5killo Jem'a official Channel
Open in Telegram
This is the official channel of AAiT jem'a where we provide info abt 👉Jem'a Tutors 👉Trainings and Da'ewa programs 👉Weekly lunches and halaqas(circles) 👉qira'ts (Qur'an and other Kitabs) 👉Weekly Q&A sessions Group: https://t.me/+cw97UaRUF1YzMTg0
Show more1 158
Subscribers
No data24 hours
-57 days
-130 days
Posts Archive
Ya jemea, 30 minutes are left for your exciting stay with us. Don't forget to invite your freshmen colleagues to this productive event insha'Allah!!!
🎉ዛሬ የመጨረሻው ጁመዓ ነው የምንጠብቀው እንግዳን ለመቀበል ጥቂት ቀናት ቀሩን!!!!!!!
በነቢዩ ﷺ ላይ ሰለዋትን እናብዛ🎉
إِنَّ اللَّهَ وَمَلائِكَتَهُ يُصَلُّونَ عَلَى
النَّبِيِّ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا صَلُّو
عَلَيْهِ وَسَلِّمُوا تَسْلِيمًا ﷺ
🌟🌟اللهم صل على محمد وعلى آل محمد كما صليت على إبراهيم وعلى آل إبراهيم في العالمين إنك حميد مجيد🌟🌟
۩ ከጁምዓ ቀን ሱናዎች፦
➊ መታጠብ
➋ ሽቶ መቀባት(ለወንዶች)
➌ መፋቂያ(ሲዋክ) መጠቀም
➍ ቆንጆ ልብስ መልበስ
➎ ሱረቱል ካህፍ መቅራት
"ሱረቱል ካህፍን በጁምዓ ቀን መቅራት፤ በሁለቱ ጁምዓዎች መካከል የሚበራ ብርሃን (ኑር) ይሆንልሃል/ ይሆንልሻል።"
ይህ ማለት አላህ እስከሚቀጥለው አርብ ድረስ ልብአችንን በብርሃን ይሞላዋል፣ ትክክለኛውንና ስህተቱን የምንለይበትን ጥበብ ይሰጠናል ማለት ነው።
➏ በጊዜ መስጂድ መግባት
➐ ዱዓ እና ሰለዋት ማብዛት ﷺ
‣ በመጨረሻው ሰአት ዱዓ ማድረግ (ማለትም ከአስር በኋላ ኡማውን በዱዓ እናስታውስ, አላህ በሰላም በጤና ረመዳን እንድያደርሰን ዱዓ እናድርግ
اللَّهُمَّ بَلِّغْنَا رَمَضَانَ
በውዱ ነብያችን ላይ ሶለዋት ማብዛትንም አንርሳ❤️
اللهم صلِّ وسلم وبارك على سيدنا وحبيبنا ونبينا محمد وعلى آله وصحبه وسلم تسليماً كثيراً ﷺ
🌟 መልካም ጁምአ🌟
@fivekjemaa
Assalamu alaykum dear brothers,
We noticed that only a few brothers have registered so far for the One-to-One Qur’an Session – Phase 2.
Brothers… Ramadan is approaching.
This is not just another program. This is an opportunity to sit with the Words of Allah before the Month of the Qur’an begins.
In Phase 1, many brothers benefited, improved their recitation, strengthened their tajwid, and built consistency with their ustadh. Now Phase 2 is open — and the slots are limited.
Whether you:
• Need to improve your recitation
• Want to strengthen your tajwid
• Are memorizing or revising ḥifẓ
• Or simply want consistency before Ramadan
This is for you.
📅 Registration closes: February 15
📖 Sessions begin: February 17
👤 For brothers only
Do not delay. Do not assume there will always be another chance.
Ramadan is near.
If not now — then when?
