Bulbula GSS Since 2000 E.C student
Open in Telegram
ውድ የትምህርት ቤታችን ተማሪዎች እንዲሁም የትምህርት ማህበረሰብ በዚህ ቻናል የሚለቀቁት ጉዳዪች በዋናነት ትምህርትቤቱ ለተማሪዎቹ የሚያስተላልፈው ማስታወቂዎች፤ትኩስና ወቅታዊ ትምህርታዊ መረጃዎች እንዲሁም በክፍል ደረጃችሁ ለምትማሩት ትምህርት አጋዥ በሚሆናችሁ ትምህርት መሆኑን እንገልፃለን።
Show more1 673
Subscribers
No data24 hours
-37 days
-3230 days
Posts Archive
ለክርስትና እምነት ተከታይ የትምህርት ቤታችን መምህራን፣ ሠራተኞች፣ ተማሪዎችና የተማሪ ወላጆች በሙሉ፤
እንኳን ለጌታችንና ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!!
የሰላም፣ የጤና፣ የፍቅርና የበረከት በዓል ይሁንላችሁ!!
ቀን 05/08/2017 ዓ.ም
ማሳሰቢያ
ለተማሪዎች በሙሉ
በትምህርት ቤታችን ከ03-08/08/2017 ዓ.ም አጋማሽ ፈተና እየተሰጠ መሆኑ ይታወቃል ።በመሆኑ ብዙ ተማሪዎች ፈተና የምጀምርበት ሰዓት በአግባብ እየተጠቀሙ አይደለም ።ስለዚህ ከነገ 06-08/08/2017 ባሉ ቀናት ውስጥ የምሰጠውን ፈተና 9ኛ እና 11ኛ ክፍል ጠዋት 2 ፡00 ላይ እንድገኙ እና 10ኛ እና 12ኛ ክፍል የሆናችሁ በ5፡00 ተገኝታችሁ ፈተናችሁን እንድትፈተኑ እያሳወቅን ፈተና ከተጀመረ አርፍዶ የምመጣውን ተማሪ ወደ ክፍል የማናስገባ መሆናችንን በጥብቅ
እናሳውቃለን።
ት/ቤቱ
