en
Feedback
✤ ምስባክ ዘ እለታት ✤

✤ ምስባክ ዘ እለታት ✤

Open in Telegram

በዚህ ቻናል ውስጥ በየ እለቱ ሊሰበኩ ሚገባቸውን ምስባክ በቀላሉ ያገኛሉ ጥያቄ ካልዎት @Abelartdrawing እናመሰግናለን 🙏

Show more
1 187
Subscribers
No data24 hours
+1037 days
+84130 days
Posts Archive
09weteqewumnigest.wma10.09 KB

በፍልሰታ ጾም #ነሐሴ_፰ ቀን በቅዳሴ ግዜ #ምንባባት ዕብ ም ፲፩፥፰-፲፱ ፪ዮሐ ም፩፥፩-፰ ግብ ሐዋ ም፩፲፫-፲፭ #ምስባከ መዝ ፻፳፥፩ አንሣእኩ አዕይንትየ መንገለ አድባር እምአይቴ ይምጻእ ረድኤትየ ረድኤትየሰ እምኅበ እግዚአብሔር #ትርጉም ዓይኖቼን ወደ ተራሮች አነሣሁ፤ ረዳቴ ከወዴት ይምጣ? ረዳቴ ሰማይና ምድርን ከሠራ ከእግዚአብሔር ዘንድ ነው። #ወንጌል የሉቃስ ወንጌል ም ፩፥፴፱-፵፯ #ቅዳሴ ዘእግዝእትነ(የእመቤታችን ቅዳሴ) ╭══•|❀:✧๑♡๑✧❀|: ══╮ @yamazemur_getemoche ╰══•ೋ•✧๑♡๑✧• ══╯

ነሐሴ ፯ #ምንባባት ዕብ ም፱ ቊ ፩-፲፩ ፩ጴጥ ም ፪ ቊ፮-፲፩ ግብ ሐዋ ም፲ቊ፩-፴ #ምስባክ መዝ ፹፮ቊ፩-፪ መሠረታቲሃ ውስተ አድባር ቅዱሳን። ያበድሮን እግዚአብሔር ለአናቅጸ ጽዮን ። እምኲሉ ተዓይኒሁ ለያዕቆብ። #ትርጉም መሠረቶችዋ በተቀደሱ ተራሮች ነው፣ ከያዕቆብ ድንኳኖች ይልቅ፣ እግዚአብሔር የጽዮንን ደጆች ይወድዳቸዋል፣ #ወንጌል የማቴዎስ ወንጌል ም፲፮ቊ፲፪-፲፫ #ቅዳሴ ዘእግዝእትነ ╭══•|❀:✧๑♡๑✧❀|: ══╮ @yamazemur_getemoche ╰══•ೋ•✧๑♡๑✧• ══╯

በፍልሰታ ጾም #ነሐሴ_፮ ቀን በቅዳሴ ግዜ #ምንባባት ፩ተሰሎ ም፫፥፩-ፍጻ ፩ጴጥ ፫፥፲-፲፭ ግብ ሐዋ ም፲፬፥፳-ፍጻ #ምስባክ መዝ ፵፬፥፲፪ ወይሰግዳ ሎቱ አዋልደ ጢሮስ በአምኃ ወለገጽኪ ይትመሐለሉ ኵሎሙ አሕዛብ ብዑላነ ምድር ኲሉ ክብራ ለወለተ ንጉሠ ሐሴቦን #ትርጉም የጢሮስ ሴቶች ልጆች እጅ መንሻን ይዘው ይሰግዱለታል። የምድር ባለጠጎች በአሕዛብ ፊትህ ይማለላሉ። ለሐሴቦን ንጉሥ ልጅ ሁሉ ክብርዋ ነው፤ #ወንጌል የሉቃስ ወንጌል ም፲፰፥፱-፲፰ #ቅዳሴ ቅዳሴ ማርያም(የእመቤታችን ቅዳሴ) ╭══•|❀:✧๑♡๑✧❀|: ══╮ @yamazemur_getemoche ╰══•ೋ•✧๑♡๑✧• ══╯

በፍልሰታ ጾም #ነሐሴ_፭ ቀን በቅዳሴ ግዜ #ምንባባት ፪ ቆሮ ም ፲፪ቊ፲-፲፯ ፩ዮሐ ም፭ ቊ ፲፬-ፍጻ ግብ ሐዋ ም ፲፭ቊ ፩-፲፫ #ምስባክ መዝ ፲፯ ቊ፵፫-፵፬ ወትሠይመኒ ውስተ ርእሰ ሕዝብ። ሕዝብ ዘኢየአምር ተቀንየ ሊተ። ውስተ ምስምዐ ዕዝን ተሠጥዉኒ። #ትርጉም ከሕዝብ ክርክር አድነኝ፣ የአሕዛብም ራስ አድርገህ ትሾመኛለህ፣ የማላውቀው ሕዝብም ይገዛኛል፣ #ወንጌል የሉቃስ ወንጌል ም፲፭ቊ፩-፲፩ #ቅዳሴ ዘእግዝእትነ(የእመቤታችን ቅዳሴ) ╭══•|❀:✧๑♡๑✧❀|: ══╮ @yamazemur_getemoche ╰══•ೋ•✧๑♡๑✧• ══╯

በፍልሰታ ጾም #ነሐሴ_፬ ቀን በቅዳሴ ግዜ #ምንባባት ሮሜ ም ፲፪ ቊ፲፯-ፍጻ ፩ ጴጥ ም ፭ ቊ ፮-፲፪ ግብ ሐዋ ም ፲፯ቊ፳፫-፳፰ #ምስባክ ፦ መዝ ፳፥፩-፫ እግዚኦ በኃይልከ ይትፌሣሕ ንጉሥ። ወብዙኃ ይትሐሠይ በአድኅኖትከ። ፍትወተ ነፍሱ ወሀብኮ። #ትርጉም ፦ አቤቱ በኃይልህ ንጉሥ ደስ ይለዋል በማዳንህ እጅግ ሐሴትን ያደርጋል የልቡን ፈቃድ ሰጠኸው #ወንጌል ፦ የሉቃስ ወንጌል ም፲፬ ቊ፴፩-ፍጻ #ቅዳሴ፦ ዘእግዝእትነ(የእመቤታችን ቅዳሴ) ╭══•|❀:✧๑♡๑✧❀|: ══╮ @yamazemur_getemoche ╰══•ೋ•✧๑♡๑✧• ══╯

03 sene .mp33.42 MB

30nahusenaye.wma9.98 KB

02 sene .mp32.89 MB

01sene .mp32.83 MB