ቤተ-ኤጲፋንዮስ አስጎብኚ እና የጉዞ ወኪል
Open in Telegram
ኤጲፋንዮስ ማለት ከሳቲ ገላጭ ማለት ነው።በዚህ የቴሌግራም ቻናል ላይ ተዋሕዶ ሀይማኖትን መግለጽ ማስተማር ገዳማቶችን ማስጎብኘት ስለ ቅዱሳን ማስተማር ወቅታዊ የቤተ-ክርሰቲያን ጉዳዮችን ይዟል
Show more749
Subscribers
-224 hours
-17 days
+530 days
Posts Archive
◈ መንፈሳዊ ጉዞ ከ 1000 አመት በላይ ታሪክና ቅርስ ወደያዘው አስደናቂው ስፍራ
➛ ዝዋይ ደሴት 5ቱ_ገዳማት
ጥቅምት 24-25 የአዳር ጉዞ
በስፍራውም 👇
➛ብቸኛው የዛይኛ ቋንቋ የሚነገርበት
➛መጽሐፈ ሄኖክ የሚገኝበት
➛በኢትዮጵያ ትልቁ የብራና መጽሐፍ ያለበት
➛አክሱም ጽዮን ለ40ዓመታት ያረፈችበት
➛ታላቁ ቁልቢ ገብርኤል ለበርካታ ዓመታት ያረፈበት
➛በርካታ ቅርሶችን የያዘ ሙዚየም የሚገኝበት
በነፍስ በረከት የምናገኝበት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ታሪካችን የምንኮራበት፣ለሀገር የታሪክ ሕልውና መሰረት የሆነበት ታሪካዊ ሥፍራ ዝዋይ ገዳማት።
የዝዋይ ሐይቅ ገዳማት እጅግ ውድ የሆኑ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የመካከለኛው ዘመን ቅርሶችን አቅፈው የያዙ ናቸው፡፡ ዮዲት ጉዲት አኵስምን በወረረች ጊዜ ካህናቱና ምእመናኑ ታቦተ ጽዮንን ይዘው በመምጣት ለ40 ዓመታት በዚኽ ደሴት ላይ ቆይተዋል። የሰይጣን መልእክተኞች #አህመድ_ግራኝና #ዮዲት_ጉዲት በዓረቦች ጦር ታግዘው በ10ኛውና በ16ኛው መ/ክ/ዘ በቤተ ክርስቲያን ላይ በተከሰተው የሰማዕትነት ዘመን ታቦተ ጽዮንን እና የቁልቢ የቅዱስ ገብርኤል ታቦትን ጨምሮ እጅግ ውድ የሆኑ በርካታ ንዋያተ ቅድሳትን ከውድመት ለመታደግ ወደዝዋይ ሐይቅ ደሴቶች ተጋዙ፡፡ ከ45 በላይ ታቦታት በዚህ ሐይቅ በሥውር እንደተቀመጡ የቦታው ታሪክ ይናገራል። የዝዋይ ሐይቅ በውስጡ
1➛ገሊላ ካህናተ ሰማይ
2➛ ደብረ ሲና ድንግል ማርያም
3➛ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም
4➛ፉንዱሮ አርባዕቱ እንስሳ
5➛ጠዴቻ አብርሐም
ተብለው የሚጠሩ አምስት መቅደሶች በደሴቶቹ ውስጥ ይገኛሉ፡፡ በአሁኑ ሰዓትም በአምስቱ ደስያት በአጠቃላይ
48 ታቦታት ይገኛሉ።
የዝዋይ ሐይቅ አብያተ ክርስቲያናትና ገዳማት ከሚታወቁባቸው ቅርሶች አንዱ እጅግ ትልቁ የገድለ ቅዱሳን የብራና መጽሐፍ ቀዳሚው ነው፡፡ መጽሐፉ እጅግ ግዙፍ ሲሆን 63.5 ሴ.ሜ ርዝመት እና 45.7ሴ.ሜ ስፋት ያለው ነው፡፡ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በዓይነቱ ብቸኛ በመሆን መተኪያ የላቸውም ከሚባሉ ብርቅዬ የብራና መጻሕፍትም አንዱ ነው፡፡ መጽሐፉ የተጻፈው
ከ1382-1412እ.ኤ.አ በኢትዮጵያ ነግሠው በነበሩት በዐፄ ዳዊት ዘመነ መንግሥት ነው፡፡ መጽሐፉ የ19 ቅዱሳን አባቶችን ገድል የሚያዘክር ሲሆን የታሪክ ትንተና አቀራረቡም የእያንዳንዳቸውን ቅዱሳን አባቶች ሥዕል በማስደገፍ ነው፡፡
በ1958 ዓ.ም የእንግሊዟ ንግሥት ኤልሳቤጥ ኢትዮጵያን ለመጎብኘት በመጡበት ወቅት የገድለ ቅዱሳን መጽሐፉ ወደ አዲስ አበባ ተወስዶ ንግሥቲቱ እንዲጎበኙት ተደርጓል፡፡ በ1972 ዓ.ም ደግሞ ናይጄሪያ ሌጎስ ላይ በተካሄደው የአፍሪካ ሥነ ጥበብ ፌስቲቫል ላይ መጽሐፉ ኢትዮጵያን ወክሎ በመቅረብ ኢትዮጵያ የወርቅ ዋንጫ ተሸላሚ እንድትሆን አድርጓታል፡፡ በ1977 ዓ.ም በተመሳሳይ ደርግ ሥልጣን የያዘበትን ዐሥረኛ ዓመት በሚያከብርበት ወቅት መጽሐፉ ከዝዋይ እንዲመጣ ተደርጎ በአዲስ አበባ ብሔራዊ ቤተ መዛግብት ለሕዝብ ዕይታ ቀርቧል፡፡
ብርቅዬ ከሚባሉ የብራና መጻሕፍት ሌላኛው ገድለ ካሌብ ነው፡፡ መጽሐፉ የሚያትተው በአክሱም ነግሰው የነበሩት ታላቁ ንጉሥ ዐፄ ካሌብ በየመን በአይሁዳውያን ጭቆና ሲሰቃዩ የነበሩ ክርስቲያኖችን ነጻ ለማውጣት ቀይ ባሕርን አቋርጠው ያደረጉትን ዘመቻና ያስመዘገቡትን ድል የሚያትት ነው፡፡
መጽሐፈ ሔኖክ በዝዋይ ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ገዳም የሚገኝ ሌላኛው ብርቅዬ የብራና መጽሐፍ ነው። ለዘመናት ከዓለም ላይ ጠፍቶ የነበረው የመጽሐፈ ሔኖክ የግእዙ ትርጓሜ ለመጀመሪያ ጊዜ የተገኘው በዚሁ በዝዋይ ሐይቅ የደብረጽዮን ቅድስት ማርያም ገዳም ነው። ታላቁ መጽሐፈ ቀለሜንጦስ የተገኘውም ከዝዋይ ሐይቅ ደስያት አንዱ በሆነው በታላቁ የደብረ ጽዮን ደሴት ነው፡፡
የዚህ መጽሐፍም መኖር በኋለኛው ዘመን በአባ ሌዊ አማካኝነት ይጓዝ የነበረው የቁልቢ ገብርኤል ታቦት ከጠፋበት {ከተሰወረበት} ሰሜን ሸዋ ቡልጋ እንዲገኝ እና አሁን በምስራቁ ክፍል በሚገኝበት ሥፍራ በክብር እንዲቀመጥ ምክንያት ሆኗል።
እጅግ ብዙ ድንቅ በረት እና ታሪክን ከያዘው ከበረከት ስፍራ፣ከታሪክ ትልቅ አሻራ፣የሚታይ፣የሚጨበጥ እውነትም እውቀትም ከተትረፈረፈበት የቃል ኪዳን ቦታ ቤተ-ኤጲፋንዮስ አስጎብኚ እና የጉዞ ወኪል ጉዞ አዘጋጅቷል።
መነሻ ቀን 📆 ➛ ጥቅምት 24
መነሻ ⌚➛11:30
መመለሻ ቀን📆➛ ጥቅምት 25 ከቅዳሴ እና ጸበል መልስ
💸 #የጉዞ_ዋጋ_1500_ብር_ሲሆን
➛ የጉዞው ዋጋ ➛የደርሶ መልስ ትራንስፖርትን
➛የጀልባ ትራንስፖርትን
➛ የሁለት ጊዜን መስተንግዶን
➛የአንድ ቀን ማደሪያን ያካትታል።
መነሻ ቦታዎቻችን :-➛ፒያሳ ጊዮርጊስ
➛መገናኛ ማራቶን ሕንጻ
➛ጀሞ ቅዱስ ሚካኤል
➛ጋርመንት አደባባይ
☎️ #በ09_16_55_80_80
☎️ #በ09_12_80_47_84 ላይ በመደወል መመዝገብ የምትችሉ ይሆናል።
🏦#በ120000907_አቢሲኒያ_ባንክ በድርጅቱ አካውንት
➛ ቤተ ኤጲፋንዮስ አስጎብኚ እና የጉዞ ወኪል።
ብላችሁ ገቢ ያደረጋችሁበትን ደረሰኝ በቴሌግራም ብትልኩልን ወዲያውኑ ዲጂታል ትኬቱ በእጅ ስልክዎ ይደርስዎታል።
☎️💵 #በ09_12_80_47_84 ላይ #በቴሌብር መቁረጥ ይችላሉ።
አድራሻ :-ቦሌ መድኃኔአለም አለምነሽ ፕላዛ ቢ.ቁ #812
ቀጣይ የጉዞ ፕሮግራሞቻችን:➛
➛የመደበኛ በየ15ቀን #እመጓ_ኡራኤል
➛በየ 15ቀኑ ወደ #ዝዋይ_5ቱ_ገዳማት
👑 ከሁሉ በላይ በምትሆን ሐዋርያት በሰሯት።🏗
🌠በመካከላችን ባጸኗት በአንዲት ክብርት ቤተ-ክርስቲያን እናምናለን።🌎
የቴሌግራምቻናላችን :➛
