✤ ምስባክ ዘ እለታት ✤
Open in Telegram
በዚህ ቻናል ውስጥ በየ እለቱ ሊሰበኩ ሚገባቸውን ምስባክ በቀላሉ ያገኛሉ ጥያቄ ካልዎት @Abelartdrawing እናመሰግናለን 🙏
Show more1 187
Subscribers
No data24 hours
+1037 days
+84130 days
Posts Archive
1 187
በፍልሰታ ጾም #ነሐሴ_፰ ቀን
በቅዳሴ ግዜ
#ምንባባት
ዕብ ም ፲፩፥፰-፲፱
፪ዮሐ ም፩፥፩-፰
ግብ ሐዋ ም፩፲፫-፲፭
#ምስባከ
መዝ ፻፳፥፩
አንሣእኩ አዕይንትየ መንገለ አድባር
እምአይቴ ይምጻእ ረድኤትየ
ረድኤትየሰ እምኅበ እግዚአብሔር
#ትርጉም
ዓይኖቼን ወደ ተራሮች አነሣሁ፤
ረዳቴ ከወዴት ይምጣ?
ረዳቴ ሰማይና ምድርን ከሠራ ከእግዚአብሔር ዘንድ ነው።
#ወንጌል
የሉቃስ ወንጌል ም ፩፥፴፱-፵፯
#ቅዳሴ
ዘእግዝእትነ(የእመቤታችን ቅዳሴ)
╭══•|❀:✧๑♡๑✧❀|: ══╮
@yamazemur_getemoche
╰══•ೋ•✧๑♡๑✧• ══╯
1 187
ነሐሴ ፯
#ምንባባት
ዕብ ም፱ ቊ ፩-፲፩
፩ጴጥ ም ፪ ቊ፮-፲፩
ግብ ሐዋ ም፲ቊ፩-፴
#ምስባክ
መዝ ፹፮ቊ፩-፪
መሠረታቲሃ ውስተ አድባር ቅዱሳን።
ያበድሮን እግዚአብሔር ለአናቅጸ ጽዮን ።
እምኲሉ ተዓይኒሁ ለያዕቆብ።
#ትርጉም
መሠረቶችዋ በተቀደሱ ተራሮች ነው፣
ከያዕቆብ ድንኳኖች ይልቅ፣
እግዚአብሔር የጽዮንን ደጆች ይወድዳቸዋል፣
#ወንጌል
የማቴዎስ ወንጌል ም፲፮ቊ፲፪-፲፫
#ቅዳሴ
ዘእግዝእትነ
╭══•|❀:✧๑♡๑✧❀|: ══╮
@yamazemur_getemoche
╰══•ೋ•✧๑♡๑✧• ══╯
1 187
በፍልሰታ ጾም #ነሐሴ_፮ ቀን
በቅዳሴ ግዜ
#ምንባባት
፩ተሰሎ ም፫፥፩-ፍጻ
፩ጴጥ ፫፥፲-፲፭
ግብ ሐዋ ም፲፬፥፳-ፍጻ
#ምስባክ
መዝ ፵፬፥፲፪
ወይሰግዳ ሎቱ አዋልደ ጢሮስ በአምኃ
ወለገጽኪ ይትመሐለሉ ኵሎሙ አሕዛብ ብዑላነ ምድር
ኲሉ ክብራ ለወለተ ንጉሠ ሐሴቦን
#ትርጉም
የጢሮስ ሴቶች ልጆች እጅ መንሻን ይዘው ይሰግዱለታል።
የምድር ባለጠጎች በአሕዛብ ፊትህ ይማለላሉ።
ለሐሴቦን ንጉሥ ልጅ ሁሉ ክብርዋ ነው፤
#ወንጌል
የሉቃስ ወንጌል ም፲፰፥፱-፲፰
#ቅዳሴ
ቅዳሴ ማርያም(የእመቤታችን ቅዳሴ)
╭══•|❀:✧๑♡๑✧❀|: ══╮
@yamazemur_getemoche
╰══•ೋ•✧๑♡๑✧• ══╯
1 187
በፍልሰታ ጾም #ነሐሴ_፭ ቀን
በቅዳሴ ግዜ
#ምንባባት
፪ ቆሮ ም ፲፪ቊ፲-፲፯
፩ዮሐ ም፭ ቊ ፲፬-ፍጻ
ግብ ሐዋ ም ፲፭ቊ ፩-፲፫
#ምስባክ
መዝ ፲፯ ቊ፵፫-፵፬
ወትሠይመኒ ውስተ ርእሰ ሕዝብ።
ሕዝብ ዘኢየአምር ተቀንየ ሊተ።
ውስተ ምስምዐ ዕዝን ተሠጥዉኒ።
#ትርጉም
ከሕዝብ ክርክር አድነኝ፣
የአሕዛብም ራስ አድርገህ ትሾመኛለህ፣
የማላውቀው ሕዝብም ይገዛኛል፣
#ወንጌል
የሉቃስ ወንጌል ም፲፭ቊ፩-፲፩
#ቅዳሴ
ዘእግዝእትነ(የእመቤታችን ቅዳሴ)
╭══•|❀:✧๑♡๑✧❀|: ══╮
@yamazemur_getemoche
╰══•ೋ•✧๑♡๑✧• ══╯
1 187
በፍልሰታ ጾም #ነሐሴ_፬ ቀን
በቅዳሴ ግዜ
#ምንባባት
ሮሜ ም ፲፪ ቊ፲፯-ፍጻ
፩ ጴጥ ም ፭ ቊ ፮-፲፪
ግብ ሐዋ ም ፲፯ቊ፳፫-፳፰
#ምስባክ ፦
መዝ ፳፥፩-፫
እግዚኦ በኃይልከ ይትፌሣሕ ንጉሥ።
ወብዙኃ ይትሐሠይ በአድኅኖትከ።
ፍትወተ ነፍሱ ወሀብኮ።
#ትርጉም ፦
አቤቱ በኃይልህ ንጉሥ ደስ ይለዋል
በማዳንህ እጅግ ሐሴትን ያደርጋል
የልቡን ፈቃድ ሰጠኸው
#ወንጌል ፦
የሉቃስ ወንጌል ም፲፬ ቊ፴፩-ፍጻ
#ቅዳሴ፦
ዘእግዝእትነ(የእመቤታችን ቅዳሴ)
╭══•|❀:✧๑♡๑✧❀|: ══╮
@yamazemur_getemoche
╰══•ೋ•✧๑♡๑✧• ══╯
