Amhara Association of America (AAA) | የዐማራ ማህበር በአሜሪካ
Open in Telegram
Informing, Organizing & Empowering Amharas in North America to stand together & support the Amhara Movement in Ethiopia
Show more1 229
Subscribers
-224 hours
-67 days
-2630 days
Posts Archive
+3
⚡️ℹ️ #መግለጫ: በአማራ ክልል እና በዙሪያው ባሉ የኢትዮጵያ አካባቢዎች ከምርጫ ማግስት በተፈፀመው የዘር ማጥፋት ጥቃት ላይ ያለ ከፍተኛ ስጋት
📅 ሐምሌ 3 ቀን 2018 ዓ.ም. (ጁላይ 10፣ 2026)
🔗 https://www.amharaamerica.org/post/aaa-statement-amharic-2026-07-10
+3
⚡️ℹ️ #STATEMENT: Concern over post-election patterns of genocidal violence in Amhara Region and surrounding areas of Ethiopia
📅 July 10, 2026 (Hamle 3, 2018 EC)
🔗 https://www.amharaamerica.org/post/aaa-statement-2026-07-10
⚡️▶️ #መረጃ/UPDATE: በሐምሌ 1 ቀን 2018 ዓ.ም. የቶም ላንቶስ የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን "ኢትዮጵያ፡ ዘላቂ የሰብአዊ መብቶች እና የሰብአዊ ቀውሶች" በሚል ርዕስ ምናባዊ ውይይት አካሂዷል። On July 8, 2026 the Tom Lantos Human Rights Commission held a virtual webinar briefing entitled "Ethiopia: The Enduring Human Rights and Humanitarian Crises."
📌 ከፓነሊስቱ ዶ/ር ይርጋ ገላው የተሰጡ አስተያየቶችን የያዘውን የሚከተለውን ቪዲዮ ይመልከቱ። Watch the following clip with remarks from panelist Dr. Yirga Gelaw.
🔗 https://www.youtube.com/live/_I1N3qPkCyo?si=bNnSHLTFkTc77656
⚡️ℹ️ የአማራ ጦርነት ወቅታዊ መረጃ ሰኔ 22 - 28/2018 ዓ.ም. Updates between June 29th to July 5th, 2026 on the Amhara war in Ethiopia
🔶 በዚህ ሳምንት በአማራ ክልል በ10 ዞኖች ውስጥ በሚገኙ ከ35 በላይ ወረዳዎችና ከተማ አስተዳደሮች ውጊያዎችና የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ተመዝግበዋል። በተጨማሪም በኦሮሚያ ክልል በምሥራቅ ወለጋ፣ በሆሮ ጉዱሩ ወለጋና በሰሜን ሸዋ ዞኖች ተመሳሳይ ክስተቶች ተመዝግበዋል። This week battle events and rights violations were recorded in more than 35 woreda/city administrations across 10 zonal administrations in Amhara Region. Developments were also recorded in East Wollega, Horo-Guduru-Wollega and North Shewa Zones of Oromia Region.
🔶 በአማራ ክልል በ3 ዞኖች ውስጥ በ4 ወረዳዎችና ከተሞች በንፁሀን ዜጎች ላይ የሞትና የመቁሰል ጉዳቶች ተመዝግበዋል። በተጨማሪም በኦሮሚያ ክልል በምሥራቅ ወለጋ ዞን ጊዳ አያና ወረዳና በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን ሆሮ ወረዳ ተጨማሪ የንፁሀን ሰለባዎች ተመዝግበዋል። በኦሮሚያ ክልል በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን ሆሮ ወረዳ የደረሰው ጉዳቶች በኦሮሞ ነጻነት ጦር ታጣቂዎች ተፈጽመዋል። Civilian casualties were recorded in 4 woreda/city administrations across 3 zonal administrations in Amhara Region. Additional casualties were recorded in Gida-Ayana Woreda of East Wollega Zone and in Horo Woreda of Horo-Guduru-Wollega Zone in Oromia Region. Casualties in Horo Woreda were perpetrated by Oromo Liberation Army (OLA) militants.
