en
Feedback
UMBC Pharmacy 2014 Regular Degree

UMBC Pharmacy 2014 Regular Degree

Open in Telegram

This Telegram Channel is Created Under Universal Medical and Business College as a means of Communication Between the College and The Students.

Show more
371
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
+630 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '24
September '24
+9
in 0 channels
August '24
+15
in 0 channels
Get PRO
July '240
in 0 channels
Get PRO
June '240
in 0 channels
Get PRO
May '240
in 0 channels
Get PRO
April '240
in 0 channels
Get PRO
March '240
in 0 channels
Get PRO
February '24
+4
in 0 channels
Get PRO
January '24
+25
in 0 channels
Get PRO
December '23
+358
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
20 September+1
19 September+1
18 September+1
17 September0
16 September+1
15 September+1
14 September+1
13 September0
12 September0
11 September0
10 September0
09 September0
08 September0
07 September0
06 September0
05 September0
04 September+2
03 September0
02 September+1
01 September0
Channel Posts
🎈 🎄 🎄መልካም የገና በዓል🎄🎄🎈 ዩኒቨርሳል ሜዲካል እና ቢዝነስ ኮሌጅ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታይ ተማሪዎቹ እንዲሁም የኮሌጁ ማህበረሰብ እንኳን ለገና በዓል በሰላም አደረሳቹ ምኞቱን
🎈 🎄 🎄መልካም የገና በዓል🎄🎄🎈 ዩኒቨርሳል ሜዲካል እና ቢዝነስ ኮሌጅ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታይ ተማሪዎቹ እንዲሁም የኮሌጁ ማህበረሰብ እንኳን ለገና በዓል በሰላም አደረሳቹ ምኞቱን ለመግለፅ ይወዳል ::