https://t.me/epifanyos
የቲክ ቶክ ሊንካችን :➛
tiktok.com/@memeherdawitmizana
የኢንስታግራም ሊንካችን :➛
https://instagram.com/bete_epifanyos_tour_and_travel?igshid=NTc4MTIwNjQ2YQ==
◈ መንፈሳዊ ጉዞ ከ 1000 አመት በላይ ታሪክና ቅርስ ወደያዘው አስደናቂው ስፍራ
➛ ዝዋይ ደሴት 5ቱ_ገዳማት
ጥቅምት 24-25 የአዳር ጉዞ
በስፍራውም 👇
➛ብቸኛው የዛይኛ ቋንቋ የሚነገርበት
➛መጽሐፈ ሄኖክ የሚገኝበት
➛በኢትዮጵያ ትልቁ የብራና መጽሐፍ ያለበት
➛አክሱም ጽዮን ለ40ዓመታት ያረፈችበት
➛ታላቁ ቁልቢ ገብርኤል ለበርካታ ዓመታት ያረፈበት
➛በርካታ ቅርሶችን የያዘ ሙዚየም የሚገኝበት
በነፍስ በረከት የምናገኝበት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ታሪካችን የምንኮራበት፣ለሀገር የታሪክ ሕልውና መሰረት የሆነበት ታሪካዊ ሥፍራ ዝዋይ ገዳማት።
የዝዋይ ሐይቅ ገዳማት እጅግ ውድ የሆኑ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የመካከለኛው ዘመን ቅርሶችን አቅፈው የያዙ ናቸው፡፡ ዮዲት ጉዲት አኵስምን በወረረች ጊዜ ካህናቱና ምእመናኑ ታቦተ ጽዮንን ይዘው በመምጣት ለ40 ዓመታት በዚኽ ደሴት ላይ ቆይተዋል። የሰይጣን መልእክተኞች #አህመድ_ግራኝና #ዮዲት_ጉዲት በዓረቦች ጦር ታግዘው በ10ኛውና በ16ኛው መ/ክ/ዘ በቤተ ክርስቲያን ላይ በተከሰተው የሰማዕትነት ዘመን ታቦተ ጽዮንን እና የቁልቢ የቅዱስ ገብርኤል ታቦትን ጨምሮ እጅግ ውድ የሆኑ በርካታ ንዋያተ ቅድሳትን ከውድመት ለመታደግ ወደዝዋይ ሐይቅ ደሴቶች ተጋዙ፡፡ ከ45 በላይ ታቦታት በዚህ ሐይቅ በሥውር እንደተቀመጡ የቦታው ታሪክ ይናገራል። የዝዋይ ሐይቅ በውስጡ
1➛ገሊላ ካህናተ ሰማይ
2➛ ደብረ ሲና ድንግል ማርያም
3➛ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም
4➛ፉንዱሮ አርባዕቱ እንስሳ
5➛ጠዴቻ አብርሐም
ተብለው የሚጠሩ አምስት መቅደሶች በደሴቶቹ ውስጥ ይገኛሉ፡፡ በአሁኑ ሰዓትም በአምስቱ ደስያት በአጠቃላይ
48 ታቦታት ይገኛሉ።
የዝዋይ ሐይቅ አብያተ ክርስቲያናትና ገዳማት ከሚታወቁባቸው ቅርሶች አንዱ እጅግ ትልቁ የገድለ ቅዱሳን የብራና መጽሐፍ ቀዳሚው ነው፡፡ መጽሐፉ እጅግ ግዙፍ ሲሆን 63.5 ሴ.ሜ ርዝመት እና 45.7ሴ.ሜ ስፋት ያለው ነው፡፡ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በዓይነቱ ብቸኛ በመሆን መተኪያ የላቸውም ከሚባሉ ብርቅዬ የብራና መጻሕፍትም አንዱ ነው፡፡ መጽሐፉ የተጻፈው
ከ1382-1412እ.ኤ.አ በኢትዮጵያ ነግሠው በነበሩት በዐፄ ዳዊት ዘመነ መንግሥት ነው፡፡ መጽሐፉ የ19 ቅዱሳን አባቶችን ገድል የሚያዘክር ሲሆን የታሪክ ትንተና አቀራረቡም የእያንዳንዳቸውን ቅዱሳን አባቶች ሥዕል በማስደገፍ ነው፡፡
በ1958 ዓ.ም የእንግሊዟ ንግሥት ኤልሳቤጥ ኢትዮጵያን ለመጎብኘት በመጡበት ወቅት የገድለ ቅዱሳን መጽሐፉ ወደ አዲስ አበባ ተወስዶ ንግሥቲቱ እንዲጎበኙት ተደርጓል፡፡ በ1972 ዓ.ም ደግሞ ናይጄሪያ ሌጎስ ላይ በተካሄደው የአፍሪካ ሥነ ጥበብ ፌስቲቫል ላይ መጽሐፉ ኢትዮጵያን ወክሎ በመቅረብ ኢትዮጵያ የወርቅ ዋንጫ ተሸላሚ እንድትሆን አድርጓታል፡፡ በ1977 ዓ.ም በተመሳሳይ ደርግ ሥልጣን የያዘበትን ዐሥረኛ ዓመት በሚያከብርበት ወቅት መጽሐፉ ከዝዋይ እንዲመጣ ተደርጎ በአዲስ አበባ ብሔራዊ ቤተ መዛግብት ለሕዝብ ዕይታ ቀርቧል፡፡
ብርቅዬ ከሚባሉ የብራና መጻሕፍት ሌላኛው ገድለ ካሌብ ነው፡፡ መጽሐፉ የሚያትተው በአክሱም ነግሰው የነበሩት ታላቁ ንጉሥ ዐፄ ካሌብ በየመን በአይሁዳውያን ጭቆና ሲሰቃዩ የነበሩ ክርስቲያኖችን ነጻ ለማውጣት ቀይ ባሕርን አቋርጠው ያደረጉትን ዘመቻና ያስመዘገቡትን ድል የሚያትት ነው፡፡
መጽሐፈ ሔኖክ በዝዋይ ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ገዳም የሚገኝ ሌላኛው ብርቅዬ የብራና መጽሐፍ ነው። ለዘመናት ከዓለም ላይ ጠፍቶ የነበረው የመጽሐፈ ሔኖክ የግእዙ ትርጓሜ ለመጀመሪያ ጊዜ የተገኘው በዚሁ በዝዋይ ሐይቅ የደብረጽዮን ቅድስት ማርያም ገዳም ነው። ታላቁ መጽሐፈ ቀለሜንጦስ የተገኘውም ከዝዋይ ሐይቅ ደስያት አንዱ በሆነው በታላቁ የደብረ ጽዮን ደሴት ነው፡፡
የዚህ መጽሐፍም መኖር በኋለኛው ዘመን በአባ ሌዊ አማካኝነት ይጓዝ የነበረው የቁልቢ ገብርኤል ታቦት ከጠፋበት {ከተሰወረበት} ሰሜን ሸዋ ቡልጋ እንዲገኝ እና አሁን በምስራቁ ክፍል በሚገኝበት ሥፍራ በክብር እንዲቀመጥ ምክንያት ሆኗል።
እጅግ ብዙ ድንቅ በረት እና ታሪክን ከያዘው ከበረከት ስፍራ፣ከታሪክ ትልቅ አሻራ፣የሚታይ፣የሚጨበጥ እውነትም እውቀትም ከተትረፈረፈበት የቃል ኪዳን ቦታ ቤተ-ኤጲፋንዮስ አስጎብኚ እና የጉዞ ወኪል ጉዞ አዘጋጅቷል።
መነሻ ቀን 📆 ➛ ጥቅምት 24
መነሻ ⌚➛11:30
መመለሻ ቀን📆➛ ጥቅምት 25 ከቅዳሴ እና ጸበል መልስ
💸 #የጉዞ_ዋጋ_1500_ብር_ሲሆን
➛ የጉዞው ዋጋ ➛የደርሶ መልስ ትራንስፖርትን
➛የጀልባ ትራንስፖርትን
➛ የሁለት ጊዜን መስተንግዶን
➛የአንድ ቀን ማደሪያን ያካትታል።
መነሻ ቦታዎቻችን :-➛ፒያሳ ጊዮርጊስ
➛መገናኛ ማራቶን ሕንጻ
➛ጀሞ ቅዱስ ሚካኤል
➛ጋርመንት አደባባይ
☎️ #በ09_16_55_80_80
☎️ #በ09_12_80_47_84 ላይ በመደወል መመዝገብ የምትችሉ ይሆናል።
🏦#በ120000907_አቢሲኒያ_ባንክ በድርጅቱ አካውንት
➛ ቤተ ኤጲፋንዮስ አስጎብኚ እና የጉዞ ወኪል።
ብላችሁ ገቢ ያደረጋችሁበትን ደረሰኝ በቴሌግራም ብትልኩልን ወዲያውኑ ዲጂታል ትኬቱ በእጅ ስልክዎ ይደርስዎታል።
☎️💵 #በ09_12_80_47_84 ላይ #በቴሌብር መቁረጥ ይችላሉ።
አድራሻ :-ቦሌ መድኃኔአለም አለምነሽ ፕላዛ ቢ.ቁ #812
ቀጣይ የጉዞ ፕሮግራሞቻችን:➛
➛የመደበኛ በየ15ቀን #እመጓ_ኡራኤል
➛በየ 15ቀኑ ወደ #ዝዋይ_5ቱ_ገዳማት
👑 ከሁሉ በላይ በምትሆን ሐዋርያት በሰሯት።🏗
🌠በመካከላችን ባጸኗት በአንዲት ክብርት ቤተ-ክርስቲያን እናምናለን።🌎
የቴሌግራምቻናላችን :➛
https://t.me/epifanyos
የቲክ ቶክ ሊንካችን :➛
tiktok.com/@memeherdawitmizana