🔶 በአማራ ክልል በሚገኙ 3 የዞን አስተዳደሮች ውስጥ በ7 ወረዳዎች/ከተማ አስተዳደሮች እገታዎች ተመዝግበዋል። በሰሜን ወሎ ዞን አላማጣ ከተማ፣ ራያ አላማጣና ራያ ባላ ወረዳዎች የተፈጸሙት እገታዎች በትግራይ ሕዝብ ነጻ አውጪ ግንባር (ትሕነግ) ኃይሎች የተፈጸሙ ሲሆን ዒላማ ያደረጉት ወጣቶች እና በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን (ኢኦተቤ) ጋር ግንኙነት ያላቸው የሃይማኖት አባቶችን ነው። በተጨማሪም በኦሮሚያ ክልል በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን ሆሮ ወረዳ በኦሮሞ ነጻነት ጦር ታጣቂዎች እገታዎች ተፈጽመዋል። Abductions were recorded in 7 woreda/city administrations across 3 zonal administrations in Amhara Region. Abductions in Alamata City, Raya-Alamata and Raya-Bala Woredas of North Wollo Zone were carried out by Tigray People’s Liberation Front (TPLF) forces targeting youth and religious figures affiliated with the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church (EOTC). Abductions were also carried out by OLA militants in Horo Woreda of Horo-Guduru-Wollega Zone in Oromia Region.
🔶 በዚህ ሳምንት በአማራ ክልል ደቡብ ጎንደር ዞን ታች ጋይንት ወረዳ የአየር ጥቃቶች ተመዝግቧል። እንዲሁም በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ወለጋ ዞን ኪረሙ፣ ጊዳ አያና እና ሊሙ ገሊላ ወረዳዎች የአየር ጥቃቶች ተመዝግቧል። This week, aerial strikes were recorded in Tach-Gayint Woreda of South Gonder Zone in Amhara Region. In addition, aerial strikes were recorded in Kiremu, Gida-Ayana and Limu-Gelila Woredas of East Wollega Zone in Oromia Region.
🔶 በዚህ ሳምንት በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ወለጋ ዞን የቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎት መቋረጥ ተመዝግቧል። This week, telecommunications shutdowns were recorded in East Wollega Zone in Oromia Region.
https://www.amharaamerica.org/post/war-updates-from-amhara-region-ethiopia-june-29th-to-july-5th-2026
⚡️📖#ዘገባ/REPORT፡ ከሰኔ 22 እስከ 28 ቀን 2018 ዓ.ም. ባለው ሳምንት ውስጥ በሰላማዊ ዜጎች ላይ የደረሰውን በደል ጨምሮ በኢትዮጵያ እየተካሄደ ባለው የአማራ ጦርነት ውስጥ ቁልፍ የሆኑ ክንውኖችን የሚገልጽ ማጠቃለያ ሪፖርታችንን ያንብቡ። Read our latest summary report highlighting key developments in the ongoing Amhara war in Ethiopia including battle events and incidents involving abuses against civilians for the week of June 29th to July 5th, 2026.
https://www.amharaamerica.org/post/war-updates-from-amhara-region-ethiopia-june-29th-to-july-5th-2026
⚡️ℹ️ #መረጃ/UPDATE: የካናዳ 🇨🇦 ዜጎች እና ነዋሪዎች በኢትዮጵያ ውስጥ በአማራ ሕዝብ ላይ የአብይ አህመድ አገዛዝ እያካሔደ ባለው የዘር ማጥፋት ጦርነት ወቅት የሚያደሰውን ወንጀል በማውገዝ ለሰብአዊ መብቶች፣ ለመናገር ነጻነትና ለዲሞክራሲ ድጋፍ እንዲያደርግ የሚጠይቀውን የኤሌክትሮኒክ አቤቱታ (e-7556) እንዲፈርሙ ይጠየቃሉ። Citizens and residents of Canada 🇨🇦 are encouraged to sign electronic petition e-7556 which calls on the Government of Canada 🍁 to support human rights, freedom of expression and genuine democracy in Ethiopia amid the Abiy Ahmed regime’s genocidal war on Amhara people.
