999
Subscribers
No data24 hours
-87 days
-2830 days
Posts Archive
999
⚽️መልካም ዜና AF-Vip African Vip ተጠቃሚዎች ለ አፍሪካ ሀገራት የተዘጋጀው African Vip package Dstv & Amos & OSN & BlinterSat ቻናሎችን መክፈት ጀምሯል ዋጋው ።
የ 1 ወር 700ብር
3 Month የ 3ወር 1700ብር
6 Month የ 6ወር 280ብር
1 Year የ 1 አመት 4500ብር
⚽️Vip Server ለመጠቀም Funcam Server ወይም Forever server የሚጠቀሙ ሪሲቨሮች ሊኖራቹ ይገባል።
⚽️ Vip Server በጣም በ ትንሽ Network Connection ሚሰራው ልክ እንደ Amos ማለት ነው በ ስልክ Hotspot Data Networkም ይሰራል።
ለማስሞት ትክክለኛ አድራሻ @abdudishsoftware
ብቻ ነው።
🚫ብዙ አጭበርባሪዎች ስላሉ ተጠንቀቁ🚫።
In Box @abdudishsoftware
Telebirr 0949052080 ABIREHAM
@abdudishsoftware1
999
👆👆👆 ይሔ የ
GOLDSTAR 7200HD
GOLDSTAR 7500HD
GOLDSTAR 8600HD
GOLDSTAR 8800HD
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
SUPERSTAR 6565HD Mega
SUPERSTAR 6464HD Mega
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
LIFESTAR 6060HD SMART
LIFESTAR 8080HD SMART
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
LIFESTAR 8585HD++
ረሲቨሮች አዲስ ሶፍትዌር ነው
👁What's New👁
🔥Support Hidden SPTV Channels (support abtdtt)
🔥 Support FuncamPlus V146 IKS
👁ማሳሰቢያ👁
ይሔንን ሶፍትዌር ስትጭኑት Fail ካላችሁ የረሲቨራችንሁ ሞዴል ከላይ ያለውን ፅሁፍ ስትነኩት ወደ Middle ሶፍትዌር ይመራችሗል middle ሶፍትዌር ከጫናችሁ በሗላ ይሔንን ሶፍትዌር መጫን ትችላላችሁ።
@abdudishsoftware1
6_8_2024
V3.08
999
👆👆👆 ይሔ ከ Ethioshare ወደ Funcam ለተቀየሩ ረሲቨሮች የሚሆን አዲስ ሶፍትዌር ነው
🍭GOLDSTAR 7600HD
☕GOLDSTAR 7700HD
🍵GOLDSTAR 7800HD
🍶GOLDSTAR 7900HD
🌴LIFESTAR 9200HD SMART
🌼LIFESTAR 9300HD SMART
🌾LIFESTAR 1000HD SMART
🌿LIFESTAR 2000HD SMART
🍄LIFESTAR 3000HD SMART
🌲LIFESTAR 4000HD SMART
🌴LIFESTAR 9200HD GOLD
🌼LIFESTAR 9300HD GOLD
🌾LIFESTAR 1000HD GOLD
🌿LIFESTAR 2000HD GOLD
🍄LIFESTAR 3000HD GOLD
🌲LIFESTAR 4000HD GOLD
🌳LIFESTAR 9200HD Smart mini
🍂LIFESTAR 9300HD Smart mini
🌳LIFESTAR 9200HD MINI
🍂LIFESTAR 9300HD MINI
🍁SUPERSTAR 9200HD Smart V8
🍃SUPERSTAR 9300HD Smart V8
🍁SUPERSTAR 9200& 9300HD Super V8
🍒SUPERSTAR 95HD 96/97/98 HD SMART
አዲስ ከ Ethioshare ወደ Funcam መለወጫ ሶፍትዌር ነው።
What's New
🔥Support Hidden SPTV Channels (support abtdtt)
👁አጫጫኑ👁
ከዚህ ቀደም መቀየርያ ሶፍትዌሩን ላልጫናችሁ ብቻ አጫጫኑ መጀመርያ እንደማንኛውን ሶፍትዌር በፍላሽ መጫን ከዛ ከጨረሰ በሗላ እስኪበራ ለተወሰነ ደቂቃ ያክል boot ብሎ ይቀራል ከዛ ሲበራ wrong software ሲል menu ነክቶ ከዋይፋይ ጋር ማገናኘት ይሔም ከ Chip id ወደ serial number create እንዲያደርግ ይረዳዋል ከዛ የምትፈልጉትን ሰርቨር በ serial number ማስሞላት ነው
@abdudishsoftware1
12_8_2024
V2.16
999
Repost from 🗝ኢትዮ ዲሽ መረጃ 🇪🇹