የኢንስታግራም ሊንካችን :➛
https://instagram.com/bete_epifanyos_tour_and_travel?igshid=NTc4MTIwNjQ2YQ==
ታላቅ ታሪካዊ እና ተናፋቂ የበረከት ቦታ ጉዞ ወደ
#ዝዋይ_5ቱ_ገዳማት #ጥቅምት_17_እና_18_2016
🇪🇹➛ብቸኛው የዛይኛ ቋንቋ የሚነገርበት
🇪🇹➛መጽሐፈ ሄኖክ የሚገኝበት
🇪🇹➛በኢትዮጵያ ትልቁ የብራና መጽሐፍ ያለበት
🇪🇹➛አክሱም ጽዮን ለ40ዓመታት ያረፈችበት
🇪🇹➛ታላቁ ቁልቢ ገብርኤል ለበርካታ ዓመታት ያረፈበት
🇪🇹➛በርካታ ቅርሶችን የያዘ ሙዚየም የሚገኝበት
በነፍስ በረከት የምናገኝበት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ታሪካችን የምንኮራበት፣ለሀገር የታሪክ ሕልውና መሰረት የሆነበት ታሪካዊ ሥፍራ ዝዋይ ገዳማት።
የዝዋይ ሐይቅ ገዳማት እጅግ ውድ የሆኑ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የመካከለኛው ዘመን ቅርሶችን አቅፈው የያዙ ናቸው፡፡ ዮዲት ጉዲት አኵስምን በወረረች ጊዜ ካህናቱና ምእመናኑ ታቦተ ጽዮንን ይዘው በመምጣት ለ40 ዓመታት በዚኽ ደሴት ላይ ቆይተዋል። የሰይጣን መልእክተኞች #አህመድ_ግራኝና #ዮዲት_ጉዲት በዓረቦች ጦር ታግዘው በ10ኛውና በ16ኛው መ/ክ/ዘ በቤተ ክርስቲያን ላይ በተከሰተው የሰማዕትነት ዘመን ታቦተ ጽዮንን እና የቁልቢ የቅዱስ ገብርኤል ታቦትን ጨምሮ እጅግ ውድ የሆኑ በርካታ ንዋያተ ቅድሳትን ከውድመት ለመታደግ ወደዝዋይ ሐይቅ ደሴቶች ተጋዙ፡፡ ከ45 በላይ ታቦታት በዚህ ሐይቅ በሥውር እንደተቀመጡ የቦታው ታሪክ ይናገራል። የዝዋይ ሐይቅ በውስጡ
1➛ገሊላ ካህናተ ሰማይ
2➛ ደብረ ሲና ድንግል ማርያም
3➛ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም
4➛ፉንዱሮ አርባዕቱ እንስሳ
5➛ጠዴቻ አብርሐም
ተብለው የሚጠሩ አምስት መቅደሶች በደሴቶቹ ውስጥ ይገኛሉ፡፡ በአሁኑ ሰዓትም በአምስቱ ደስያት በአጠቃላይ
48 ታቦታት ይገኛሉ።
የዝዋይ ሐይቅ አብያተ ክርስቲያናትና ገዳማት ከሚታወቁባቸው ቅርሶች አንዱ እጅግ ትልቁ የገድለ ቅዱሳን የብራና መጽሐፍ ቀዳሚው ነው፡፡ መጽሐፉ እጅግ ግዙፍ ሲሆን 63.5 ሴ.ሜ ርዝመት እና 45.7ሴ.ሜ ስፋት ያለው ነው፡፡ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በዓይነቱ ብቸኛ በመሆን መተኪያ የላቸውም ከሚባሉ ብርቅዬ የብራና መጻሕፍትም አንዱ ነው፡፡ መጽሐፉ የተጻፈው
ከ1382-1412እ.ኤ.አ በኢትዮጵያ ነግሠው በነበሩት በዐፄ ዳዊት ዘመነ መንግሥት ነው፡፡ መጽሐፉ የ19 ቅዱሳን አባቶችን ገድል የሚያዘክር ሲሆን የታሪክ ትንተና አቀራረቡም የእያንዳንዳቸውን ቅዱሳን አባቶች ሥዕል በማስደገፍ ነው፡፡
በ1958 ዓ.ም የእንግሊዟ ንግሥት ኤልሳቤጥ ኢትዮጵያን ለመጎብኘት በመጡበት ወቅት የገድለ ቅዱሳን መጽሐፉ ወደ አዲስ አበባ ተወስዶ ንግሥቲቱ እንዲጎበኙት ተደርጓል፡፡ በ1972 ዓ.ም ደግሞ ናይጄሪያ ሌጎስ ላይ በተካሄደው የአፍሪካ ሥነ ጥበብ ፌስቲቫል ላይ መጽሐፉ ኢትዮጵያን ወክሎ በመቅረብ ኢትዮጵያ የወርቅ ዋንጫ ተሸላሚ እንድትሆን አድርጓታል፡፡ በ1977 ዓ.ም በተመሳሳይ ደርግ ሥልጣን የያዘበትን ዐሥረኛ ዓመት በሚያከብርበት ወቅት መጽሐፉ ከዝዋይ እንዲመጣ ተደርጎ በአዲስ አበባ ብሔራዊ ቤተ መዛግብት ለሕዝብ ዕይታ ቀርቧል፡፡
ብርቅዬ ከሚባሉ የብራና መጻሕፍት ሌላኛው ገድለ ካሌብ ነው፡፡ መጽሐፉ የሚያትተው በአክሱም ነግሰው የነበሩት ታላቁ ንጉሥ ዐፄ ካሌብ በየመን በአይሁዳውያን ጭቆና ሲሰቃዩ የነበሩ ክርስቲያኖችን ነጻ ለማውጣት ቀይ ባሕርን አቋርጠው ያደረጉትን ዘመቻና ያስመዘገቡትን ድል የሚያትት ነው፡፡
መጽሐፈ ሔኖክ በዝዋይ ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ገዳም የሚገኝ ሌላኛው ብርቅዬ የብራና መጽሐፍ ነው። ለዘመናት ከዓለም ላይ ጠፍቶ የነበረው የመጽሐፈ ሔኖክ የግእዙ ትርጓሜ ለመጀመሪያ ጊዜ የተገኘው በዚሁ በዝዋይ ሐይቅ የደብረጽዮን ቅድስት ማርያም ገዳም ነው። ታላቁ መጽሐፈ ቀለሜንጦስ የተገኘውም ከዝዋይ ሐይቅ ደስያት አንዱ በሆነው በታላቁ የደብረ ጽዮን ደሴት ነው፡፡
የዚህ መጽሐፍም መኖር በኋለኛው ዘመን በአባ ሌዊ አማካኝነት ይጓዝ የነበረው የቁልቢ ገብርኤል ታቦት ከጠፋበት {ከተሰወረበት} ሰሜን ሸዋ ቡልጋ እንዲገኝ እና አሁን በምስራቁ ክፍል በሚገኝበት ሥፍራ በክብር እንዲቀመጥ ምክንያት ሆኗል።
እጅግ ብዙ ድንቅ በረት እና ታሪክን ከያዘው ከበረከት ስፍራ፣ከታሪክ ትልቅ አሻራ፣የሚታይ፣የሚጨበጥ እውነትም እውቀትም ከተትረፈረፈበት የቃል ኪዳን ቦታ ቤተ-ኤጲፋንዮስ አስጎብኚ እና የጉዞ ወኪል ጉዞ አዘጋጅቷል።
መነሻ ቀን 📆 ➛ ጥቅምት 17
መነሻ ⌚➛11:30
መመለሻ ቀን📆➛ ጥቅምት 18 ከቅዳሴ እና ጸበል መልስ
💸 #የጉዞ_ዋጋ_1500_ብር_ሲሆን
➛ የጉዞው ዋጋ ➛የደርሶ መልስ ትራንስፖርትን
➛የጀልባ ትራንስፖርትን
➛ የሁለት ጊዜን መስተንግዶን
➛የአንድ ቀን ማደሪያን ያካትታል።
መነሻ ቦታዎቻችን :-🇪🇹 ፒያሳ ጊዮርጊስ
🇪🇹መገናኛ ማራቶን ሕንጻ
🇪🇹 ጀሞ ቅዱስ ሚካኤል
☎️ #በ09_16_55_80_80
☎️ #በ09_12_80_47_84 ላይ በመደወል መመዝገብ የምትችሉ ይሆናል።
🏦#በ120000907_አቢሲኒያ_ባንክ በድርጅቱ አካውንት
➛ ቤተ ኤጲፋንዮስ አስጎብኚ እና የጉዞ ወኪል።
ብላችሁ ገቢ ያደረጋችሁበትን ደረሰኝ በቴሌግራም ብትልኩልን ወዲያውኑ ዲጂታል ትኬቱ በእጅ ስልክዎ ይደርስዎታል።
☎️💵 #በ09_12_80_47_84 ላይ #በቴሌብር መቁረጥ ይችላሉ።
አድራሻ :-ቦሌ መድኃኔአለም አለምነሽ ፕላዛ ቢ.ቁ #812
ቀጣይ የጉዞ ፕሮግራሞቻችን:➛
➛የመደበኛ በየ15ቀን #እመጓ_ኡራኤል
➛በየ 15ቀኑ ወደ #ዝዋይ_5ቱ_ገዳማት
👑 ከሁሉ በላይ በምትሆን ሐዋርያት በሰሯት።🏗
🌠በመካከላችን ባጸኗት በአንዲት ክብርት ቤተ-ክርስቲያን እናምናለን።🌎
የቴሌግራምቻናላችን :➛
https://t.me/epifanyos
የቲክ ቶክ ሊንካችን :➛
tiktok.com/@memeherdawitmizana
የኢንስታግራም ሊንካችን :➛
https://instagram.com/bete_epifanyos_tour_and_travel?igshid=NTc4MTIwNjQ2YQ==