🔗 https://www.ourcommons.ca/petitions/en/Petition/Details?Petition=e-7556
⚡️ℹ️ #መረጃ/UPDATE፡ የኢትዮጵያ-ካናዳውያን 🍁 ማኅበረሰብ አባላት የካናዳ መንግስት 🇨🇦 በኢትዮጵያ ውስጥ በአማራ ሕዝብ ላይ የአብይ አህመድ አገዛዝ እያካሔደ ባለው የዘር ማጥፋት ጦርነት ወቅት የሚያደሰውን ወንጀል በማውገዝ ለሰብአዊ መብቶች እና ለዲሞክራሲ ድጋፍ እንዲያደርግ የሚጠይቅ የድረ ገጽ አቤቱታ (ፔቲሽን) አዘጋጅተዋል። Community members in Canada 🇨🇦 have prepared an electronic petition with the House of Commons (lower house of the Parliament of Canada) calling on the Government of Canada 🍁 to support human rights & accountability, peace & freedom of expression, and transparency & democracy in Ethiopia amidst the Abiy Ahmed regime’s genocidal war on the Amhara people.
📌 በካናዳ የሚኖሩ ዜጎች እና ነዋሪዎች ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም የኢ-አቤቱታ e-7556 ን እንዲፈርሙ ይበረታታሉ። Citizens and residents of Canada are encouraged to sign e-petition e-7556 using the link below.
🔗 https://www.ourcommons.ca/petitions/en/Petition/Details?Petition=e-7556
⚡️ 📌 የሜይ 2026 (እ.ኤ.አ.) የአማራ ጦርነት ማጠቃለያ Summary of #Amhara_War_Updates for May 2026
ከሚያዝያ 23 እስከ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም. (ሜይ 1 እስከ 31፣ 2026) በ99 የተለያዩ ወረዳዎች/ከተማ አስተዳደሮች በ16 የዞን አስተዳደሮች (አማራ፣ ኦሮሚያ፣ አዲስ-አበባ እና ቤኒሻንጉል-ጉሙዝ ክልሎች) ውስጥ የተለያዩ ውጊያዎች እና የሰብአዊ መብት ጥሰቶች ተመዝግበዋል። Between May 1 to 31, 2026 AWU recorded battle events and human rights incidents across 99 distinct woreda/city administrations in 16 zonal administrations in 4 regions (Amhara, Oromia, Addis-Ababa and Benishangul-Gumuz).
https://www.amharaamerica.org/post/summary-of-amhara-war-updates-for-may-2026
⚡️ℹ️ የአማራ ጦርነት ወቅታዊ መረጃ ሰኔ 15 - 21/2018 ዓ.ም. Updates between June 22nd to 28th, 2026 on the Amhara war in Ethiopia
🔶 በዚህ ሳምንት በአማራ ክልል በ10 ዞኖች ውስጥ በሚገኙ ከ35 በላይ ወረዳዎችና ከተማ አስተዳደሮች ውጊያዎችና የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ተመዝግበዋል። በተጨማሪም በኦሮሚያ ክልል በምሥራቅ ወለጋና በሰሜን ሸዋ ዞኖች እንዲሁም በአዲስ አበባ ከተማ ተመሳሳይ የመብት ጥሰቶች ተመዝግበዋል። This week battle events and rights violations were recorded in more than 35 woreda/city administrations across 10 zonal administrations in Amhara Region. Developments were also recorded in East Wollega and North Shewa Zones of Oromia Region and in Addis-Ababa City.
🔶 በአማራ ክልል በ5 ዞኖች ውስጥ በ6 ወረዳዎችና ከተሞች በንፁሀን ዜጎች ላይ የሞትና የመቁሰል ጉዳቶች ተመዝግበዋል። በተጨማሪም በኦሮሚያ ክልል በምሥራቅ ወለጋ ዞን ጊዳ አያና ወረዳ ተጨማሪ የንፁሀን ሰለባዎች ተመዝግበዋል። Civilian casualties were recorded in 6 woreda/city administrations across 5 zonal administrations in Amhara Region. Additional casualties were recorded in Gida-Ayana Woreda of East Wollega Zone in Oromia Region.
