AACPPPDS
Open in Telegram
308
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
308
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት የተለያዩ ሴክተር መ/ቤቶች ተሽከርካሪዎች ጨረታ (ቁጥር 06/2015) አንደኛ የወጡ ተጫራቾች ስም ዝርዝር
308
ግዥ ፈጻሚ ተቋማት የ2016 በጀት ዓመት የግዥ ፍላጎት እቅዳቸዉን በወቅቱ እንዲያስገቡ ተጠየቀ ፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመንግስት ግዥ እና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት በከተማ አስተዳደሩ ስር ለሚገኙ ተቋማት የጋራ መገልገያ ዕቃዎችን አገልግሎቶችን እና ስትራቴጂካዊ ጠቀሜታ ያላቸዉን ዕቃዎችን በማዕቀፍ ግዥ እንደሚፈፅም ይታወቃል ያሉት የመንግስት ንብረት ግዥ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ አለማየሁ በቀለ ፡፡ ወቅቱን የጠበቀ ግዥ መፈፀም ይቻል ዘንድ ግዥ ፈጻሚ ተቋማት የ2016 በጀት ዓመት የግዥ ፍላጎት እቅዳቸዉን በሩብ ዓመት ከፋፍለዉ እና በጀታቸዉን አረጋግጠዉ በወቅቱ እንዲያስገቡ ጠይቀዋል ፡፡
308
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት የተለያዩ ሴክተር መስራያ ቤቶች ንብረት ጨረታ (ቁጥር 06/2015) 1ኛ የወጡ ተጫራቾች ስም ዝርዝር
308
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት አመራሮችና ሰራተኞች ‹‹ነገን ዛሬ እንትከል›› በሚል መሪ ቃል በአንድ ጀምበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሀ-ግብር ላይ በመሳተፍ የራሳቸዉን አሻራ አሳርፈዋል፡፡
ይህ የኢትዮጵያ ጉዳይ ነዉና የኛም ጉዳይ ነዉ !
308
የብር 6.8 ቢሊዮን የሚያወጣ የተለያዩ የጋራ መገልገያ እቃዎችን በማእቀፍ ስምምነት ግዥ ለከተማ አስተዳደሩ ተቋማት ማቅረብ መቻሉ ተገለፀ፡፡
የመንግስት ግዥ እና ንብረት ማስወገድ አገልግሎ ከአጠቃላይ የተቋሙ ሰራተኞቹ ጋር የ 2015 በጀት ዓመት አራተኛ ሩብ ዓመት እቅድ አፈፃፀሙን ገመገመ::
በዚህ እቅድ አፈፃፀም የግምገማ እና የዉይይት መድረክ ላይ እንደተገለፀዉ ተቋሙ የብር 6.8 ቢሊዮን የሚያወጣ የተለያዩ የጋራ መገልገያ እቃዎችን በማእቀፍ ስምምነት ግዥ መፈፀሙን እና በንብረት ማስወገድም ብር 106.8 ሚሊዮን ለከተማ አስተዳደሩ ገቢ ማድረግ መቻሉን አስታዉቋል፡፡
በመድረኩ ላይ በበጀት ዓመቱ የታዩ ጥንካሬዎች ፣ ያጋጠሙ ችግሮች እና የተወሰዱ መፍትሔዎች እንዲሁም ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫ ዎች የዉይይት አጀንዳዎች ነበሩ ፡፡
308
በ አንድ ጀንበር 500 ሚሊዮን ችግኝ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት የችግኝ ተከላ ፕሮግራም
308
በመንግስት ግዥ እና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት
የክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎት የአቅመ ደካማ ቤቶችን የማደስ ተግባር የማስጀመሪያ መርሀ-ግብር ተከናወነ ፡፡
‹‹ በጎነት ለዘላቂ አብሮነት››
308
የSupply, design, installation, commissioning and testing of Wifi network infrastructure የፋይናነስ ጨረታ መክፈቻ ሥነ-ሥርዓት
308
ዘመናዊና ቀልጣፋ አገልግሎት በመስጠት በእምነት የተሰጠንን አደራ እንወጣለን !!!