ታላቅ ታሪካዊ እና ተናፋቂ የበረከት ቦታ ጉዞ ወደ
#ዝዋይ_5ቱ_ገዳማት #ጥቅምት_17_እና_18_2016
🇪🇹➛ብቸኛው የዛይኛ ቋንቋ የሚነገርበት
🇪🇹➛መጽሐፈ ሄኖክ የሚገኝበት
🇪🇹➛በኢትዮጵያ ትልቁ የብራና መጽሐፍ ያለበት
🇪🇹➛አክሱም ጽዮን ለ40ዓመታት ያረፈችበት
🇪🇹➛ታላቁ ቁልቢ ገብርኤል ለበርካታ ዓመታት ያረፈበት
🇪🇹➛በርካታ ቅርሶችን የያዘ ሙዚየም የሚገኝበት
በነፍስ በረከት የምናገኝበት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ታሪካችን የምንኮራበት፣ለሀገር የታሪክ ሕልውና መሰረት የሆነበት ታሪካዊ ሥፍራ ዝዋይ ገዳማት።
የዝዋይ ሐይቅ ገዳማት እጅግ ውድ የሆኑ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የመካከለኛው ዘመን ቅርሶችን አቅፈው የያዙ ናቸው፡፡ ዮዲት ጉዲት አኵስምን በወረረች ጊዜ ካህናቱና ምእመናኑ ታቦተ ጽዮንን ይዘው በመምጣት ለ40 ዓመታት በዚኽ ደሴት ላይ ቆይተዋል። የሰይጣን መልእክተኞች #አህመድ_ግራኝና #ዮዲት_ጉዲት በዓረቦች ጦር ታግዘው በ10ኛውና በ16ኛው መ/ክ/ዘ በቤተ ክርስቲያን ላይ በተከሰተው የሰማዕትነት ዘመን ታቦተ ጽዮንን እና የቁልቢ የቅዱስ ገብርኤል ታቦትን ጨምሮ እጅግ ውድ የሆኑ በርካታ ንዋያተ ቅድሳትን ከውድመት ለመታደግ ወደዝዋይ ሐይቅ ደሴቶች ተጋዙ፡፡ ከ45 በላይ ታቦታት በዚህ ሐይቅ በሥውር እንደተቀመጡ የቦታው ታሪክ ይናገራል። የዝዋይ ሐይቅ በውስጡ
1➛ገሊላ ካህናተ ሰማይ
2➛ ደብረ ሲና ድንግል ማርያም
3➛ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም
4➛ፉንዱሮ አርባዕቱ እንስሳ
5➛ጠዴቻ አብርሐም
ተብለው የሚጠሩ አምስት መቅደሶች በደሴቶቹ ውስጥ ይገኛሉ፡፡ በአሁኑ ሰዓትም በአምስቱ ደስያት በአጠቃላይ
48 ታቦታት ይገኛሉ።
የዝዋይ ሐይቅ አብያተ ክርስቲያናትና ገዳማት ከሚታወቁባቸው ቅርሶች አንዱ እጅግ ትልቁ የገድለ ቅዱሳን የብራና መጽሐፍ ቀዳሚው ነው፡፡ መጽሐፉ እጅግ ግዙፍ ሲሆን 63.5 ሴ.ሜ ርዝመት እና 45.7ሴ.ሜ ስፋት ያለው ነው፡፡ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በዓይነቱ ብቸኛ በመሆን መተኪያ የላቸውም ከሚባሉ ብርቅዬ የብራና መጻሕፍትም አንዱ ነው፡፡ መጽሐፉ የተጻፈው
ከ1382-1412እ.ኤ.አ በኢትዮጵያ ነግሠው በነበሩት በዐፄ ዳዊት ዘመነ መንግሥት ነው፡፡ መጽሐፉ የ19 ቅዱሳን አባቶችን ገድል የሚያዘክር ሲሆን የታሪክ ትንተና አቀራረቡም የእያንዳንዳቸውን ቅዱሳን አባቶች ሥዕል በማስደገፍ ነው፡፡
በ1958 ዓ.ም የእንግሊዟ ንግሥት ኤልሳቤጥ ኢትዮጵያን ለመጎብኘት በመጡበት ወቅት የገድለ ቅዱሳን መጽሐፉ ወደ አዲስ አበባ ተወስዶ ንግሥቲቱ እንዲጎበኙት ተደርጓል፡፡ በ1972 ዓ.ም ደግሞ ናይጄሪያ ሌጎስ ላይ በተካሄደው የአፍሪካ ሥነ ጥበብ ፌስቲቫል ላይ መጽሐፉ ኢትዮጵያን ወክሎ በመቅረብ ኢትዮጵያ የወርቅ ዋንጫ ተሸላሚ እንድትሆን አድርጓታል፡፡ በ1977 ዓ.ም በተመሳሳይ ደርግ ሥልጣን የያዘበትን ዐሥረኛ ዓመት በሚያከብርበት ወቅት መጽሐፉ ከዝዋይ እንዲመጣ ተደርጎ በአዲስ አበባ ብሔራዊ ቤተ መዛግብት ለሕዝብ ዕይታ ቀርቧል፡፡
ብርቅዬ ከሚባሉ የብራና መጻሕፍት ሌላኛው ገድለ ካሌብ ነው፡፡ መጽሐፉ የሚያትተው በአክሱም ነግሰው የነበሩት ታላቁ ንጉሥ ዐፄ ካሌብ በየመን በአይሁዳውያን ጭቆና ሲሰቃዩ የነበሩ ክርስቲያኖችን ነጻ ለማውጣት ቀይ ባሕርን አቋርጠው ያደረጉትን ዘመቻና ያስመዘገቡትን ድል የሚያትት ነው፡፡
መጽሐፈ ሔኖክ በዝዋይ ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ገዳም የሚገኝ ሌላኛው ብርቅዬ የብራና መጽሐፍ ነው። ለዘመናት ከዓለም ላይ ጠፍቶ የነበረው የመጽሐፈ ሔኖክ የግእዙ ትርጓሜ ለመጀመሪያ ጊዜ የተገኘው በዚሁ በዝዋይ ሐይቅ የደብረጽዮን ቅድስት ማርያም ገዳም ነው። ታላቁ መጽሐፈ ቀለሜንጦስ የተገኘውም ከዝዋይ ሐይቅ ደስያት አንዱ በሆነው በታላቁ የደብረ ጽዮን ደሴት ነው፡፡
የዚህ መጽሐፍም መኖር በኋለኛው ዘመን በአባ ሌዊ አማካኝነት ይጓዝ የነበረው የቁልቢ ገብርኤል ታቦት ከጠፋበት {ከተሰወረበት} ሰሜን ሸዋ ቡልጋ እንዲገኝ እና አሁን በምስራቁ ክፍል በሚገኝበት ሥፍራ በክብር እንዲቀመጥ ምክንያት ሆኗል።
እጅግ ብዙ ድንቅ በረት እና ታሪክን ከያዘው ከበረከት ስፍራ፣ከታሪክ ትልቅ አሻራ፣የሚታይ፣የሚጨበጥ እውነትም እውቀትም ከተትረፈረፈበት የቃል ኪዳን ቦታ ቤተ-ኤጲፋንዮስ አስጎብኚ እና የጉዞ ወኪል ጉዞ አዘጋጅቷል።
መነሻ ቀን 📆 ➛ ጥቅምት 17
መነሻ ⌚➛11:30
መመለሻ ቀን📆➛ ጥቅምት 18 ከቅዳሴ እና ጸበል መልስ
💸 #የጉዞ_ዋጋ_1500_ብር_ሲሆን
➛ የጉዞው ዋጋ ➛የደርሶ መልስ ትራንስፖርትን
➛የጀልባ ትራንስፖርትን
➛ የሁለት ጊዜን መስተንግዶን
➛የአንድ ቀን ማደሪያን ያካትታል።
መነሻ ቦታዎቻችን :-🇪🇹 ፒያሳ ጊዮርጊስ
🇪🇹መገናኛ ማራቶን ሕንጻ
🇪🇹 ጀሞ ቅዱስ ሚካኤል
☎️ #በ09_16_55_80_80
☎️ #በ09_12_80_47_84 ላይ በመደወል መመዝገብ የምትችሉ ይሆናል።
🏦#በ120000907_አቢሲኒያ_ባንክ በድርጅቱ አካውንት
➛ ቤተ ኤጲፋንዮስ አስጎብኚ እና የጉዞ ወኪል።
ብላችሁ ገቢ ያደረጋችሁበትን ደረሰኝ በቴሌግራም ብትልኩልን ወዲያውኑ ዲጂታል ትኬቱ በእጅ ስልክዎ ይደርስዎታል።
☎️💵 #በ09_12_80_47_84 ላይ #በቴሌብር መቁረጥ ይችላሉ።
አድራሻ :-ቦሌ መድኃኔአለም አለምነሽ ፕላዛ ቢ.ቁ #812
ቀጣይ የጉዞ ፕሮግራሞቻችን:➛
➛የመደበኛ በየ15ቀን #እመጓ_ኡራኤል
➛በየ 15ቀኑ ወደ #ዝዋይ_5ቱ_ገዳማት
👑 ከሁሉ በላይ በምትሆን ሐዋርያት በሰሯት።🏗
🌠በመካከላችን ባጸኗት በአንዲት ክብርት ቤተ-ክርስቲያን እናምናለን።🌎
የቴሌግራምቻናላችን :➛
https://t.me/epifanyos
የቲክ ቶክ ሊንካችን :➛
tiktok.com/@memeherdawitmizana
የኢንስታግራም ሊንካችን :➛
https://instagram.com/bete_epifanyos_tour_and_travel?igshid=NTc4MTIwNjQ2YQ==
ታላቅ ታሪካዊ እና ተናፋቂ የበረከት ቦታ ጉዞ ወደ
#ዝዋይ_5ቱ_ገዳማት #ጥቅምት_17_እና_18_2016
🇪🇹➛ብቸኛው የዛይኛ ቋንቋ የሚነገርበት
🇪🇹➛መጽሐፈ ሄኖክ የሚገኝበት