🔶 እገታና እስር በአማራ ክልል በሰሜን ወሎ ዞን አላማጣ ከተማ እና በደቡብ ወሎ ዞን ወረኢሉ ወረዳ ተመዝግበዋል። በሰሜን ወሎ ዞን አላማጣ ከተማ የተፈጸሙት እስሮች በትግራይ ሕዝብ ነጻ አውጪ ግንባር (ትሕነግ) ኃይሎች የተፈጸሙ ሲሆን ዒላማ ያደረጉት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን (ኢኦተቤ) ጋር ግንኙነት ያላቸው የሃይማኖት አባቶችን ነው። በተጨማሪም በኦሮሚያ ክልል በሰሜን ሸዋ ዞን ደራ ወረዳ በኦሮሞ ነጻነት ጦር ታጣቂዎች ተጨማሪ እገታዎች ተፈጽመዋል። Abductions/arrests were recorded in Alamata City and Were-Ilu Woreda of North Wollo and South Wollo Zones of Amhara Region. Arrests in Alamata City of North Wollo Zone were carried out by Tigray People’s Liberation Front (TPLF) forces targeting religious figures affiliated with the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church (EOTC). Additional abductions were carried out by Oromo Liberation Army (OLA) militants in Dera Woreda of North Shewa Zone in Oromia Region.
🔶 በዚህ ሳምንት በአማራ ክልል ደቡብ ጎንደር ዞን ሊቦ ከምከም ወረዳ የድሮን እንቅስቃሴ ተመዝግቧል። እንዲሁም በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ወለጋ ዞን ጊዳ አያና እና ኪረሙ ወረዳዎች የድሮን እንቅስቃሴ ተመዝግቧል። This week, drone activity was recorded in Libo-Kemkem Woreda of South Gonder Zone in Amhara Region. Drone activity was also recorded in Gida-Ayana and Kiremu Woredas of East Wollega Zone in Oromia Region.
🔶 በዚህ ሳምንት በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ወለጋ ዞን ጊዳ አያና ወረዳ የቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎት መቋረጥ ተመዝግቧል። This week, telecommunications shutdowns were recorded in Gida-Ayana Woreda of East Wollega Zone in Oromia Region.
https://www.amharaamerica.org/post/war-updates-from-amhara-region-ethiopia-june-22nd-to-28th-2026
⚡️ℹ️ #መረጃ/UPDATE: የአማራ ማኅበር በአሜሪካ ሰኔ 22 ቀን 2018 ዓ.ም የኦሮሞ ብልጽግና ፓርቲ አገዛዝ ወታደሮች በአንኮበር ወረዳ፣ መሃል ወንዝ ቀበሌ ውስጥ በርካታ ሲቪሎችን (የቤተሰብ አባላትን) ለእስርና ለእንግልት መዳረጉን ተገንዝቧል። The Amhara Association of America (AAA) has learned that on June 29th, 2026, Oromo Prosperity Party regime soldiers arrested and harassed numerous civilians (family members) in Mehal-Wonz Kebele of Ankober Woreda.
📍 ሰሜን ሸዋ ዞን፣ አማራ ክልል፣ ኢትዮጵያ North Shewa Zone, Amhara Region, Ethiopia
https://www.amharaamerica.org/post/update-2026-07-01
+1
⚡️ℹ️ #መረጃ/UPDATE: የኢትዮጵያ-ካናዳውያን 🍁 ማኅበረሰብ አባላት የካናዳ መንግስት 🇨🇦 በኢትዮጵያ ውስጥ በአማራ ሕዝብ ላይ የአብይ አህመድ አገዛዝ እያካሔደ ባለው የዘር ማጥፋት ጦርነት ወቅት የሚያደሰውን ወንጀል በማውገዝ ለሰብአዊ መብቶች እና ለዲሞክራሲ ድጋፍ እንዲያደርግ የሚጠይቅ የድረ ገጽ አቤቱታ (ፔቲሽን) አዘጋጅተዋል። Members of the Ethiopian-Canadian 🍁 community have prepared an electronic petition calling on the Government of Canada 🇨🇦 to support human rights and democracy amidst the Abiy Ahmed regime’s genocidal war on the Amhara people of Ethiopia.
