964
Subscribers
-224 hours
-87 days
+2730 days
Posts Archive
መስከረም 4 የ2019 ዓ.ም ትምህርት በይፋ ይጀመራል
*** ** **
የ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ትምህርት መስከረም 04 ቀን 2018 ዓ.ም በሁሉም የአቡነ ጎርጎርዮስ ቅርንጫፍ ትምህርት ቤቶች በታላቅ ድምቀት ይጀመራል፡፡
ሰኞ መሰከረም 04 ቀን 2018 ዓ.ም በመላው ሀገሪቱ በሚገኙት 30 ቅርንጫፍ የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች የኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድ እና ኢንዱስትሪ አ.ማ የማኔጅመንት አባላት፣ ወላጆች፣ ተማሪዎች፣ መምህራን፣ የአስተዳደር ሠራተኞች፣ የትምህርት ባለሙያዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በደማቅ የመክፈቻ መርሐ-ግብር እንደሚከፈት ይጠበቃል፡፡
ለተከበራችሁ የአቡነ ጎርጎሪዮስ ለቡ ቅርንጫፍ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ወላጆች/አሳዳጊዎች
እንኳን ለ2019ዓ.ም የት/ዘመን አደረሳችሁ አደረሰን እያልን ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት ከመምጣታቸው በፊት ከወዲሁ ቅድመ ዝግጅት እንድያደርጉ እናሳስባለን፡፡ ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት በሚመጡበት ወቅት:-
👔 የደንብ ልብስ /uniform/ አሟልተው መልበስ ይኖርባቸዋል፡፡
🏫 🕰 ትምህርት ቤት ከጠዋቱ 2ሰአት ላይ መድረስ( መገኘት ይኖርባቸዋል፡፡
💇♂️ ወንድ ተማሪዎች እግረ ጠባብ ሱሪ /በተለምዶ እስኪኒ/ከመደበኛው ሱሪ በላይ ስፋት፣ በተጨማሪ ፀጉርን አሳድጎ ወይም በዲዛይን ተቆርጦ መምጣት፣ እንዲሁም ጥፍርን አሳድጎ ወደ ትምህርት ቤት መምጣት ፈፅሞ የተከለከለ ነው፡፡ ተማሪዎች በዚህ አይነት ሆነው ከመጡ ወዲያውኑ ወደ ቤት እንዲመለሱ ይደረጋል።
👩🦰 ሴት ተማሪዎች ፀጉርን መልቀቅ፤ አርቴፊሻል ፀጉር መቀጠል፤ ቀለም ወይም ሂና መቀባት፣ የጥፍር ቀለም መቀባት፤ ማንኛውም ጌጣጌጥ ማድረግ፣ የሰውነት ቅርፅ የሚያሳይ የደንብ ልብስ /ከኋላ ወይም ከጎን ቅድ ያለው ቀሚስ ማድረግ ፈፅሞ የተከለከለ ነው፡፡
📵ተማሪዎች ማንኛውንም ኤሌክትሮኒክስ ይዞ ወደ ትምህርት ቤት መምጣት ፈፅሞ የተከለከለ ነው፡፡
👉የተማሪዎች የክፍል ምደባ በእለቱ በየክፍሎቻቸው ያያሉ፤ ተማሪዎች የተመደቡት ባላቸው የት/ አቀባበል፣2018 ዓ.ም በነበራቸው ስነ ባህሪ ሁሉም የመማሪያ ክፍሎች በእኩል አቅም ፍክክር የተሻለ የስነ ባህሪ ሁኔታ እንዲኖራቸው እንዲሁም ማህበራዊ መስተጋራቸውን የሚለማመዱበት እንደመሆኑ ከምዝገባ መጠናቀቅ ጀምሮ እስካሁን ጊዜ ተወስዶ የተሰራ በመሆኑ ማንኛውንም የክፍል ክፍል ቅያሬ የማይቀበል መሆኑን እናሳውቃለን ።
ማሳሰቢያ # ከ4/01/19እስከ 8/01/19 ድረስ ተማሪዎች ት/ቤት የሚቆዩት እስከ 6:00ብቻ ሲሆን ቁርስ ብቻ ይዘው እንዲመጡ።
👉ለቡ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቱ
የ2018ዓ.ም የተፈታኝ ተማሪዎች ወላጆችን በመወከል አቶ ሙረጃ፣ወ/ሮ ብሩክታዊት እና ወ/ሮ መቅደስ የወላጅ ተነሳሽነትን በመፍጠር ዛሬ በቀን 28/12/2018 ለ12ኛ ክፍል መምህራን እና ለት/ቤቱ አስተዳደር የእውቅና እና ሽልማት መርሃግብር ተከናውኖል።
👉 ለዚህ ውጤት ዋነኛውን ሚና ለሚትወስዱ መምህራንን በዚህ መንገድ በማበረታታት ላስመዘገቡት ውጤት እና ለቀጣይም ቀጣይነት እንዲኖረው አስባችሁ ላበረከታችሁ የ12ኛክፍል ወላጆቻችን እና ኮሚቴውን በት/ቤቱ ስም ምስጋናችንን በእግዚአብሔር ስም እናቀርባለን።
📣 የዩኒቨርስቲዎች የ ትዉልድ ደረጃ ምንድነው ?
የዩኒቨርስቲዎች የ ትዉልድ ደረጃ በ አመሰራርት የጊዜ ሂደት ዩኒቨርስቲዎችን በቅደም ተከትል እንደ አንጋፋነታቸው የማስቀምጥ ሂደት ነው።
ከተመሰረቱ ብዙ አመታትን ያስቆጠሩ ዩንቨርስቲዎች ብዙ ነገሮችን ያሟላሉ ተብሎ ስለሚታሰብ በብዙዎች ዘንድ ተመራጭ ያደርጋቸዋል።
🤩 1st Generation
📚 Addis ababa university
📚 Arba Minch University
📚 Bahirdar University.
