የኢትዮጵያ ፌዴራል ጠበቆች ማኅበር - Ethiopian Federal Advocate's Association (EFAA)
Open in Telegram
ይህ በአዋጅ ቁጥር 1249/2013 አንቀጽ 57 ጥር 15 ቀን 2014 ዓ.ም የተቋቋመው የኢትዮጵያ ፌዴራል ጠበቆች ማኅበር ይፋዊ የቴሌግራም ቻናል ነው።
Show more6 420
Subscribers
-224 hours
-37 days
+9830 days
Data loading in progress...
Similar Channels
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+8
in 0 channels
August '26
+177
in 3 channels
Get PRO
July '26
+49
in 0 channels
Get PRO
June '26
+36
in 1 channels
Get PRO
May '26
+39
in 4 channels
Get PRO
April '26
+32
in 0 channels
Get PRO
March '26
+50
in 2 channels
Get PRO
February '26
+27
in 1 channels
Get PRO
January '26
+53
in 4 channels
Get PRO
December '25
+125
in 4 channels
Get PRO
November '25
+130
in 4 channels
Get PRO
October '25
+294
in 10 channels
Get PRO
September '25
+110
in 6 channels
Get PRO
August '25
+124
in 1 channels
Get PRO
July '25
+118
in 2 channels
Get PRO
June '25
+121
in 8 channels
Get PRO
May '25
+77
in 2 channels
Get PRO
April '25
+62
in 4 channels
Get PRO
March '25
+82
in 4 channels
Get PRO
February '25
+115
in 6 channels
Get PRO
January '25
+74
in 0 channels
Get PRO
December '24
+163
in 6 channels
Get PRO
November '24
+98
in 0 channels
Get PRO
October '24
+373
in 4 channels
Get PRO
September '24
+240
in 2 channels
Get PRO
August '24
+120
in 4 channels
Get PRO
July '24
+63
in 0 channels
Get PRO
June '24
+143
in 1 channels
Get PRO
May '24
+371
in 4 channels
Get PRO
April '24
+175
in 4 channels
Get PRO
March '24
+250
in 1 channels
Get PRO
February '24
+287
in 0 channels
Get PRO
January '24
+397
in 1 channels
Get PRO
December '23
+296
in 5 channels
Get PRO
November '23
+138
in 2 channels
Get PRO
October '23
+266
in 2 channels
Get PRO
September '23
+114
in 0 channels
Get PRO
August '23
+145
in 0 channels
Get PRO
July '23
+203
in 0 channels
Get PRO
June '23
+83
in 0 channels
Get PRO
May '23
+101
in 0 channels
Get PRO
April '23
+147
in 0 channels
Get PRO
March '23
+259
in 0 channels
Get PRO
February '23
+58
in 0 channels
Get PRO
January '23
+61
in 0 channels
Get PRO
December '22
+105
in 0 channels
Get PRO
November '22
+67
in 0 channels
Get PRO
October '22
+27
in 0 channels
Get PRO
September '22
+28
in 0 channels
Get PRO
August '22
+54
in 0 channels
Get PRO
July '22
+59
in 0 channels
Get PRO
June '22