📌 ይህ አንገብጋቢ ጉዳይ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት (የካናዳ ፓርላማ የታችኛው ምክር ቤት) መቅረብ እንዲችል የማህበረሰብ አባላት ከታች ያለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም አቤቱታውን እንዲፈርሙ ይበረታታሉ። Community members are encouraged to sign the e-petition using the link below so that this important matter can be presented before the House of Commons (lower house of the Parliament of Canada).
🔗 https://www.ourcommons.ca/petitions/en/Petition/Details?Petition=e-7556
⚡️ℹ️ #መረጃ/UPDATE: የአማራ ማህበር በአሜሪካ ከሰኔ 19 እስከ 21፣ 2018 ዓ.ም የትግራይ ሕዝብ ነጻ አውጪ ግንባር (ትሕነግ) ኃይሎች በአላማጣ ከተማ የሃይማኖት ሰዎችን ኢላማ በማድረግ ተከታታይ እስራቶችን እና ትንኮሳዎችን እንዳደረጉ ተረድቷል። The Amhara Association of America (AAA) has learned that between June 26th and 28th, 2026 Tigray People's Liberation Front (TPLF) forces carried out a series of detentions and harassment targeting religious figures in Alamata City.
📍 ሰሜን ወሎ ዞን፣ አማራ ክልል፣ ኢትዮጵያ North Wollo Zone, Amhara Region, Ethiopia
https://www.amharaamerica.org/post/update-2026-06-30
⚡️📖#ዘገባ/REPORT፡ ከሰኔ 15 እስከ 21 ቀን 2018 ዓ.ም. ባለው ሳምንት ውስጥ በሰላማዊ ዜጎች ላይ የደረሰውን በደል ጨምሮ በኢትዮጵያ እየተካሄደ ባለው የአማራ ጦርነት ውስጥ ቁልፍ የሆኑ ክንውኖችን የሚገልጽ ማጠቃለያ ሪፖርታችንን ያንብቡ። Read our latest summary report highlighting key developments in the ongoing Amhara war in Ethiopia including battle events and incidents involving abuses against civilians for the week of June 22nd to 28th, 2026.
https://www.amharaamerica.org/post/war-updates-from-amhara-region-ethiopia-june-22nd-to-28th-2026
“Winnipeggers rally to denounce killings of civilians, including Orthodox Christians, in Ethiopia conflict” via CBC Manitoba
https://www.cbc.ca/news/canada/manitoba/ethiopia-winnipeg-rally-conflict-orthodox-churches-9.7252255
⚡️ℹ️ #መረጃ/UPDATE: የአማራ እና የዓፋር ሕዝቦችን መከራና ስቃይ በምስል የሚያሳይ «This Was Once Your Home» የተሰኘው መጽሐፍ 📕 በአማዞን (Amazon) ላይ ለሽያጭ ቀርቧል። መጽሐፉ በአሜሪካዊው ፎቶ ጋዜጠኛ ጀማል ካውንተስ ከ2013 እስከ 2014 ዓ.ም. ባሉት ዓመታት በኢትዮጵያ ውስጥ የተነሱ ፎቶግራፎችን ያካተተ ነው። The book 📕 "This Was Once Your Home" - a visual record of the plight and suffering of the Amhara and Afar people - is now available for purchase on Amazon. The book features photographs captured in Ethiopia by American photojournalist Jemal Countess between 2020 and 2022.
🔗 https://a.co/d/05gRpF2t
⚡️ℹ️ የአማራ ጦርነት ወቅታዊ መረጃ: ሰኔ 8-14/2018 ዓ.ም. Updates between June 15th to 21st, 2026 on the Amhara war in Ethiopia
🔶 በዚህ ሳምንት በአማራ ክልል በሚገኙ 9 የዞን አስተዳደሮች ውስጥ ከ31 በሚበልጡ ወረዳዎች/ከተማ አስተዳደሮች ውጊያዎችና የሰብአዊ መብት ጥሰቶች ተመዝግበዋል። በተጨማሪም በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ እና ሰሜን ሸዋ ዞኖች እንዲሁም በአዲስ አበባ ከተማ አዳዲስ የመብት ጥሰቶች ተመዝግበዋል። This week battle events and rights violations were recorded in more than 31 woreda/city administrations across 9 zonal administrations in Amhara Region. Developments were also recorded in East Wollega and North Shewa Zones of Oromia Region and in Addis-Ababa City.