🇪🇹➛በኢትዮጵያ ትልቁ የብራና መጽሐፍ ያለበት
🇪🇹➛አክሱም ጽዮን ለ40ዓመታት ያረፈችበት
🇪🇹➛ታላቁ ቁልቢ ገብርኤል ለበርካታ ዓመታት ያረፈበት
🇪🇹➛በርካታ ቅርሶችን የያዘ ሙዚየም የሚገኝበት
በነፍስ በረከት የምናገኝበት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ታሪካችን የምንኮራበት፣ለሀገር የታሪክ ሕልውና መሰረት የሆነበት ታሪካዊ ሥፍራ ዝዋይ ገዳማት።
የዝዋይ ሐይቅ ገዳማት እጅግ ውድ የሆኑ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የመካከለኛው ዘመን ቅርሶችን አቅፈው የያዙ ናቸው፡፡ ዮዲት ጉዲት አኵስምን በወረረች ጊዜ ካህናቱና ምእመናኑ ታቦተ ጽዮንን ይዘው በመምጣት ለ40 ዓመታት በዚኽ ደሴት ላይ ቆይተዋል። የሰይጣን መልእክተኞች #አህመድ_ግራኝና #ዮዲት_ጉዲት በዓረቦች ጦር ታግዘው በ10ኛውና በ16ኛው መ/ክ/ዘ በቤተ ክርስቲያን ላይ በተከሰተው የሰማዕትነት ዘመን ታቦተ ጽዮንን እና የቁልቢ የቅዱስ ገብርኤል ታቦትን ጨምሮ እጅግ ውድ የሆኑ በርካታ ንዋያተ ቅድሳትን ከውድመት ለመታደግ ወደዝዋይ ሐይቅ ደሴቶች ተጋዙ፡፡ ከ45 በላይ ታቦታት በዚህ ሐይቅ በሥውር እንደተቀመጡ የቦታው ታሪክ ይናገራል። የዝዋይ ሐይቅ በውስጡ
1➛ገሊላ ካህናተ ሰማይ
2➛ ደብረ ሲና ድንግል ማርያም
3➛ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም
4➛ፉንዱሮ አርባዕቱ እንስሳ
5➛ጠዴቻ አብርሐም
ተብለው የሚጠሩ አምስት መቅደሶች በደሴቶቹ ውስጥ ይገኛሉ፡፡ በአሁኑ ሰዓትም በአምስቱ ደስያት በአጠቃላይ
48 ታቦታት ይገኛሉ።
የዝዋይ ሐይቅ አብያተ ክርስቲያናትና ገዳማት ከሚታወቁባቸው ቅርሶች አንዱ እጅግ ትልቁ የገድለ ቅዱሳን የብራና መጽሐፍ ቀዳሚው ነው፡፡ መጽሐፉ እጅግ ግዙፍ ሲሆን 63.5 ሴ.ሜ ርዝመት እና 45.7ሴ.ሜ ስፋት ያለው ነው፡፡ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በዓይነቱ ብቸኛ በመሆን መተኪያ የላቸውም ከሚባሉ ብርቅዬ የብራና መጻሕፍትም አንዱ ነው፡፡ መጽሐፉ የተጻፈው
ከ1382-1412እ.ኤ.አ በኢትዮጵያ ነግሠው በነበሩት በዐፄ ዳዊት ዘመነ መንግሥት ነው፡፡ መጽሐፉ የ19 ቅዱሳን አባቶችን ገድል የሚያዘክር ሲሆን የታሪክ ትንተና አቀራረቡም የእያንዳንዳቸውን ቅዱሳን አባቶች ሥዕል በማስደገፍ ነው፡፡
በ1958 ዓ.ም የእንግሊዟ ንግሥት ኤልሳቤጥ ኢትዮጵያን ለመጎብኘት በመጡበት ወቅት የገድለ ቅዱሳን መጽሐፉ ወደ አዲስ አበባ ተወስዶ ንግሥቲቱ እንዲጎበኙት ተደርጓል፡፡ በ1972 ዓ.ም ደግሞ ናይጄሪያ ሌጎስ ላይ በተካሄደው የአፍሪካ ሥነ ጥበብ ፌስቲቫል ላይ መጽሐፉ ኢትዮጵያን ወክሎ በመቅረብ ኢትዮጵያ የወርቅ ዋንጫ ተሸላሚ እንድትሆን አድርጓታል፡፡ በ1977 ዓ.ም በተመሳሳይ ደርግ ሥልጣን የያዘበትን ዐሥረኛ ዓመት በሚያከብርበት ወቅት መጽሐፉ ከዝዋይ እንዲመጣ ተደርጎ በአዲስ አበባ ብሔራዊ ቤተ መዛግብት ለሕዝብ ዕይታ ቀርቧል፡፡
ብርቅዬ ከሚባሉ የብራና መጻሕፍት ሌላኛው ገድለ ካሌብ ነው፡፡ መጽሐፉ የሚያትተው በአክሱም ነግሰው የነበሩት ታላቁ ንጉሥ ዐፄ ካሌብ በየመን በአይሁዳውያን ጭቆና ሲሰቃዩ የነበሩ ክርስቲያኖችን ነጻ ለማውጣት ቀይ ባሕርን አቋርጠው ያደረጉትን ዘመቻና ያስመዘገቡትን ድል የሚያትት ነው፡፡
መጽሐፈ ሔኖክ በዝዋይ ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ገዳም የሚገኝ ሌላኛው ብርቅዬ የብራና መጽሐፍ ነው። ለዘመናት ከዓለም ላይ ጠፍቶ የነበረው የመጽሐፈ ሔኖክ የግእዙ ትርጓሜ ለመጀመሪያ ጊዜ የተገኘው በዚሁ በዝዋይ ሐይቅ የደብረጽዮን ቅድስት ማርያም ገዳም ነው። ታላቁ መጽሐፈ ቀለሜንጦስ የተገኘውም ከዝዋይ ሐይቅ ደስያት አንዱ በሆነው በታላቁ የደብረ ጽዮን ደሴት ነው፡፡
የዚህ መጽሐፍም መኖር በኋለኛው ዘመን በአባ ሌዊ አማካኝነት ይጓዝ የነበረው የቁልቢ ገብርኤል ታቦት ከጠፋበት {ከተሰወረበት} ሰሜን ሸዋ ቡልጋ እንዲገኝ እና አሁን በምስራቁ ክፍል በሚገኝበት ሥፍራ በክብር እንዲቀመጥ ምክንያት ሆኗል።
እጅግ ብዙ ድንቅ በረት እና ታሪክን ከያዘው ከበረከት ስፍራ፣ከታሪክ ትልቅ አሻራ፣የሚታይ፣የሚጨበጥ እውነትም እውቀትም ከተትረፈረፈበት የቃል ኪዳን ቦታ ቤተ-ኤጲፋንዮስ አስጎብኚ እና የጉዞ ወኪል ጉዞ አዘጋጅቷል።
መነሻ ቀን 📆 ➛ ጥቅምት 17
መነሻ ⌚➛11:30
መመለሻ ቀን📆➛ ጥቅምት 18 ከቅዳሴ እና ጸበል መልስ
💸 #የጉዞ_ዋጋ_1500_ብር_ሲሆን
➛ የጉዞው ዋጋ ➛የደርሶ መልስ ትራንስፖርትን
➛የጀልባ ትራንስፖርትን
➛ የሁለት ጊዜን መስተንግዶን
➛የአንድ ቀን ማደሪያን ያካትታል።
መነሻ ቦታዎቻችን :-🇪🇹 ፒያሳ ጊዮርጊስ
🇪🇹መገናኛ ማራቶን ሕንጻ
🇪🇹 ጀሞ ቅዱስ ሚካኤል
☎️ #በ09_16_55_80_80
☎️ #በ09_12_80_47_84 ላይ በመደወል መመዝገብ የምትችሉ ይሆናል።
🏦#በ120000907_አቢሲኒያ_ባንክ በድርጅቱ አካውንት
➛ ቤተ ኤጲፋንዮስ አስጎብኚ እና የጉዞ ወኪል።
ብላችሁ ገቢ ያደረጋችሁበትን ደረሰኝ በቴሌግራም ብትልኩልን ወዲያውኑ ዲጂታል ትኬቱ በእጅ ስልክዎ ይደርስዎታል።
☎️💵 #በ09_12_80_47_84 ላይ #በቴሌብር መቁረጥ ይችላሉ።
አድራሻ :-ቦሌ መድኃኔአለም አለምነሽ ፕላዛ ቢ.ቁ #812
ቀጣይ የጉዞ ፕሮግራሞቻችን:➛
➛የመደበኛ በየ15ቀን #እመጓ_ኡራኤል
➛በየ 15ቀኑ ወደ #ዝዋይ_5ቱ_ገዳማት
👑 ከሁሉ በላይ በምትሆን ሐዋርያት በሰሯት።🏗
🌠በመካከላችን ባጸኗት በአንዲት ክብርት ቤተ-ክርስቲያን እናምናለን።🌎
የቴሌግራምቻናላችን :➛
https://t.me/epifanyos
የቲክ ቶክ ሊንካችን :➛
tiktok.com/@memeherdawitmizana
የኢንስታግራም ሊንካችን :➛
https://instagram.com/bete_epifanyos_tour_and_travel?igshid=NTc4MTIwNjQ2YQ==
💠እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ አደረሰን።💠
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
(በቴዎድሮስ ስዩም)
የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ለምንድን ነው ለመስቀል ክብር የምትሰጠው?