+146
in 0 channels
Get PRO
May '22
+1 431
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 08 September | 0 | |||
| 07 September | 0 | |||
| 06 September | +1 | |||
| 05 September | +1 | |||
| 04 September | +3 | |||
| 03 September | +1 | |||
| 02 September | +2 | |||
| 01 September | 0 |
Channel Posts
ስለ ነጻ የጥብቅና አገልግሎት ክፍለ ከተማ ምርጫ ማሳወቂያ
ውድ የማህበራችን አባላት፣
ከፍትህ ሚኒስቴር ለማህበሩ በተላከ ደብዳቤ (ቁጥር 409-28/0521/19፣ ሐምሌ 29 ቀን 2018 ዓ.ም.) የተላለፈውን መረጃ ለአባላት እናደርሳለን።
የፍትህ ሚኒስቴር ነጻ የህግ ድጋፍ ለሚሹ የህብረተሰብ ክፍሎች ጠበቃ የመመደብ ስልጣን በህግ የተሰጠው ሲሆን፣ እስካሁን ጉዳዮች ለጠበቆች ሲመደቡ የሚደረገው በተመዘገበው አድራሻ መሰረት ነው። ይህ አሰራር በጠበቆች ዘንድ ቅሬታ ሲያስነሳ የቆየ ከመሆኑም በላይ፣ ነጻ የህግ ድጋፍ ተጠቃሚዎች ላይም አላስፈላጊ መጓተት እያስከተለ ይገኛል።
በመሆኑም ጠበቆች ነጻ የጥብቅና አገልግሎት መስጠት የሚፈልጉበትን ክፍለ ከተማ (Subcity) አስቀድመው መርጠው እንዲያስመዘግቡ ሚኒስቴሩ ጠይቋል።
የክፍለ ከተማ ምርጫ ምዝገባ ሊንክ፦
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSfKR2tHgvj8AaD5o0nwUjYw9XbkFZcrQDd96OavsujXUx0rRA/viewform
የጊዜ ገደብ
የክፍለ ከተማ ምርጫውን ከደብዳቤው ቀን (ሐምሌ 29/2018 ዓ.ም.) ጀምሮ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ማጠናቀቅ ያስፈልጋል።
እባክዎ ልብ ይበሉ
በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ምርጫቸውን ያላስመዘገቡ ጠበቆች፣ ወደፊት ለነጻ የጥብቅና አገልግሎት በሚመደቡበት ክፍለ ከተማ ላይ የሚያነሱትን ቅሬታ ሚኒስቴሩ እንደማይቀበል በግልጽ አስታውቋል።
ማህበሩ ይህንን አስፈላጊ የጊዜ ገደብ ግምት ውስጥ በማስገባት፣ አባላት በተቻለ ፍጥነት ምዝገባቸውን እንዲያከናውኑ በአጽንኦት ያሳስባል።
የኢትዮጵያ ፌዴራል ጠበቆች ማህበር
ሐምሌ 30 ቀን 2018 ዓ.ም.
| 2 | No text... | 11 616 |
| 3 | ማስታወቂያ
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ትምህርት ቤት የባለድርሻ አካላት
የምክክር መድረክ ላይ ስለመሳተፍ
የተከበራችሁ የማህበሩ አባላት፣
የኢትዮጵያ ፌዴራል ጠበቆች ማህበር ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ትምህርት ቤት ጋር በተፈራረመው የመግባቢያ ሰነድ መሠረት፣ የሕግ ሙያውን ለማጠናከር በጋራ በመሥራት ላይ ይገኛል።
በዚሁ መሠረት፣ የሕግ ትምህርት ቤቱ በቁጥር ሕግ/ት/ቤት/347/2018 እና በቀን ሐምሌ 15 ቀን 2018 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ፣ በአንድ የቀድመ ምረቃ እና በሁለት የማስተርስ የትምህርት መርሃ ግብሮች ላይ እያደረገ ባለው አጠቃላይ ግምገማ ዙሪያ በሚካሄደው የባለድርሻ አካላት የምክክር መድረክ ላይ ማህበሩ እንዲሳተፍ ጥሪ አቅርቧል። የመድረኩ ዓላማ የትምህርት መርሃ ግብሮቹ ወቅታዊ እንዲሆኑ፣ ምሩቃንም ከሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ ለውጦች፣ ከቴክኖሎጂ እድገቶች እንዲሁም ከሥራ ገበያው ተለዋዋጭ ፍላጎቶች ጋር የሚጣጣም እውቀትና ብቃት እንዲኖራቸው ማስቻል ነው።
ቀን፡
ዓርብ፣ ሐምሌ 24 ቀን 2018 ዓ.ም
ሰዓት፡
ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት
ቦታ፡
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ ስድስት ኪሎ ዋና ግቢ፣ የሕግ ትምህርት ቤት አዳራሽ