ግዥን ወጪ ቆጣቢ በሆነ መንገድ በወቅቱ ጥራቱን ጠብቆ ከአንድ ማዕከል በማከናወን እና እንዲወገዱ ውሳኔ የተሰጠባቸውን የመንግስት ንብረቶች በሽያጭ በማስወገድ ለከተማ አስተዳደሩ የገቢ ምንጭ በመሆን የሚታወቀዉ የመንግስት ግዥ እና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ወደ ስራ ከገባበት ከ 2007 ዓ.ም አጋማሽ ጀምሮ ተቋማት በራሳቸው ቢገዙ ኖሮ ሊወጣ የነበረውን ብር 5.58 ቢሊዮን በጀት ማዳን ችሏል፡፡
ተቋማችን በንብረት ማስወገድም እንዲሁ ብር 2.40 ቢሊዮን ለከተማ አስተዳደሩ ገቢ ማስገኘት የቻለ ነው ፡፡
በ 2016 በጀት ዓመትም የህዝብን የልማት ጥያቄ ለመመለስ በከተማ አስተዳደሩ የተሰጠውን የ150 ሚሊየን ብር ገደማ የገቢ እቅድ ለማሳካት ጠንክሮ በመስራት የተጣለበትን አደራ የሚወጣ መሆኑ ተገልጿል ።
308
Invitation for Bid Ref No:-AAPPPDS/SA/2015/ICB/PIS/34/10/2015
Addis Ababa city Administration public procurement and property Disposal Service (AAPPPDS) has fund with the procuring entity budget to be used for the procurement of Supply, Installation and Implementation of Fleet management System for Addis Ababa City cleansing management agency under Special contract Agreement for 2015 Ethiopian budget year. Therefore, AAPPPDS invites interested eligible bidders to provide services and related goods as mentioned below.
Description Amount of Bid security in ETB
Supply, Installation and Implementation of Fleet management System 500,000 Birr
1. A complete set of bidding documents in English shall be purchased by interested bidders upon payment of non-refundable fee of birr 500.00 (five hundred) for 45 consecutive days starting from July01, /2023 G.C from 8:30 Am up to 5:30pm/ 2:30 up to11:30 local time/ at Addis Ababa City Administration public procurement and property Disposal Service finance directorate office at 6th floor, room no. 606.
2. Documents will be floated for45consecutivedays starting from July 01, /2023 G.C
3. Bids will be closed at 11:00 Am/5:00 local time/ and opened the same day at 11:30 Am/ 5:30 local time/ on, August, 15/ 2023 G.C at 9th floor Assembly hall.
4. Late bidder is not accepted
5. AAPPPDS reserves the right to reject the bid partially or in full.
6. Address: Mexico Senga tera, behind St. Mary University College, at 5th floor which is located at Yobek Commercial Center.
• For further information please call +251- 11-557-31-70
Addis Ababa, Ethiopia
308
የጨረታ ቁጥር፡-AAPPPDS/SA/2015/ICB/PIS/34/10/2015
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ግዥ ለመግዛት ዓለም አቀፍ ግልጽ ጨረታ የአይሲቲ እቃዎች እና ተዛማጅ አገልግሎቶች ግዥ በልዩ ግዥ ለመፈፀም ይፈልጋል።
በመሆኑም በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ህጋዊ ተጫራቾች የሚከተሉትን መስፈርቶች በማሟላት በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ።
መግለጫ የጨረታ ማስከበሪያ በብር
Supply, Installation and Implementation of Fleet management System 500,000 Birr
1. ተጫራቾች የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 500.00 (አምስት መቶ) በመክፈል ከሰኔ24/2015 ዓ.ም ጀምሮ ለ45 ተከታታይ ቀናት አየር ላይ የሚቆይ ስለሆነ ከጥዋቱ 2፡30 እስከ 11፡30 የጨረታ ሰነድ ፋይናንስ ዳይሬክቶሬት ከ6ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 606 መግዛት ይችላሉ፡፡
2. ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ከሰኔ24/2015 ዓ.ም ጀምሮ ለ45 ተከታታይ ቀናት አየር ላይ የሚቆይ ይሆናል፡፡
3. ጨረታው ማክሰኞ ነሀሴ 09/2015 ዓ.ም ከጥዋቱ 5፡00 ተዘግቶ በዚያው ዕለት ከረፋዱ 5፡30 በአገልግሎቱ 9ኛ ፎቅ በሚገኘው የመሰብሰቢያ አዳራሽ ተጫራቾችና ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፣
4. የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
5. ዘግይቶ የመጣ ተጫራች ተቀባይነት አይኖረውም
አድራሻ፡- ሜክሲኮ ሰንጋ ተራ ከቅድስት ማርያም ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ ጀርባ ዮቤክ የንግድ ማዕከል።
ተጨማሪ መረጃ ከፈለጉ ጨረታው ከመዘጋቱ በፊት በስልክ ቁጥር
• +25115-573170/40 ከ2፡30 እስከ 11፡30 በመደወል መጠየቅ ይችላሉ፡
