932
Subscribers
-124 hours
+147 days
+6730 days
Posts Archive
🎓 ATTENTION CLASS OF 2026! 🎓
The moment we’ve all been waiting for is finally here! It’s time to celebrate all our hard work, memories, and the final chapter of our high school journey.
Here is everything you need to know about our upcoming graduation events and photoshoot:
📸 PRE-GRADUATION PHOTOSHOOT
📅 Date: Nehase 2 or 3
📍 Location: Ambassador Park
👗 Dress Code (Girls): anything but Proper long dresses (no exposed body) or habesha kemis
👔 Dress Code (Guys): Suits or traditional clothes
🎓 GRADUATION DAY
📅 Date: Nehase 23
📍 Location: Ghion Hotel
🇪🇹 Dress Code: Traditional clothes
💰 GRADUATION PACKAGE COST: 4,000 Birr
What’s Included in Your Package:
✅ Photoshoot Access & Photos
✅ Graduation Stole
✅ Global Hotel Venue Reservation
✅ Event Decoration
✅ Graduation Binder/Diploma /Rivan
⚡️ Next Steps: Please make sure to clear your payments promptly so the committee can finalize all logistics! Let’s make these final days unforgettable.
If you have any questions, feel free to reach out to any committee member! 🎉🔥
Hey y'all
The account for the payment is
Abyssinia bank 263925084 (Frezer and Tmnit)
Send ur receipt with ur last word for @graduates_20_26 which is going to be written on the year book‼️‼️
The deadline is Hamle 28
መረጃ
✝✝✝✝✝
ውድ የ2018ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ተማሪዎቻችን የቅድመ ግቢ ጉባኤ መዝጊያ መርሃግብር ዛሬ 22/11/18 የአባታችንን የአቡነ ጎርጎሪዮስ 36ኛ ዓመት ዕረፍታቸው መታሰቢያ ምክንያት በማድረግ በቦሌ አቡነ ጎርጎሪዮስ ቤተ ክርስቲያን ሔደን ዘክረናል ፤ለመምህራኖቻቸው፣ለአስተዳደር አካላት እንዲሁም የቀድሞ የለቡ አቡነ ጎርጎሪዮስ ተማሪዎች እለቱን አስመልክቶ ዝክር፣መንፈሳዊ ትምህርት እና በዝማሬ ስናመሰግን ውለናል።
👉ለዚህ መልካም ተግባር ለለፋችሁ፣ ለደከማችሁ ተማሪዎቻችን ዋጋችሁን እግዚብሔር ይክፈላችሁ ።
ስማችሁ የተዘረዘራችሁ ተማሪዎች እስካሁን ትምህርት ያልጀመራችሁ በመሆኑ ከቀን21/11/18 በኃላ ለትምህርት መምጣት እንደማይቻል እናሳውቃለን።
ለ12ኛ ክፍል የ2019ዓ.ም ተማሪዎች
👉የክረምት ትምህርት ያልጀመራችሁ ተማሪዎች ከሰኞ ሐምሌ 20/2018 ዓ.ም መጀመር ግዴታ መሆኑን እያሳወቅን ይህን መልዕክት ሳትቀበሉ ላልመጣችሁ ተማሪዎች ት/ቤቱ ሐላፊነት አይመስድም።
ለውድ የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤት ነባር የተማሪ ወላጆች በሙሉ።