ማህበሩ ከሕግ ትምህርት ቤቱ ጋር ባደረገው ውይይት መሠረት፣ የማህበሩ አባላት በመድረኩ ላይ በስፋት እንዲሳተፉ ስምምነት ላይ ተደርሷል። ስለሆነም በመድረኩ ላይ ለመሳተፍ ፍላጎት ያላቸው አባላት እስከ ሐምሌ 23 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ በስልክ ቁጥር 0913661578 በመደወል ተሳትፎአቸውን አስቀድመው እንዲያረጋግጡ ይጠየቃል።
የመድረኩ ውጤት የሕግ ትምህርት አሰጣጥንና የወደፊት የሕግ ባለሙያዎችን ዝግጅት በቀጥታ የሚመለከት በመሆኑ፣ ማህበሩ አባላቱ በንቃት እንዲሳተፉ በአጽንኦት ያሳስባል።
የኢትዮጵያ ፌዴራል ጠበቆች ማህበር
ሐምሌ 22 ቀን 2018 ዓ.ም | 5 177 |
| 4 | ማስታወቂያ
በረቂቅ ደንብ ላይ አስተያየት ስለመስጠት
የተከበራችሁ የማህበሩ አባላት፣
የፍትሕ ሚኒስቴር የጥብቅና ፍቃድ፣ የጥብቅና ሙያ መግቢያ፣ ፈተና እና ምዝገባ እንዲሁም የሥነ-ምግባር ሰርተፍኬት የአገልግሎት ክፍያ አፈፃፀምን የሚመለከት ረቂቅ ደንብ አዘጋጅቷል።
ሚኒስቴሩ ይህ ረቂቅ ደንብ የሚመለከታቸው ማህበራት እና ባለድርሻ አካላት አስተያየት እንዲሰጡበት ጥሪ አቅርቧል። ረቂቅ ደንቡ ለአስተያየት በተዘጋጀው የኤሌክትሮኒክ ምክክር መድረክ https://e-consultation.gov.et/draft/142 — ላይ ከሐምሌ 17 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ 15 ቀናት ክፍት ሆኗል።
ይህ ረቂቅ ደንብ የጥብቅና ሙያ ፍቃድ አሰጣጥን፣ የሙያ መግቢያ ፈተናን፣ ምዝገባን እና ተያያዥ የአገልግሎት ክፍያዎችን በቀጥታ የሚመለከት በመሆኑ፣ ማህበሩ አባላቱ በሙሉ ረቂቁን በጥንቃቄ እንዲመረምሩ እና በተጠቀሰው መድረክ ላይ አስተያየታቸውን እንዲሰጡ በአጽንኦት ያሳስባል።
የኢትዮጵያ ፌዴራል ጠበቆች ማህበር
ሐምሌ 21 ቀን 2018 ዓ.ም | 4 613 |
| 5 | Anteneh Webante.pdf | 6 648 |
| 6 | *አስቸኳይ የእርዳታ ጥሪ*
ጠበቃ እንተነህ ውብአንተ የጥብቅና እና የህግ ማማከር አገልግሎት የሚሰጡ የማህበራችን አባል ሲሆኑ በደረሰባቸው ድንገተኛ የኩላሊት ህመም ምክንያት በአሁኑ ሰአት በሳምንት 2 ጊዜ ከ15,000 ብር በላይ በማውጣት የኩላሊት ዲያሌስስ እያደረጉ የሚገኙ ሲሆን በዘላቂነት ደግሞ ወደ ውጭ ሃገር በመሄድ ከ3,000,000.00 (ሶስት ሚሊዮን ብር) በላይ በማውጣት የኩላሊት ንቅለ ተከላ ህክምና ማድረግ እንደሚገባቸው ክትትል ከሚያደርጉበት የህክምና ተቋም ተገልፆላቸዋል፤ ስለሆነም የፌደራል ጠበቆች ማህበር አባላት የማህበራችን አባል ለሆኑት ጠበቃ እንተነህ ውብአንተ የተቻለውን የገንዘብ ድጋፍ እንድታደርጉላቸው እንጠይቃለን፡፡
አካውንት ቁጥር፡-
ንግድ ባንክ 1000038889404 /
ዳሽን ባንክ 5033169921011 | 6 828 |
| 7 | No text... | 7 251 |
| 8 | I am sharing 'የፌዴራል ጥብቅና አገልግሎት ፍቃድ አሰጣጥ እና አስተዳደር አዋጅን ለማሻሻል የወጣ አዋጅ ረቂቅ' with you | 1 702 |
| 9 | I am sharing 'የፌዴራል ጥብቅና አገልግሎት ፍቃድ አሰጣጥ እና አስተዳደር አዋጅን ለማሻሻል የወጣ አዋጅ ረቂቅ' with you | 4 |
| 10 | No text... | 1 662 |
| 11 | No text... | 6 432 |
| 12 | No text... | 986 |
| 13 | No text... | 5 618 |
| 14 | No text... | 4 364 |
| 15 | No text... | 4 918 |
| 16 | No text... | 4 421 |
| 17 | ANNOUNCEMENT
CALL FOR APPLICATIONS FOR CONTINUING LEGAL EDUCATION (CLE) ACCREDITATION
The Ethiopian Federal Advocates Association (EFAA) is now accepting applications from institutions and organizations interested in obtaining accreditation to provide Continuing Legal Education (CLE) programs.