2
Dear students, We would like to inform you that there will be no classes and office services available at Misrak Campus tomor
Dear students, We would like to inform you that there will be no classes and office services available at Misrak Campus tomorrow, 26th December 2023.
0
3
Notice To  2014batch Regular  Pharmacy students IPP l lab Schedule Tuesday lab  schedule Morning: ( Sec A.) *Ipp I lab 2:50- 4:30 local time = G-I 4:30- 6:30 local time = G- II Wednesday lab schedule Morning (Sec B) *Ipp l lab 2:50__4:30local time= G-l 4:30__6:30 local time= G-ll Friday IPPI lab schedule Mornings (sec  C) 2:50-----4:30 local time =G-l 4:30-----6:30 local  time =G-ll Attention! *wear lab Gown * You should come only in your  group * Pls come on time Fiseha      , UMBC
0
4
✅ SPECIAL OFFERS 📣 For Students who comes in group.
✅ SPECIAL OFFERS 📣 For Students who comes in group.
0
5
No text...
0
6
Dear students this is to inform you that your course to be included in the National Exit Examination different thematic areas for Department of Pharmacy.
0
7
🇪🇹 Registration for Remedial students📚 👀 Are you looking to excel in your studies and overcome any academic challenges? L
🇪🇹 Registration for Remedial students📚 👀 Are you looking to excel in your studies and overcome any academic challenges? Look no further! We are thrilled to announce that we are now registering students for our highly effective remedial program. ✨ Join us and witness remarkable results! ✨ Our last year's students achieved an outstanding pass rate of 95%! We are committed to helping you succeed and reach your full potential. #Register Today #Contact +251911255700 +251911523053
0
8
የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ተደርጓል! #Ethiopia | የአቅም ማሻሻያ (Remedial Program) በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች እና በተለያዩ አማራጮች ለመከታተል የሚያስችል የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ተደርጓል፡፡ በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ወስደው 50 ከመቶ እና ከዚያ በላይ ያላስመዘገቡ ነገር ግን ትምህርት ሚኒስቴር ያወጣቸውን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተማሪዎች የአቅም ማሻሻያ (Remedial Program) በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች እና በተለያዩ አማራጮች ለመከታተል የሚያስችላቸው የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ተደርጓል፡፡ በዚህም መሰረት በሁሉም አማራጮች (በግል እና በመንግስት ተቋማት) የ Remedial ፕሮግራም ለመከታተል ተማሪዎች እንደተፈተኑት የትምህርት አይነት ብዛት 30 ከመቶ እና ከዚያ በላይ ማለትም (210 ከ 700፣ 180 ከ 600 እና 150 ከ500) የተቆረጠ መሆኑ ተመላክቷል። ከላይ በተራ የተገለጸው እንደተጠበቀ ሆኖ በመንግስት ተቋማት (ወጪያቸው በመንግስት ተሸፍኖ) የ Remedial ፕሮግራም የሚከታተሉት የሚከተሉትን መቁረጫ ነጥብ ያሟሉ ብቻ እንደሚሆኑ ተጠቁሟል፡፡ የተፈጥሮ ሳይንስ ለመደበኛና የማታ ወንድ ተማሪዎች ከ700- 255 ያመጡ የተፈጥሮ ሳይንስ ለመደበኛና የማታ ሴት ተማሪዎች ከ700 -234 ያመጡ የማህበራዊ ሳይንስ መደበኛና የማታ ወንድ ተማሪዎች ከ600- 218 ያመጡ የማህበራዊ ሳይንስ መደበኛና የማታ ሴት ተማሪዎች ከ600 - 200 ያመጡ ታዳጊ ክልል የተፈጥሮ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ከ700- 224 ያመጡ ታዳጊ ክልል የተፈጥሮ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ከ700- 210 ያመጡ ታዳጊ ክልል የማህበራዊ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ከ600 - 192 ያመጡ ታዳጊ ክልል የማህበራዊ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ከ600 - 180 ያመጡ አርብቶ አደር አካባቢ የተፈጥሮ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ከ700- 210 ያመጡ አርብቶ አደር አካባቢ የተፈጥሮ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ከ700- 210 ያመጡ አርብቶ አደር አካባቢ የማህበራዊ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ከ600 - 180 ያመጡ አርብቶ አደር አካባቢ የማህበራዊ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ከ600 - 180 ያመጡ ዓይነ ስውራን ማህበራዊ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ከ500 -150 ያመጡ ዓይነ ስውራን ማህበራዊ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ከ500 -150 ያመጡ መሆን አለባቸው ተብሏል።
0
9
Dear Students, your Make-Up Exam will take place at main Campus, library                         Don't miss It.
0
10
📢 Notice: ADD and DROP Period for All Departments and Batches 📢 Dear Students, We would like to inform you that the ADD and DROP period for all departments and batches will be held on Monday and Tuesday, 19th and 20th of EC (Ethiopian Calendar).
0
11
Make Up Exam Schedule.
Make Up Exam Schedule.
0
12
5
0
13
Monthly payment fee Update.
Monthly payment fee Update.
0
14
Follow our Instagram Channel to connect with us. https://instagram.com/umbc.official?igshid=OGQ5ZDc2ODk2ZA==
Follow our Instagram Channel to connect with us. https://instagram.com/umbc.official?igshid=OGQ5ZDc2ODk2ZA==
0
15
Dear Students, Note that Class will begin on Wednesday October 18/2023
0
16
Dear Students, this is Tentative Schedule for 2016 Academic Year. Note that you are assigned at Misrak 01.
Dear Students, this is Tentative Schedule for 2016 Academic Year. Note that you are assigned at Misrak 01.
0
17
መልካም ዜና ከዩኒቨርሳል ሜዲካል እና ቢዝነስ ኮሌጅ! 75% ተመራቂዎቻችንን በመውጫ ፈተና እና 95% የሬሚዲያል ተማሪዎችን ለዲግሪ ፕሮግራም በማሳለፍ ተሳክቶልናል። በዚህ ዓመትም የበለጠ ለማሳካት አ
መልካም ዜና ከዩኒቨርሳል ሜዲካል እና ቢዝነስ ኮሌጅ! 75% ተመራቂዎቻችንን በመውጫ ፈተና እና 95% የሬሚዲያል ተማሪዎችን ለዲግሪ ፕሮግራም በማሳለፍ ተሳክቶልናል። በዚህ ዓመትም የበለጠ ለማሳካት አቅደናል። አሁኑኑ ይመዝገቡ! አድራሻችን: 22 ማዞሪያ: ከድንበሯ ሆስፒታል በስተጀርባ ስልክ: +251911255700 +251911523053 +251993499910
0
18
📌 ውድ ተማሪዎች ፣ የአልባሳትና የገንዘብ እርዳታ ለማሰባሰብ ያስታወቅናቹ መሆኑን ይታወቃል : በመሆኑም 🗓 መስከረም 28 ቀን 2016 ዓ.ም ከሰኞ ጀምሮ ባሉት ተከታታይ የምዝገባ ቀናት እርዳታ ይዛችሁ መምጣት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን። 👕አልባሳት 💵 ገንዘብ 🧻 የፅዳት መጠበቂያ ቁሳቁስን ማምጣት የምትችሉ መሆኑን፣ እናሳውቃለን። ዩኒቨርሳል ሜዲካል እና ቢዝነስ ኮሌጅ የበጎ አድራጎት ክበብ.
0
19
Registration Schedule for 2016 Academic year
Registration Schedule for 2016 Academic year
0
20
ዩኒቨርሳል ሜዲካል እና ቢዝነስ ኮሌጅ ለእስልምና ተከታይ ተማሪዎቹ እና የኮሌጁ ማኅበረሰብ በሙሉ እንኳን ለመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳቹ መልእክቱ ማስተላለፍ ይወዳል፡፡
ዩኒቨርሳል ሜዲካል እና ቢዝነስ ኮሌጅ ለእስልምና ተከታይ ተማሪዎቹ እና የኮሌጁ ማኅበረሰብ በሙሉ እንኳን ለመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳቹ መልእክቱ ማስተላለፍ ይወዳል፡፡
0