📚 University of Gondar
📚 Hawassa University
📚 Haramaya University
📚 Jimma University
📚 Mekele University
🤩 2nd Generation
📚 Dila University
📚 Dire dawa University
📚 Jijiga University
📚 Mede Melabo University
📚 ASTU
📚 Debra Markos University
📚 Aksum University
📚 Debra Birhan University
📚 Wollega University
📚Wollo University
📚 Mizan Teppi University
📚Mekdela Amba University
📚 Ambo University
📚 Semera University
📚 Kotebe motrop. University
🤩 3rd Generation
📚Adigrat University
📚Mattu University
📚 Woldia University
📚 Wolkite University
📚Debratebor University
📚 Wachamo University
📚Assosa University
📚AASTU University
📚Arsi University
📚Gambela University
📚 Bulehora University
📚Wolaita sodo university
🤩 4th Generation
📚Jinka University
📚Bonga University
📚Worabe University
📚Injibara University
📚Debark University
📚Mekdela Amba University
📚Raya University
📚Dembidolo University
📚Selale University
📚Oda Bultum University
📚 Borna university
ትምህርት ሚኒስቴር 💠
🔴ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ!
✈️https://t.me/Tmhrt_Minister
✈️https://t.me/Tmhrt_Minister
መግቢያ ውጤት ላመጣችሁ‼️
የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ምርጫቸው የሚያስገቡበት ቀን ይፋ ሆነ
የ2018 ዓ.ም የሁለተኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተናን ወስደው በመደበኛ የትምህርት መርሃ ግብር የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የተቋምና የትምህርት መስክ ምርጫቸውን ከነሐሴ 28 እስከ ጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ እንዲያስገቡ የትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
ተማሪዎች ምርጫቸውን ትምህርት ቤት መሄድ ሳያስፈልጋቸው ባሉበት ሆነው በኦንላይን ማስገባት ይችላሉ።
የምርጫ ማስገቢያ ድረ-ገጹ፦ student.ethernet.edu.et ነው።
- በሕክምና ምክንያት ልዩ ሁኔታ ያላቸው፣
- የአካል ጉዳተኛ የሆኑ፣
- ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው መንትያዎች
- ከ6 ወር በታች ሕፃን የሚያጠቡ እናቶች ተገቢውን ሕጋዊ ማስረጃ ማያያዝ እንደሚጠበቅባቸውም ሚኒስቴሩ ገልጿል።
=====================
💎⬇👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
መረጃ
✝✝✝✝✝
የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች የሚማሩበትን መጽሐፍ በተደጋጋሚ ወላጆች ት/ቤቱ ላይ ለማግኘት እየጠየቁ ይገኛሉ።በመሆኑም የሁለተኛ ደረጃ መጽሐፍቱ መንግስት አለማምጣቱን የገለጸ በመሆኑ የተማሪ ወላጆች በራሳችሁ እንድትገዙ ስንል እናሳውቃለን።
ውድ ወላጆች እንደምን ቆያችሁ?
ሰሞኑን ልጆቻችንን በክርምቱ መውጫ
ከነሐሴ 28 እስከ መስከረም 3የተዘጋጀ ዓውደ ርዕይ ላይ እንዲታደሙ በሐመረ ብርሃን ግብዣ ቀርቦላቸው እንደነበር ይታወሳል። ልጆቻችን የአቡነ ጎርጎርዮስ ተማሪዎች በመሆናቸው የመግቢያ ቲኬቱ
ከ500 ብር ታላቅ ቅናሽ ተደርጎ 300 ብርእንደተደረገላቸው ያሳወቅናችሁ ሲሆን ይህ የሚሆነው ዓውደ ርዕዩን
በጋራ ሂደን ስንታደም ብቻነውና ሁላችሁም ወላጆች ልጆቹ የዚህ ታሪካዊ ዓውደ ርዕይ ተካፋይ መሆን አለባቸው ብላችሁ ካሰባችሁ ከታች ባሉት ስልኮች ደውላችሁ ክፍያ በመፈጸም ቦታ ማስያዝ እንደምትችሉ እናሳውቃለን። ከሁሉም የአቡነ ጎርጎርዮስ ቅርንጫፎች የሚነሱ መኪናዎች ስላሉ በመረጣችሁት ቅርጫፍ መኪና መሳፈር ትችላላችሁ፤ ውድ ወላጆች ቦታ ለማስያዝ ስትደውሉ የመረጣችሁትን ቅርንጫፍ እንድታሳውቁን እንጠይቃለን። ቅናሹ የሚሠራው በጋራ በመኪና በተያዘው ቀን ለሚመጡ ተማሪዎች ብቻ እንጂ በግል ጉዞውን ለሚመጡ ቤተሰቦች ስላልሆነ
እስከ ቅዳሜ ነሐሴ 29 ድረስብቻ ደውሎ በማስመዝገብ ይህን እድል እንድትጠቀሙ እንጠይቃለን። ☎️ 0913332445 ማርታ ዓለሙ / ወይራ ቅርንጫፍ/ ☎️ 0988470647 ሳባ ዓለም / መሪ እና ሰሚት ቅርንጫፍ/ ☎️ 0911921383 ሰለሞን ዘለቀ / ለቡ ቅርንጫፍ ☎️ 0912635036 ዐይን አበባ /ቃሊቲ ቅርንጫፍ/ ☎️ 0911660911 ሐይማኖት ቃኘው / አዋሬ እና እግዚአብሔር አብ ቅርንጫፍ/ ☎️ 0943172425 ሶስና ተስፋው / 22 እና ሰንሻይን ቅርንጫፍ/