🔶 በአማራ ክልል በሚገኙ 6 የዞን አስተዳደሮች ውስጥ በ13 ወረዳዎች/ከተማ አስተዳደሮች የንጹሃን ዜጎች ጉዳት ተመዝግቧል። በተጨማሪም በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የንጹሃን ጉዳት ተመዝግቧል። በምዕራብ ጎጃም ዞን ሰከላ ወረዳ የገዥው አካል ኃይሎች ቁጥራቸው በውል ባልታወቀ የአካባቢው ሴቶች ላይ የፆታ ጥቃት ፈጽመዋል። Civilian casualties were recorded in 13 woreda/city administrations across 6 zonal administrations in Amhara Region. Additional casualties were recorded in North Shewa Zone of Oromia Region. In Sekela Woreda of West Gojjam Zone, regime forces perpetrated sexual violence against an unconfirmed number of local women.
🔶 በሰሜን ወሎ እና በደቡብ ጎንደር ዞኖች ላስታ፣ እሥቴ እና ስማዳ ወረዳዎች እገታዎች/እስራቶች ተመዝግበዋል። ተጨማሪ እገታዎች/እስራቶች በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ እና ምስራቅ ወለጋ ዞኖች በሚገኙ ደራ እና ጊዳ አያና ወረዳዎች እንዲሁም በአዲስ አበባ ከተማ ተካሂደዋል። Abductions/arrests were recorded in Lasta, Estie and Simada Woredas in North Wollo and South Gonder Zones. Additional abductions/arrests were conducted in Dera and Gida-Ayana Woredas of North Shewa and East Wollega Zones of Oromia Region and in Addis-Ababa City.
🔶 በዚህ ሳምንት በአማራ ክልል ደቡብ ጎንደር ዞን እሥቴ፣ ላይ ጋይንት፣ ስማዳ፣ ሰደ ሙጃ ወረዳዎች እና በጉና ተራራ አካባቢ የሰው አልባ አውሮፕላን (ድሮን) እንቅስቃሴ ተመዝግቧል። በእሥቴ ወረዳ በሚገኝ አንድ የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ላይ የሰው አልባ አውሮፕላን ጥቃት ተመዝግቧል። በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ዞን ኪረሙ ወረዳም የሰው አልባ አውሮፕላን እንቅስቃሴ ተመዝግቧል። This week, drone activity was recorded in Estie, Lay-Gayint, Simada, Sedemuja Woredas and the Guna Mountain area in South Gonder Zone in Amhara Region. A drone attack was recorded targeting a primary school in Estie Woreda. Drone activity was also recorded in Kiremu Woreda of East Wollega Zone in Oromia Region.
🔶 በዚህ ሳምንት በአማራ ክልል ምዕራብ ጎንደር ዞን ቋራ ወረዳ እና በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ዞን ኪረሙ ወረዳ የቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎት መቋረጥ ተመዝግቧል። This week, telecommunications shutdowns were recorded in Qwara Woreda of West Gonder Zone in Amhara Region and in Kiremu Woreda of East Wollega Zone in Oromia Region.
https://www.amharaamerica.org/post/war-updates-from-amhara-region-ethiopia-june-15th-to-21st-2026
⚡️📖#ዘገባ/REPORT፡ ከሰኔ 8 እስከ 14 ቀን 2018 ዓ.ም. ባለው ሳምንት ውስጥ በሰላማዊ ዜጎች ላይ የደረሰውን በደል ጨምሮ በኢትዮጵያ እየተካሄደ ባለው የአማራ ጦርነት ውስጥ ቁልፍ የሆኑ ክንውኖችን የሚገልጽ ማጠቃለያ ሪፖርታችንን ያንብቡ። Read our latest summary report highlighting key developments in the ongoing Amhara war in Ethiopia including battle events and incidents involving abuses against civilians for the week of June 15th to 21st, 2026.