📝 Register through the Google Form below.
https://forms.gle/uQqJ9GTmwhQYKtdz6
مذكرة في أحكام الصيام
(ሙዘኪረቱነ ፊ አህካሚ ሲያም)
ክፍል 4 ገጽ 18 ጀምሮ
👉pdf https://t.me/qirat_channel_5k/9
👉 ትንሽ ሰዓት ናት ብናዳምጥ ብዙ እንጠቀማለን ጾማችን ባለማወቅ ከምናበላሽ መማሩ ብዙ ትርፋማ ያደርገናል: አላህ 24 ሰዓታት ሰቶናል 1 ሰዓት ጾማችንን በተገቢ መልኩ ለመጾም ለአላህ መስጠት ያቅተናል ያጀምዓ?????
Al-Imran 3:185 كُلُّ نَفۡسࣲ ذَآئِقَةُ ٱلۡمَوۡتِۗ وَإِنَّمَا تُوَفَّوۡنَ أُجُورَكُمۡ يَوۡمَ ٱلۡقِيَٰمَةِۖ فَمَن زُحۡزِحَ عَنِ ٱلنَّارِ وَأُدۡخِلَ ٱلۡجَنَّةَ فَقَدۡ فَازَۗ وَمَا ٱلۡحَيَوٰةُ ٱلدُّنۡيَآ إِلَّا مَتَٰعُ ٱلۡغُرُور ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት፡፡ ምንዳዎቻችሁንም የምትሞሉት በትንሣኤ ቀን ብቻ ነው፡፡ ከእሳትም የተራቀና ገነትን የተገባ ሰው በእርግጥ ምኞቱን አገኘ፡፡ ቅርቢቱም ሕይወት የመታለያ መሳሪያ እንጅ ሌላ አይደለችም፡፡ዛሬ እኔንም እናንተንም ላስታውሳችሁ የወደድኩት ለሁላችንም ማይቀረው: ከመጣ መመለሻ የሌለው ፋታ የማይሰጥ ልጅን ከወላጅ ወላጅን ከልጅ የሚነጥል የሕይወትን ለዛ ቆራጭ " ሞት " ነው:: ብዙዎቻችን እሩቅ አላሚ/ተመኚ ነን ግን ይሄ ጉዞአችን የት ጋር እንደሚቁዓረጥ አናውቅም :: ትላንት አንድ ወንድሜ ፈጅር ጀምአ ሰግዶ ወደ ቤት ተመልሶ ተኛ ነገር ግን ተመልሶ አልተነሳም ዙሁር በሱ ላይ ተሰገደበት ረመዳን 5 ቀን ሲቀረው ወደ አኺራ ሄደ.....😔😔😔 ተውበት "ረመዳን እቶብታለው" ተብሎ ቀጠሮ አይያዝለትም። ምክንያቱም መለከል ሞት "ቆይ ረመዳን ይቶብትና ከዛ ቡሃላ ሩሁን አወጣለው" አይልም። አላህ (عز وجل) እንዲህ ይላል
Al-Munafiqun 63:11 وَلَن يُؤَخِّرَ ٱللَّهُ نَفۡسًا إِذَا جَآءَ أَجَلُهَاۚ وَٱللَّهُ خَبِيرُۢ بِمَا تَعۡمَلُونَ ማንኛይቱም ነፍስ የሞት ጊዜዋ በመጣበት ጊዜ አላህ በፍጹም አያቆያትም፡፡ አላህም በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው፡፡ረመዳን ሊገባ በጣት የሚቆጠሩ ቀናት ቢቀሩትም፤ ማናችንም እዛ ለመድረሳችን ማረጋገጫ የለንም። ስለዚህ ለምንድነው አሁን ይህን ስልክ አስቀምጠህ እጅህን ወደላይ አንስተህ ከልብህ "ጌታዬ ሆይ ማረኝ" የመትለው? Why not now? Why tomorrow? Why procrastination? Who promised you tomorrow? Are you willing to risk it all? Is Jannah worth risking? In the Hereafter, there are only two abodes: Jannah or Hell. Either you go to Hell or to Jannah. Even if you enter Hell first and are later taken out because of your iman and then admitted into Jannah, can you bear even a single day in Jahannam? Can you put your hand in fire in this world and hold it there for one day? There’s no way, right? አላህም እንዲህ ይላል
نَحۡنُ جَعَلۡنَٰهَا تَذۡكِرَةٗ وَمَتَٰعٗا لِّلۡمُقۡوِينَ እኛ (ለገሀናም) ማስታወሻ ለመንገደኞችም መጠቀሚያ አደረግናት፡፡ (ዱንያ ላይ ያለችውን እሣትን)እና በወረደው ማስታወሻ አንታወስም? ነገ ማንጋታችንን አላህ ነው ሚያውቀው። ሞት ሳይቀድመን እንቅደመው! Lets take one step today and hold onto it, constantly asking Allah for forgiveness.