💠💠💠💠 መስቀል 💠💠💠💠
"መስቀል ኃይላችን ነው
ኃይላችን መስቀል ነው
የሚያፀናን መስቀል ነው
መስቀል ቤዛችን ነው
መስቀል የነፍሳችን መዳኛ ነው
አይሁድ ይክዱታል እኛ ግን እናምነዋለን ያመነው እኛም በመስቀሉ
እንድናለን ድነናልም።" /የዘወትር ጸሎት/
በብሉይ ኪዳን መስቀል የእርግማን ምልክት ና የወንጀለኞች መቀጫ ነበር::(ዘዳ 21:23)
ክርስቶስ በደሙ ስለቀደሰው ግን ቅዱስ መስቀል ተብሏል። በመስቀል ድህነትን አግኝተናል።(1ኛ. ጴጥ 2: 24-25)
ኢየሱስ ክርስቶስ ዓለሙን ከኃጢአትና ከሞት ለማዳን በቀራኒዮ የተሰቀለበት ቤዛችን ነው።
መስቀል የነጻነታችን ግርማ: የድህነታችን መገኛ: ጠላትን ድል የምንነሣበት መሳሪያችን ነው።
ሰውን በመስቀል ላይ መቅጣት የተጀመረው በጥንቱ ፋርስ በዛሬዋ ኢራን /ከክርስቶስ ልደት በፊት/339-33/ ዓመት ነው።
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ለምንድን ነው ለመስቀል ክብርን የምትሰጠው?
1. ክርስቶስ መስዋዕት ሆኖ ራሱን የሠዋበት እውነተኛ መንበር በመሆኑ፤
2. የክርስቶስ ደም የፈሰሰበት: እኛ የዳንበት የነጻነት አርማችን ስለሆነ፤
3. የአምላካችን መለኮታዊ ፍቅር የተገለጠበት መሳሪያ በመሆኑ፤
🌼🌼🌼የመስቀል ዓይነቶች🌼🌼🌼
__🌼🌼🌼🌼_
1. የመጾር መስቀል:-
±±±±±±±±±±±±±
በቅዳሴ እና በማዕጠንት ጊዜ ሠራዒው ዲያቆን የሚይዘው ነው።
2. የእጅ መስቀል:-
±±±±±±±±±±±±±±±
ካህናት ምእመናንን የሚባርኩበት በእጅ የምትያዝ የመስቀል ዓይነት ናት።
3. የአንገት መስቀል:-
±±±±±±±±±±±±±±±±
ምእመናን ለአምላካቸው ያላቸውን ፍቅር ለመግለጽ ከማዕተባቸው ጋር በአንገታቸው የሚያደርጉት ነው።
4. እርፈ መስቀል:-
±±±±±±±±±±±±±±
በማንኪያ ቅርጽ ተሠርቶ በእጅታው ላይ የመስቀል ምልክት ያለበት ነው። ሠራዒው ዲያቆን በቅዳሴ ጊዜ የአምላካችንን ክቡር ደሙን ለምእመናን የሚያቀብልበት ነው። እንዲሁም ጌታችን በእለተ አርብ የተወጋበት ጦር ምሳሌ ነው።
መስቀል ከተለያዩ ማዕድናት ይሰራል
መስቀል ከተለያዩ ማዕድናት ሊሰራ ይችላል: መስቀሉ የሚሰራባቸው ማዕድናት የራሳቸውን ባህርያት እንዳላቸው ሁሉ ምሳሌውን ለመግለጽ ብቁ ናቸው ብለው አባቶች ያስቀመጡትን እንደሚከተለው እንመለከታለን፦
1. የእንጨት መስቀል:-
----------------------------
ጌታችን የተሰቀለው በዕጽ በእንጨት ላይ መሆኑን ለማመልከት ነው።
+ ለምን ኢየሱስ ክርስቶስ በእንጨት ተሰቀለ? አዳም ዕጽ/ እንጨትን በልቶ ሞትን በማምጣቱ ክርስቶስም በእንጨት ተሰቀሎ ህይወትን ሊሰጠን በእንጨት መስቀል ተሰቀለ።
2. የብረት መስቀል:-
-------------------------'-'
ጌታችን በአምስቱ ቅንዋተ ለመቸንከሩ ምሳሌ ነው።
3. የብር መስቀል:-
---------------------------
ይሁዳ በሠላሳ ብር አሳልፎ ስለመስጠቱ። በተጨማሪም ከብር ቢሰራ ተስፋን: ዕድልን ያመለክታል። ይኸውም እርሱ ለሰው ልጆች ሁሉ ቤዛ ሊሆን በደሙ ዋጋ ከፍሏልና ከእርሱ ተስፋ እንድናደርግ ያመለክተናል።
4. የወርቅ መስቀል፦
---------------------------
ከወርቅ ቢሰራ ወርቅ ንጹህ እንደሆነ ንጹሀ ባህርይ እድፈት የሌለው
ጽኑ አንተ ነህ ብሎ ለመመስከር ነው።
5. የመዳብ መስቀል:-
------------------------------
መዳብ ቀለሙ ቀይ ይመስላል: ጌታችን ለእኛ ብሎ ያፈሰሰው ደም ምሳሌ ነው።
ብዙዎች የመስቀል ጣላት ሆነው መስቀልን ጣኦት ነው ይላሉ ጣኦት ማለት ግን የሠይጣን ስም የሚጠራበት ፣የሚመለክበት ነው።
መስቀል ደግሞ የመድኃኒዓለም ስም የሚጠራበት ህማሙን የሚድኑበት አርማችን፣ ኃይላችን ነው እንጂ መስቀል አምላክ አይደለም። በመስቀል የተሠቀለው ግን አምላክ ነው።
ምሳሌ: ሰው አልጋ ላይ ሲተኛ አልጋ ላይ ተኛ ይባላል እንጂ እንጨቱ ላይ ተኛ አይባልም: ሰው የቤቱን በር ሲዘጋ እጨቴን ልዝጋ አይልም በሩን ልዝጋ ይላል እንጂ: አልጋ አልጋ ይባላል የተሰራው ከእንጨት ሊሆን ይችላል ነገር ግን እንጨት ተብሎ አይጠራም: በርም በር ይባላል እንጂ እንጨት ተብሎ አይጠራም። እንዲሁም ጌታ የተሰቀለበትን መስቀል መስቀል ይባላል ፤እንጂ እንጨት አይባልም።
ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ እንዲህ ብሏል:
"ብዙዎች ለክርስቶስ መስቀል ጠላቶቹ ሆነው ይመላለሳሉና፤ ብዙ ጊዜ ስለ እነርሱ አልኋችሁ፥ አሁንም እንኳ እያለቀስሁ እላለሁ።
መጨረሻቸው ጥፋት ነው፥ ሆዳቸው አምላካቸው ነው፥ ክብራቸው በነውራቸው ነው፥ አሳባቸው ምድራዊ ነው።
(ፊልጵ 3÷18-19)
" ነገር ግን ዓለም ለእኔ የተሰቀለበት እኔም ለዓለም የተሰቀልሁበት ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል በቀር ሌላ ትምክህት ከእኔ
ይራቅ።" ( ገላ 6:14)
የመስቀሉ ቃል ለሚጠፉት ሞኝነት፥ ለእኛ ለምንድን ግን የእግዚአብሔር ኃይል ነውና።