https://www.amharaamerica.org/post/war-updates-from-amhara-region-ethiopia-june-15th-to-21st-2026
⚡️ℹ️ #መረጃ/UPDATE: የአማራ ማህበር በአሜሪካ በደረሰው መረጃ መሠረት፥ ከሰኔ 2 እስከ 7 ቀን 2018 ዓ.ም. ባለው ጊዜ ውስጥ የኦሮሞ ብልጽግና ፓርቲ ወታደሮች በአንከሻ ጓጉሳ፣ በዚገምና በባንጃ ወረዳዎች በተለያዩ ክስተቶች በንጹሀን ላይ ያነጣጠረ ግድያ ፈጽመዋል። The Amhara Association of America (AAA) has learned that between June 9th and 14th, 2026 Oromo Prosperity Party regime soldiers carried out targeted killings of civilians in separate incidents across Ankesha-Guagusa, Zigem and Banja Woredas.
📍 አዊ ዞን፣ አማራ ክልል፣ ኢትዮጵያ Awi Zone, Amhara Region, Ethiopia
🔗 https://www.amharaamerica.org/post/update-2026-06-18
⚡️ℹ️ የአማራ ጦርነት ወቅታዊ መረጃ ሰኔ 1 - 7/2018 ዓ.ም. Updates between June 8th to 14th, 2026 on the Amhara war in Ethiopia
🔶 በዚህ ሳምንት በአማራ ክልል በሚገኙ 9 የዞን አስተዳደሮች ውስጥ በሚገኙ ከ22 በላይ ወረዳዎች/ከተማ አስተዳደሮች ውጊያዎች እና የሰብአዊ መብት ጥሰቶች ተመዝግበዋል። በተጨማሪም በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ እና ሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞኖች እንዲሁም በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ የመብት ጥሰቶች ተመዝግበዋል። This week battle events and rights violations were recorded in more than 22 woreda/city administrations across 9 zonal administrations in Amhara Region. Developments were also recorded in East Wollega and Horo-Guduru-Wollega Zones of Oromia Region and in Addis-Ababa City.
🔶 በአማራ ክልል በሚገኙ 7 የዞን አስተዳደሮች ውስጥ በ9 ወረዳዎች/ከተማ አስተዳደሮች የንፁሀን ሰዎች ጉዳት ተመዝግቧል። ተጨማሪ የንፁሀን ሰዎች ጉዳት በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ዞን እና በአዲስ አበባ ከተማ ተመዝግቧል። Civilian casualties were recorded in 9 woreda/city administrations across 7 zonal administrations in Amhara Region. Additional casualties were recorded in East Wollega Zone of Oromia Region and in Addis-Ababa City.
🔶 በአማራ ክልል በሚገኙ 4 የዞን አስተዳደሮች ውስጥ በ4 ወረዳዎች/ከተማ አስተዳደሮች እገታዎች/እስራቶች ተመዝግበዋል። በተጨማሪም በአዲስ አበባ ከተማ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን (ኢኦተቤ) አገልጋዮችን/አባቶችን ዒላማ ያደረጉ ተጨማሪ እስራቶች ተካሂደዋል። Abductions/arrests were recorded in 4 woreda/city administrations across 4 zonal administrations in Amhara Region. Additional arrests were conducted in Addis-Ababa City targeting religious figures affiliated with the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church (EOTC).
https://www.amharaamerica.org/post/war-updates-from-amhara-region-ethiopia-june-8th-to-14th-2026
⚡️▶️ #UPDATE: On June 17, 2026 the European Centre for Law and Justice (ECLJ) hosted a conference in the European Parliament 🇪🇺 titled "The Silent Suffering of the Amhara" featuring scholar and political analyst Prince Asfa-Wossen Asserate (PhD) as keynote speaker. Watch a brief snippet from the keynote address below.
📌 Watch the full live broadcast of the conference using the link below.
🔗 https://www.youtube.com/live/IquK3QLYToQ?si=BovYoBcVdOR2P1u9