Al-Baqarah 2:222 إِنَّ ٱللَّهَ يُحِبُّ ٱلتَّوَّٰبِينَ وَيُحِبُّ ٱلۡمُتَطَهِّرِينَ አላህ (ከኃጢኣት) ተመላሾችን ይወዳል፤ ተጥራሪዎችንም ይወዳል በላቸው፡፡
+1
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት ተወካዮች በዩኒቨርሲቲው የረመዳን ዝግጅት ዙሪያ ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ዲን ጽ/ቤት ደብዳቤ አዘጋጀ
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህበረት ከረመዳን ጋር በተያያዘ ከካፌ ምግብ አዘጋጃጀት ጋር በተያያዘ የአፍጥርና የሱሁር ጊዜያት ከዚህን እንደነበረው በተጠበቀው ጊዜ እንዲያዘጋጅ ያስታወቀ ሲሆን ከዚህን በፊት በአንዳንድ ግቢዎች በረመዳን የመጀመሪያ ቀን ላይ የሚፈጠሩ መስተጓጎሎች እንዳይፈጠርና በቂ ዝግጅት እንዲደረግ ጠይቋል ። በመቀጠልም የረመዳን ጾም በኢትዮጵያ አቆጣጠር የካቲት 11 ወይም 12 ቀን 2018 ዓ.ል እንደሚጀመር በማሳወቅ ፣ በሁሉም ካምፓሶች ያሉ ካፊቴሪያዎች ለኢፍጣር ከምሽቱ 12:15 ጀምሮ እንዲሁም ለሱሁር ከሌሊቱ 09:30 ጀምሮ እንዲከፈቱ እና የሚቀርቡ ምግቦች ጥራታቸውን የጠበቁ እንዲሆኑ አሳውቋል። በተጨማሪም ተማሪዎች በሶላት ላይ መሳተፍ እንዲችሉ የካምፓስ በሮች በተራዊህ ወቅት እስከ ምሽቱ 04:30፣ በመጨረሻዎቹ አስር ቀናት ደግሞ ለተሀጁድ ሶላት ከሌሊቱ 07:30 ጀምሮ ክፍት እንዲሆኑ እንዲሁም ከኢድ በኋላ ለሚጾመው የሸዋል ጾም አስፈላጊው የምግብ አገልግሎት እንዲቀጥል ይጠይቃል ።
ይሁን እንጂ ደብዳቤው የተፃፈለት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ዲን ጽ/ቤት የቀረበለትን ጥያቄ እና ደብዳቤ ለመቀበል ፍቃደኛ ሳይሆን ቀርቷል።
©aaumsu
مذكرة في أحكام الصيام
(ሙዘኪረቱነ ፊ አህካሚ ሲያም)
ክፍል 3 12 ጀምሮ
👉pdf https://t.me/qirat_channel_5k/9
👉 ትንሽ ሰዓት ናት ብናዳምጥ ብዙ እንጠቀማለን ጾማችን ባለማወቅ ከምናበላሽ መማሩ ብዙ ትርፋማ ያደርገናል: አላህ 24 ሰዓታት ሰቶናል 1 ሰዓት ጾማችንን በተገቢ መልኩ ለመጾም ለአላህ መስጠት ያቅተናል ያጀምዓ?????