የጥበበኞችን ጥበብ አጠፋለሁ የአስተዋዮችንም ማስተዋል እጥላለሁ ተብሎ ተጽፎአልና።
(1ኛ ቆሮ 1÷18-19)
ጌታ እግዚአብሔር ይክበር ይመስገን፡፡
መስከረም ፲፬ ቀን ፳፻፲፮ ዓ.ም
መልካም በዓል
ዓቢይ ጾም ከየካቲት 1 ወደ ታች አይወሬድም ከመጋቢት 5 ወደ ላይ አይወጣም
ደብረዘይት ከየካቲት 28 ወደ ታች አይወርድም
ከሚያዝያ 2 ወደ ላይ አይወጣም
ሆሣዕና ከመጋቢት 19 ወደ ታች አይወርድም
ከሚያዝያ 23 ወደ ላይ አይወጣም
በዓለ ስቅለት ከመጋቢት 24 ወደ ታች አይወርድም
ከሚያዝያ 28 ወደ ላይ አይወጣም
በዓለ ትንሣኤ ከመጋቢት 26 ወደ ታች አይወርድም
ከሚያዝያ 30 ወደ ላይ አይወጣም
ርክበ ካህናት ከሚያዝያ 20 ወደ ታች አይወርድም
ከግንቦት 24 ወደ ላይ አይወጣም
በዓለ ዕርገት ከግንቦት 5 ወደ ታች አይወርድም
ከሰኔ 9 ወደ ላይ አይወጣም
በዓለ ጰራቅሊጦስ ከግንቦት 15 በታች አይወርድም
ከሰኔ 19 በላይ አይወጣም
ጾመ ሐዋርያት ከግንቦት 16 በታች አይወርድም
ከሰኔ 20 በላይ አይወጣም
ጾመ ድኅነት ከግንቦት 18 በታች አይወርድም
ከሰኔ 22 በላይ አይወጣም
ዓመተ ወንጌላውያኑን ለማግኘት
ዓመተ ፍዳ + ዓመተ ምህረት
5500 + 2016= 7516 = ዓመተ ዓለም
ዓመተ ዓለሙን ለ 4ቱ ወንጌላውያን በማካፈል
· ቀሪው 1 ከሆነ ማቴዎስ
· 2 ከሆነ ማርቆስ
· 3 ከሆነ ሉቃስ
ዜሮ ወይም እኩል ከሆነ ዮሐንስ
7516 ÷ 4 = 1879 ደርሶ ዜሮ ይቀራል
ወይም 1878 ደርሶ 4 ይቀራል
አራት ቀረ ወይም ዜሮ ከሆነ ዮሐንስ ይሆናል ስላልን
ወንጌላዊው ዮሐንስ
2. መስከረም 1 ( ዕለተ ቀመር)
ዓመተ ዓለም + መጠነ ራብዒት = ለሰባቱ ዕለታት ማካፈል
7516+ 1879 = 9395
9395 ÷ 7= 1342 ደርሶ 1 ይቀራል። ቀሪ፦
· 1 ከሆነ = ማክሰኞ
· 2 ከሆነ = ረቡዕ
· 3 ከሆነ = ሐሙስ
· 4 ከሆነ= ዓርብ
· 5 ከሆነ = ቅዳሜ
· 6 ከሆነ = እሁድ
· 0 ከሆነ = ሰኞ
በ2016 ዕለተ ዮሐንስ ማክሰኞ ቀን ስለ መዋሉ በዚህ ይረጋገጣል
3 . ዕለቱን ለማግኘት
ዕለት + አጽፈ ወርኅ + ጥንተ ዮን
መስከረም 30 + የመስከረም እጥፍ + ጥንተ ዮን
ጥንተ ዮን መስከረም 1 ረቡዕ ከዋለ = ጥንተ ዮን አንድ ነው።
· ሐሙስ ከዋለ = 2
· ዓርብ ከዋለ = 3
· ቅዳሜ ከዋለ = 4
· እሑድ ከዋለ = 6
· ሰኞ ከዋለ = 7
ማክሰኞ ከዋለ = 8
·(((( መስከረም 1 ቀን ማክሰኞ ስለዋለ ጥንተ ዮን 8 ነው።))))
ዕለት + አጽፈ ወርኅ + ጥንተ ዮን
30 + 2 + 1 = 33
33ን ለሰባት ማካፈልና ቀሪው
· 1 ከሆነ እሁድ
· 2 ከሆነ ሰኞ
· 3 ከሆነ ማክሰኞ
· 4ከሆነ ረቡዕ
· 5 ከሆነ ሐሙስ
· 6 ከሆነ ዓርብ
· 0 ከሆነ ቅዳሜ
የ2016
አጽዋማትና በዓላት በዚህ መልኩ አጠናቀናል
ዓመቱን የሰላም የፍቅር የአንድነት ዓመት ያድርግልን አሜን።
መምህር ዲያቆን ዳዊት ሚዛና።
የ2016 ባሕረ ሐሳብ አወጣጥ
2016 ዓመተ ምህረት ዓመተ ሥጋዌ
(ለምን ዓመተ ምህረት ተባለ?)
አዳም የበደለውን በደል ለመካስ በምህረት በይቅርታ ስላዳነው የምህረት ዘመን ስለሆነ ዓመተ ምህረት ተብሏል
በድምሩ 7516
ይህንና በሶስቱ ቀመሮች እንቀምረዋለን።
· ዐቢይ ቀመር ፣ 532
· ማዕከላዊ ቀመር ፣76
· ንዑስ ቀመር፣ 19
1ኛ. ለዐቢይ ቀመር
7516 ÷ 532
14ቱ ዐቢይ ቀመር 7448 ሆኖ 68 ይቀራል
2ኛ. ለማዕከላዊ ቀመር
68 ማዕከላዊ ቀመር (76) አይችልም
3ኛ. ለንዑስ ቀመር
አዋጅ “አሐደ አዕትት ለዘመን - አንድ ለዘመኑ ስጥ”
የ 20016 ዓ.ም. ወንበር 10
አበቅቴ 20
· ተረፈ ዘመን
· ቁጥረ ሌሊት
· ሥፍረ ሌሊት ማለት ነው።
አበቅቴን ለማግኘት፦
ጥንተ አበቅቴ ከወንበር ጋር ማባዛት
ከ30 ከበለጠ - በ30 መግደፍ
አበቅቴ = 20 × 10=30
+ አበቅቴ የሚጠቅመን ሌሊቱን ለማግኘት ነው።
· ሌሊት = ዕለት + አበቅቴ + ሕፀጽ
ሕፀጽ - ጉድለት ማለት ነው።
ጨረቃ ከፀሐይ የምታጐድለው ማለት ነው።
የዓመቱ ሕፀጽ፦
· የመስከረምና የጥቅምት = 1
· የሕዳርና የታህሣሥ= 1 ከላይኛው ጋር = 2
· የጥርና የየካቲት = 3
· የመጋቢትና የሚያዚያ =4
· የግንቦትና የሰኔ = 5
· የሐምሌና የነሐሴ = 6
· ጳጉሜ ወር ስለማትሞላ 6 ነው።
· የመስከረም 1/2016 ዓ. ም ሌሊት፦
ዕለት + አበቅቴ + ሕፀጽ
1 + 10+ 1 = 12
መጥቅዕ
· ደወል ማለት ነው
ደወል ሲመታ የራቁ ይቀርባሉ፣ የተበተኑ ይሰበሰባሉ። ይህም መጥቅዕ በዓላትና አጽዋማትን ይሰበስባል።
የዘመኑን መጥቅዕ ለማግኘት ጥንተ መጥቅዕን ከወንበር ጋር ማባዛት
· ከ 30 ከበለጠ ለ 30 ማካፈል ነው
19 × 10= 190 ÷30=6=ቀሪ 10
አበቅቴ 20
መጥቅዕ 10 ነው።
መባጃ ሐመር
· ባጀ - ቆየ ፣ ሰነበተ
· ሐመር - መርከብ
በዓላትና አጽዋማት የሚያሰነብት ስለሆነ መባጃ ሐመር ተብሏል።
መባጃ ሐመርን ለማግኘት፦
· መጥቅዕና በዓለ መጥቅዕ የዋለበትን የዕለት ተውሳክ መደመር ነው።
ከ 30 ከበለጠ በ 30 መግደፍ
በዓለ መጥቅዕ መቼ ይውላል?
