ ዓመት ክብረ በዓል ሥልጠና እና ቅድመ ዝግጅት የምስል ምልከታ
#የሚስዮን_ቀን #guyyaa_misiiyooni