🎓✨ Freshmen! Confused About Choosing Your Stream? We’ve Got You! ✨🎓
Assalamu Alaikum dear brothers & sisters 🤍
Choosing your academic field is a big decision — and we know it can feel overwhelming 😵💫 Engineering? Health sciences? Social sciences? Something else?
The Academic Sector of the Muslim Jemea is organizing a special 🎤📚 Orientation Program just for YOU!
🔎 Get clarity about different streams
🧠 Learn how to choose based on your strengths & goals
💼 Understand future opportunities
❓Ask questions freely
🤝 Connect with senior students
Don’t choose blindly — choose wisely.
Your future starts with informed decisions 💡✨
📍 Don’t miss it!
📅 Date: Monday, 16th of February
⏰ Time: 2:30LT at night
📌 Place: Freshman students group(online) link is here👇👇
https://t.me/+XqnYacolTCxiNzBk
Come prepared. Come curious. Come with your friends! 👥🔥
May Allah put barakah in your knowledge and future 🤲📖
💭••እንዴት ልጠቀመው••💭
🍂ከሚጨምር ወንጀል,
🍂ከቀነሰ ተውበት
🍂ከማይቆጠብ ምላስ,
🍂ከማይቋረት እንቅልፍ ጋ
.............እንዴት ልጠቀመው ?..............
🔥 የ ሴቶች በ ሴቶች አጠር ያለ ኦንላይን ሙሃደራ 🔥
يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ كُتِبَ عَلَيْكُمُ ٱلصِّيَامُ كَمَا كُتِبَ عَلَى ٱلَّذِينَ مِن قَبْلِكُمْ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ እናንተ ያመናችሁ ሆይ ጾም በነዚያ ከናንተ በፊት በነበሩት (ሕዝቦች) ላይ እንደ ተጻፈ በናንተም ላይ ተጻፈ (ተደነባ) ልትጠነቀቁ ይከጀላልና፡፡ ✨በ ዓመት ውስጥ ላይደገም አንዴ ብቻ ዘይሮን ሚሄደውን እንግዳችንን. ልያሻሽለን፣ ልባችንን ሊያስተካክልን፣ የ አላህን ፍራቻ ልባችን ውስጥ ሊዘራልን,፣ ለመውጣት ከ ከበደን የ ወንጀል ባህር ጎትቶ ሊያወጣን ከ ጌታችን የተሰጠንን ረህመት, በ ግቢ ሂወት እንዴት እንጠቀመው በ ሚል እንተዋወስ ስንላቹ ከ ትልቅ ደስታ ጋ ነው ። 💨 እና ካንቺ ምንድነው ሚጠበቀው ?? ከዚ ፕሮግራም በ አላህ ፍቃድ አብረን እንጠቀም ዘንድ, አላህ ያከበረውን እንግዳችንን አክብረን በ ሚገባው እንሰራበት ዘንዳ, ከ ውዷ እህታችን ምንፈልገው, ሁለተኛ ቤታችን የሆነውን የ 5k እህቶችን ግሩፕ join አርገሽ, እንደልማድሽ ሳታረፍጂ በ ጊዜ እንድትገኝልን ብቻ ነው:: 🗓 ቀን : ሰኞ (የካቲት 9) 🕞 ሰዓት: ከ ቀኑ 4 ሰዓት (10:00 am) 📍 ቦታ: AAit Muslimah group ( online) ግሩፑን join ያላረጋቹ እህቶች አናግሩን : @fivekjemaa_bot
ረመዳን ላይ እንዴት ስኬታማ ልሁን?
ክፍል 2
ኢስላም ልዩ ነው፤አንድ አማኝ ኸይርን ሊሰራ አስቦ(ነይቶ) ባይሳካለት አዛኙ ጌታችን አሏህ በኒያው ምንዳውን ይፅፍለታል።አጂብ እና ምንጠበቅን ከልባችን በረመዳን ውጤታማ ለመሆን እንነይት፤ቁርጥ ያለ እቅድም ይኑረን።
#ሸዕባን 22