አዋጅ ፦ መጥቅዕ ከ14 በላይ ከሆነ በመስከረም
ከ 14 በታች ከሆነ በጥቅምት
(መጥቅዕ ሲበዛ ከመስከረም ንዛ መጥቅዕ ቢያንስ ከጥቅምትን ዳስ) ይላል መርሐ ዕውር
መጥቅዕ 10 ነው ስለዚህ መጥቅዕ በጥቅምት ይውላል
በዓለ መጥቅዕ በጥቅምት (በጥቅምት 10) ቀን ይውላል።
የዕለት ተውሳክ፦
· ተውሳክ - ወሰከ - ጨመረ
- ጭማሪ ማለት ነው።
· የቅዳሜ ተውሳክ = 8
· የእሑድ = 7
· የሰኞ = 6
· የማክሰኞ = 5
· የረቡዕ = 4
· ሐሙስ = 3
· ዓርብ = 2
ጥቅምት 10/2016 ዓ. ም. ቅዳሜ ይውላል (8ተውሳክ)
መባጃ ሐመር = መጥቅዕ + የዕለት ተውሳክ
10+ 8= 18
መባጃ ሐመር 18
ከበዓላትና አጽዋማት ተውሳክ ጋር በመደመር የየዘመኑንን በዓላትንና አጽዋማት ያስገኝልናል።
የበዓላትና አጽዋማት ተውሳክ የሚውልበት
1ኛ. ጾመ ነነዌ ተውሳክ የላትም (0 ነው)
ስለዚህ መባጃ ሐመር ትወጣለች
አዋጅ ፦ በዓለ መጥቅዕ በመስከረም ከዋለ ጾመ ነነዌ በጥር ትገባለች፣
በዓለ መጥቅዕ በጥቅምት ከዋለ ጾመ ነነዌ በየካቲትገባለች
በዓለ መጥቅዕ በመስከረም 30 ከዋለ በጥቅምት ትገባለች
ዘንድሮ በዓለ መጥቅ 10 ስለሆነ በጥቅምት 10 ይውላል
ጥቅምት 10 ቅዳሜ ቀን ይሆናል የቅዳሜ ተውሳክ 8
መጥቅዕ ሲደመር የዕለት ተውሳክ እኩል ይሆናል መባጃ ሐመር በዓለ መጥቅዕ በጥቅምት ስለዋለ ጾመ ነነዌ በየካቲት ትገባለች።
የአጽዋማትና የበዓላት ተውሳክ
1ኛ ለጾመ ነነዌ ተውሳክ የላትም በመባጃ ሐመር ትወጣለች
2ኛ. የዐቢይ ጾም ተውሳክ = 14
3ኛ. የበዓለ ደብረ ዘይት = 11
4ኛ. የበዓለ ሆሳዕና = 2
5ኛ. የበዓለ ስቅለት = 7
6ኛ. የበዓለ ትንሣኤ = 9
7ኛ. የበዓለ ርክበ ካህናት = 3
8ኛ. የበዓለ ዕርገት = 18
9ኛ. የበዓለ ጰራቅሉጦስ = 28
10ኛ. ጾመ ሐዋርያት = 29
11ኛ. ጾመ ድኅነት = 1
በዓላትና አጽዋማት
1. ጾመ ነነዌ መባጃ ሐመር ተውሳክ የላትም ብለናል
10+8= 18
ጾመ ነነዌ የካቲት 18
2. በዐተ ዐቢይ ጾም 18+ 14 = 32÷30=2
ዐቢይ ጾም መጋቢት = 2
3. ደብረ ዘይት 18 +11 = 29
በዓለ ደብረ ዘይት መጋቢት 29
4. በዓለ ሆሳዕና 18+ 2 = 20
በዓለ ሆሣዕና ሚያዚያ 20 (እሁድ)
5. በዓለ ስቅለት 18+ 7 = 25
በዓለ ስቅለት ሚያዚያ 25 ( አርብ)
6. በዓለ ትንሣኤ 18+ 9 = 27
በዓለ ትንሣኤ ሚያዚያ 27 (እሁድ)
7. በዓለ ርክበ ካህናት 18 + 3 = 21
ርክበ ካህናት ግንቦት 21
8. በዓለ ዕርገት 18+ 18 = 36÷30=6
በዓለ ዕርገት ሰኔ 6 (ሐሙስ)
9. በዓለ ጰራቅሊጦስ 18 + 28 = 46÷30=16
በዓለ በራቅሊጦስ ሰኔ 16 (እሁድ)
10. ጾመ ሐዋርያት 18 + 29 = 47÷30=17
ጾመ ሐዋርያት ሰኔ 17 (ሰኞ)
11. ጾመ ድኅነት 18 + 1 = 19
ጾመ ድኅነት ሰኔ 19 (ረቡዕ)
የ2016 አጽዋማትና በዓላት በዚህ መልኩ ይቀመራል
ኢየዓርግና አይወርድ
ጾመ ነነዌ ከጥር 17 አትወርድም ከየካቲት 21 አትወጣም
🇪🇹#ታላቅ_የንግስ_ጉዞ_ወደ_ደብረ_ሊባኖስ_ገዳም
🇪🇹#የፊታችን_ነሐሴ_24 የእረፍት በአል መታሰቢያቸውን በማስመልከት ወደዚህ ቅዱስ ስፍራ ጉዞ አዘጋጅተናል።
➛ ደብረ አስቦ ዋሻ የጸለዩበት ቃል-ኪዳን የተቀበሉበትን
➛በዚህ ስፍራ መጥቶ የተማጸነህ ኢየሩሳሌም ሀገሬ መጥቶ እንደተማጸነኝ አድርጌ እቆጥርለታለው።
➛ ጎልጎታ መቃብሬን እንደጎበኘ አድርጌ እባርከዋለው።
➛እዚህ ቦታ አንተን መጥቶ የተማጸነ የለመነህን ሁሉ እፈጽምለታለው።
➛ ወንድ ልጅ የ፵ ቀን ሴት ልጅን የ፹ቀን ቡሩካን አደርጋቸዋለው።
➛ ለ10 ትውልድ የምህረት ቃልኪዳኔን እሰጠዋለው። ብሎ ቃል-ኪዳን የገባላቸው የበረከት ሥፍራ።
📌 በቀን 303 ጊዜ ዳዊት ከሚደገምበት።
📌 በሰንበት 17 ሰዓት ስርዓተ አምልኮ ከሚፈጸምበት።
📌 12ቱ ቤተ-ምርፋቅ ከሚገኝበት።
📌 የአባታችን ክቡር ስጋቸው ካረፈበት።
🇪🇹👉 ፈዋሹን የድውያን ተስፋ የሆነውን ጸበላቸውን እንጠመቃለን፣እንጠጣለን፣እንቀዳለን።
🇪🇹👉 የቤተ መዘክር ጉብኝት
➛በብዙ ታሪክ እና ቅርስ የተሞላውን
➛የቅዱሱ አባት አቡነ ተክለሃይማኖት ቢጫው ቀሚስ እና ቆብ እና ሌሎችም በርካታ ቅርሶች ያሉበት።
🇪🇹👉 #የምሳ_መስተንግዶ።
🇪🇹👉 #ደረጃውን_በጠበቀ_ጎልደን_ባስ
➛ሰባክያን፣እና ዘማርያን የሚገኙበት።
🇪🇹👉 የቅድስት ድንግል ማርያምን ቤተ-መቅደስን ስንመለስ በመንገዳችን ተሳልመን በጊዜ ወደ በዓታችን እንመለሳለን።
ክብር ለተክልዬ አምላክ ቅዱስ እግዚአብሔር ይሁን።
መነሻ ቀን 📆 ➛ ነሐሴ 24 ረቡዕ
መነሻ ⌚➛11:30
መመለሻ ቀን📆➛ነሐሴ 24
💸 #የጉዞ_ዋጋ_700_ብር_ሲሆን
➛ የደርሶ መልስ፣የሙዚየም መግቢያ፣ቱሪስት እስታንዳርድ ጉብኝት፣መስተንግዶን ያካትታል።
መነሻ ቦታዎቻችን :-🇪🇹 ፒያሳ ጊዮርጊስ
🇪🇹መገናኛ ማራቶን ሕንጻ
🇪🇹 ጀሞ ቅዱስ ሚካኤል
☎️ #በ09_16_55_80_80
☎️ #በ09_01_20_75_75 ላይ በመደወል መመዝገብ የምትችሉ ይሆናል።
🏦#በ120000907_አቢሲኒያ_ባንክ በድርጅቱ አካውንት
➛ ቤተ ኤጲፋንዮስ አስጎብኚ እና የጉዞ ወኪል።
ብላችሁ ገቢ ያደረጋችሁበትን ደረሰኝ በቴሌግራም ብትልኩልን ወዲያውኑ ዲጂታል ትኬቱ በእጅ ስልክዎ ይደርስዎታል።
☎️💵 #በ09_12_80_47_84 ላይ #በቴሌብር መቁረጥ ይችላሉ።
አድራሻ :-ቦሌ መድኃኔአለም አለምነሽ ፕላዛ ቢ.ቁ #812
ቀጣይ የጉዞ ፕሮግራሞቻችን:➛
➛የመደበኛ በየ15ቀን #እመጓ_ኡራኤል
➛ከመስከረም 17-24 #ግሸን_ማርያም
➛መስከረም 28እና 29 #ይርጋለም_እና_ጅሩ_አርሴማ
👑 ከሁሉ በላይ በምትሆን ሐዋርያት በሰሯት።🏗
🌠በመካከላችን ባጸኗት በአንዲት ክብርት ቤተ-ክርስቲያን እናምናለን።🌎
የቴሌግራምቻናላችን :➛
https://t.me/epifanyos
የቲክ ቶክ ሊንካችን :➛
tiktok.com/@memeherdawitmizana
የኢንስታግራም ሊንካችን :➛
https://instagram.com/bete_epifanyos_tour_and_travel?igshid=NTc4MTIwNjQ2YQ==