ከሁሉ አስቀድመን የከበረ ሰላምታችን በያላችሁበት ይድረስ።
የ2019 ዓ.ም. የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ከሐምሌ 6 እስከ 10 ቀን 2018 ዓ.ም. እንዲካሄድ ታቅዶ ቢጀምርም ያልተመዘገቡ ተማሪዎች በመኖራቸው እና ለወላጆች ተጨማሪ ዕድል ለመስጠት ሲባል የምዝገባው ጊዜ ለተጨማሪ ቀናት ተራዝሞ ቆይቷል።
በአሁኑ ወቅት ለ2019 ዓ.ም. አዲስ ተማሪዎችን የመቀበል ሂደት እየተካሄደ በመሆኑ ያሉትን ክፍት ቦታዎች በትክክል ለመለየት የነባር ተማሪዎች ምዝገባን በአፋጣኝ ማጠናቀቅ አስፈላጊ ሆኗል።
ስለሆነም የሁሉም ቅርንጫፎች የነባር ተማሪዎች የመጨረሻ ምዝገባ እስከ ሐምሌ 20 ቀን 2018 ዓ.ም. ከቀኑ 11፡00 ሰዓት ድረስ ብቻ የተራዘመ መሆኑን እናሳውቃለን።
እባክዎ ልጅዎን እስከ ሰኞ ሐምሌ 20 ቀን 2018ዓ.ም ከቀኑ 11፡00 ብቻ በሚማርበት ቅርንጫፍ ትምህርት ቤት በመቅረብ ምዝገባውን እንዲያጠናቅቁ በአክብሮት እንጠይቃለን።
ከተጠቀሰው የመጨረሻ ቀንና ሰዓት በኋላ ያልተመዘገቡ ነባር ተማሪዎች በፈቃዳቸው እንደለቀቁ በመቆጠር በክፍት ቦታው አዲስ አመልካች ተማሪዎችን የምንቀበልበት መሆኑን በጥብቅ እናሳውቃለን።
ስለ ትብብርዎ እናመሰግናለን።
የዋናው መሥሪያ ቤት
የተማሪዎች ምዝገባና ቅበላ ኮሚቴ
ከዚህ በታች ስማችሁ የተዘረዘራችሁ የ11ኛ ክፍል ተማሪዎች የትምህርት ማላቂያ ስትራቴጂ(ከሐምሌ6-እስከ ነሐሴ 29)ላይ እስካሁን በት/ቤት መማር ማስተር ላይ ያልተገኛችሁ በመሆኑ ከሰኞ 20/11/18 ትምህርት ገበታችሁ ላይ ካልተገኛችሁ ት/ቤቱ ሀላፊነት የማይወስድ መሆኑን እናሳውቃለን ።
አስቸኳይ ማስታወቂያ ለነባር ተማሪ ወላጆች
ውድ ወላጆች የነባር ተማሪዎች ምዝገባ የመጨረሻ ቀን ዛሬ ማለትም በቀን 15/11/2018 ዓ.ም ተጠናቋል። ሆኖም ሐሙስ እና አርብ (ሐምሌ 16,17/2018)ለመጨረሻ ጊዜ በወላጆች ጥያቄ መሰረት በመራዘሙ እንድታስመዘግቡ ስንል በጥብቅ እናሳስባለን ።
በተጠቀሰው ቀን ገደብ ያላስመዘገበ ወላጅ እንደለቀቀ በመቁጠር ከሰኞ ሐምሌ 20/2018 ዓ.ም በምትኩ አዲስ ተማሪዎችን የምንቀበል መሆኑን እናሳውቃለን ።
ትምህርት ቤቱ
👉ወደ የአቡነጎርጎሪዮስ 2ኛ ደረጃ ለቡ ቅርንጫፍ ከተለያዮ ቅርንጫፍ ት/ቤቶች የተዘዋወራችሁ ተማሪዎች ከነበራችሁበት ት/ቤት በቀን 15-16/11/18 ብቻ
👉ክሊራንስ(መሸኛ)፣ከ10-12ኛ ክፍል ውጪ ትራንስክሪፕት፣ ለ9ኛ ክፍል የሚኒስትሪ መልቀቂያ ኮፒ(ፕሪንት)፣ የተማሪ 2ፎቶ ግራፍ በመያዝ በህብረት ባንክ ሒሳብ ቁጥር[4461811632202013]በተማሪው ስምና ቀድሞ በነበረው መለያ ቁጥር ብቻ ክፍለው ት/ቤት ለምዝገባ እንድትመጡ እናሳስባለን።
ለአቡነ ጎርጎሪዮሰ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለቡ ቅርንጫፍ ከ10ኛ ከፍል ወደ 11ኛ ክፍል እና ከ 11 ክፍል ወደ 12ኛ ክፍል የተዛወራችሁ ተማሪዎች በሙሉ በ 2018 ዓም በክረምት ወራት ማጠናከሪያ ትምህርት በፈለገ ነዋይ ትምህርት ቤት ለ አንድ ሳምንት እየተሰጠ እንደነበር ይታወቃል ። ነገር ግን ከነገ ሰኞ 13/11/2018 ዓም ጀምሮ ትምህርቱ የሚሰጠው በአቡነ ጎርጎሪዮስ ትምህርት ቤት ሰለሆነ ነገ ጠዋት በ 2:00( ሁለት ሰዓት) እንድትገኙ እናሳስባለን።
👉ማሳሰቢያ: ዩኒፎርም መልበስ ግዴታ ነው ፤ ሞባይል መያዝ የተከለከለ ነው፤የመማሪያ ደብተር መያዝ ይጠበቅባችኋል።መቅረት በፍጹም አይቻልም።
👉5% ቅናሽ ያላችሁ ወላጆች ት/ቤት በመምጣት ቅናሽ ካለበት ክፍል ወረቀት መውሰድ ይኖርባቸዋል ።
👉 ካልሆነ ባንክ አይቀበሎቹሁም።