Applicants may seek either Accreditation as a Continuing Legal Education (CLE) Provider, or Accreditation of specific CLE activities.
Eligible Applicants include universities and law schools, professional associations, judicial and legal training institutions, research institutions, specialized legal education providers, international legal organizations, and other institutions interested in offering CLE programs in accordance with EFAA standards.
Institutions seeking EFAA recognition for their Continuing Legal Education activities are strongly encouraged to apply.
Interested applicants are required to complete the prescribed application form and submit it along with all necessary supporting documents.
The application form and detailed guidelines can be obtained via https://forms.cloud.microsoft/r/mCWmVgXUcD –
Applications can also be sent via email to CLE@efaa.et
Ethiopian Federal Advocates Association (EFAA)
May 29, 2026 | 4 679 |
| 18 | No text... | 3 274 |
| 19 | የተሳትፎ ጥሪ
ስለ የክፍያ ደንብ ማሻሻያ ምክክር
የኢትዮጲያ ፈዴራል ጠበቆች ማእህበር አባላቱ በሚከተለው ምክክር ላይ እንዲሳተፉ በክብር ይጋብዛል። ይህ ምክክር በፍትህ ሚኒስቴር የተዘጋጀ ሲሆን የደንብ ቁጥር 65/1992 ዓ.ም. (የክፍያ ደንብ) ማሻሻያ ረቂቅ ላይ መሰረት ያደረገ ነው።
ይህ ማሻሻያ የሚከተሉትን ጉዳዮች ይመለከታል
• የጥብቅና ፍቃድ (የጀማሪ ጠበቃ) ክፍያ
• የጠበቃ መግቢያ ፈተና ክፍያ
• የጠበቃ ድርጅት ምዝገባ እና ፍቃድ ክፍያ
የስብሰባ ዝርዝር
ቀን: ግንቦት 13 ቀን 2018 ዓ.ም. (May 21, 2026)
ጊዜ: ግማሽ ቀን ስብሰባ (Half-day session)
አዘጋጅ: ፍትህ ሚኒስቴር
ተሳትፎ
በዚህ ምክክር ላይ ለመሳተፍ የሚፈልጉ አባላት ከዚህ በታች የተመለከተውን ሊንክ በመጫን እና የተዘጋጀውን ፎርም በመሙላት እንዲመዘገቡ ማህበራችን በአክብሮት ይጠይቃል።
👉 የምዝገባ ፎርም: https://forms.office.com/r/5dgzQmd4FH
የምዝገባ የመጨረሻ ቀን
ምዝገባ ያበቃል: ግንቦት 10 ቀን 2018 ዓ.ም. — ከቀኑ 10:00 ሰዓት
ማስታወሻ
ያሉት ቦታዎች የተወሰነ ስለሆነ በቅድሚያ ትመዘገቡ ዘንድ ይጠይቃል። ማህበራችን በእያንዳንዱ ሂደት የአባላት ተሳትፎ አስፈላጊነት የሚያምን በመሆኑ ከወዲሁ ለምታደርጉት ተሳትፎ ለማመስገን ይወዳል።
የኢትዮጲያ ፈዴራል ጠበቆች ማህበር (ኢ.ፈ.ጠ.ማ) | Ethiopian Federal Advocates Association (EFAA) | 6 329 |
| 20 | EFAA Member Consultation Poll – Rule of Law & Human Rights
Dear Esteemed Members,
The Rule of Law and Human Rights Standing Committee of the Ethiopian Federal Advocates Association (EFAA) invites you to participate in this important poll aimed at gathering your valuable input on key issues within its mandate.
Your feedback is essential in strengthening the Committee’s work and advancing the protection of the rule of law and human rights through informed, member-driven engagement.
🔗 Please take a moment to complete the poll here:
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLScANQyhEy7BLZya9h3w5-rveUJuRHg99_p2dSZXumLMJH03Wg/viewform?usp=dialog
🕒 It will only take a few minutes.
We sincerely appreciate your participation and continued commitment.
EFAA Rule of Law and
Human Rights Standing Committee | 5 598 |