ምርጡ ተጠባቂው የለንደን ደርቢ አርሰናል ከ ቶትንሀም የሚያደርጉትን ጨዋታ ለመከታተል ሰርቨር ማስሞላት ለምትፈልጉ አሁን Online ነኝ ጨዋታው ከመጀመሩ በፊት ቶሎቶሎ @bkjabot ላይ ላኩ
999
👆👆👆 ይሔ ከ Ethioshare ወደ Funcam ለተቀየሩ ረሲቨሮች የሚሆን አዲስ ሶፍትዌር ነው
🍭GOLDSTAR 7600HD
☕GOLDSTAR 7700HD
🍵GOLDSTAR 7800HD
🍶GOLDSTAR 7900HD
🌴LIFESTAR 9200HD SMART
🌼LIFESTAR 9300HD SMART
🌾LIFESTAR 1000HD SMART
🌿LIFESTAR 2000HD SMART
🍄LIFESTAR 3000HD SMART
🌲LIFESTAR 4000HD SMART
🌴LIFESTAR 9200HD GOLD
🌼LIFESTAR 9300HD GOLD
🌾LIFESTAR 1000HD GOLD
🌿LIFESTAR 2000HD GOLD
🍄LIFESTAR 3000HD GOLD
🌲LIFESTAR 4000HD GOLD
🌳LIFESTAR 9200HD Smart mini
🍂LIFESTAR 9300HD Smart mini
🌳LIFESTAR 9200HD MINI
🍂LIFESTAR 9300HD MINI
🍁SUPERSTAR 9200HD Smart V8
🍃SUPERSTAR 9300HD Smart V8
🍁SUPERSTAR 9200& 9300HD Super V8
🍒SUPERSTAR 95HD 96/97/98 HD SMART
አዲስ ከ Ethioshare ወደ Funcam መለወጫ ሶፍትዌር ነው።
What's New
🔥Support Hidden SPTV Channels (support abtdtt)
👁አጫጫኑ👁
ከዚህ ቀደም መቀየርያ ሶፍትዌሩን ላልጫናችሁ ብቻ አጫጫኑ መጀመርያ እንደማንኛውን ሶፍትዌር በፍላሽ መጫን ከዛ ከጨረሰ በሗላ እስኪበራ ለተወሰነ ደቂቃ ያክል boot ብሎ ይቀራል ከዛ ሲበራ wrong software ሲል menu ነክቶ ከዋይፋይ ጋር ማገናኘት ይሔም ከ Chip id ወደ serial number create እንዲያደርግ ይረዳዋል ከዛ የምትፈልጉትን ሰርቨር በ serial number ማስሞላት ነው
@abdudishsoftware
12_8_2024
V2.16
999
በእንግሊዘኛ ኮሜኔታር የእግር ኳስ ጨዋታዎችን በቀጥታ ይከታተሉ
11050 H/V 04000
በSPTV 1 HD
በSPTV 2 HD
✅SPTV የ1ወር 350ብር / 400ብር
✅SPTV የ3ወር የ 700ብር/750 ብር
✅SPTV የ6ወር 1300ብር
✅SPTV የ1አመት 2600ብር
ሰርቨር ለማስሞላት የሚፈልግ
@abdudishsoftware
999
+1
🔥Now Live የ English Premier League ጨዋታዎችን ይከታተሉ።
👉ሰርቨር ለማስሞላት Online ነኝ በዚሁ 👉 @abdudishsoftware 👈ይላኩልኝ።
In box @abdudishsoftware
Call 0949052080
Call 0949052080
@abdudishsoftware
999
አዲሶቹን SPTV ሶፍትዌር ስትጭኑ failed የሚላቹ ከሆነ ይህን ሶፍትዌር ጫኑ ከዛ ሌተስቱን ጫኑ 👍
🍭GOLDSTAR 7600HD
☕GOLDSTAR 7700HD
🍵GOLDSTAR 7800HD
🍶GOLDSTAR 7900HD
🌴LIFESTAR 9200HD SMART
🌼LIFESTAR 9300HD SMART
🌾LIFESTAR 1000HD SMART
🌿LIFESTAR 2000HD SMART
🍄LIFESTAR 3000HD SMART
🌲LIFESTAR 4000HD SMART
🌴LIFESTAR 9200HD GOLD
🌼LIFESTAR 9300HD GOLD
🌾LIFESTAR 1000HD GOLD
🌿LIFESTAR 2000HD GOLD
🍄LIFESTAR 3000HD GOLD
🌲LIFESTAR 4000HD GOLD
🌳LIFESTAR 9200HD Smart mini
🍂LIFESTAR 9300HD Smart mini
🍁SUPERSTAR 9200HD Smart V8
🍃SUPERSTAR 9300HD Smart V8
🍁SUPERSTAR 9200HD Super V8
🍃SUPERSTAR 9300HD Super V8
🍒SUPERSTAR 95HD SMART
🍒SUPERSTAR 96HD SMART
🍒SUPERSTAR 97HD SMART
🍒SUPERSTAR 98HD SMART
መሸጋገሪያ ሶፍትዌር ነው
እሄንን ሶፍትዌር ከጫናቹህ ቡሀላ አዲሱን ሶፍትዌር መጫን ነው
999
https://t.me/major/start?startapp=1361072114
👑Help me to become best of the best in @Major and get some Stars!
75⭐️ invite bonus for you
200⭐️ if you are Premium Major
999
+2
መክፈላቸው የተረጋገጡ 3ት የ telegram bot ጀባ ልበላቹህ ሰው በመጋበዝ እና ታብታብ በማድረግ ከናተ የሚጠበቀው telegram wallet verify ማድረግ verify ለማድረግ ብሔራዊ መታወቂያ ወይም መንጃ ፍቃድ ፖስፖርት ያስፈልጋል
በዚህ ወር መጨረሻ ክፍያውን እነደሚሰጡ ተናግረዋለ።
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/hamster_kOmbat_bot/start?startapp=kentId1361072114
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/pixelversexyzbot?start=1361072114
👇👇👇👇👇👇
t.me/BlumCryptoBot/app?startapp=ref_gIlgWoXHpF
999
የአማራ ክልል መንግሥት ምን አለ ?
ዛሬ የአማራ ክልል መንግሥት ይፋዊ መግለጫ ሰጠ።
የክልሉ መንግሥት ፥ " ከትናንት ታሪካዊ ስህተቱ መማር የተሳነው ሕዝባዊ ወያኔ ሀርነት ትግራይ (ህወሓት) የፕሪቶሪያውን ስምምነት ሙሉ በሙሉ በመጣስ ለአራተኛ ዙር ሕዝባችን ላይ ወረራ ፈፅሟል " ሲል ከሷል።
ህወሓት የአማራ ክልል ተማሪዎችን መማሪያ መጽሐፍ እንደ ሰበብ ተጠቅሞ በይፋ ጦርነት ማወጁና መቀስቀሱ ይታወቃል " ሲል አስታውሷል።
የአማራ ክልል መንግሥት ህወሓትን " የመላ ኢትዮጵያ ጠላትና የደኅንነት ስጋት " እንደሆነ ገልጾ " ባለፉት 3 ዙሮች ከተደረገው ደም አፋሳሽ ጦርነት ትምህርት ሊወስድ ይችል ይሆናል በሚል ጭላንጭል ተስፋ የፌዴራል መንግሥት እጅግ እልህ አስጨራሽ ትዕግስት ተላብሶ ውይይቶች እንዲካሄዱ ተደጋጋሚ ጥረት ሲያደረግ ቆይቷል " ብሏል።
የአማራ ክልል መንግሥትም በተደጋጋሚ ከትግራይ ጊዜያዊ አሥተዳደር ጋር በፌዴራል መንግሥት አማካኝነት ውይይት ለማድረግ በርካታ ሙከራዎች የተደረጉ ቢሆንም ህወሓት ይህን የሰላም አማራጭ ወደ ጎን በመተው የማንነት ጥያቄ ያለባቸውን የራያ አላማጣ፣ ራያ ባላ፣ ኦፍላ፣ ኮረምና ዛታ አካባቢዎች ላይ ወረራ ፈፅሟል " ሲል ገልጿል።
" ህወሓት ወረራ የፈፀመባቸው ፦
- የራያ አላማጣ፣
- ራያ ባላ፣
- ኦፍላ፣
- ኮረምና ዛታ እንዲሁም የወልቃይት ጠገዴ እና ጠለምት አካባቢዎች የሀገሪቱ ሕገ መንግሥት ከመፅደቁ በፊት በነበሩ አሥተዳደራዊ መዋቅርና አደረጃጀት በኀይል ጠቅልሎ ከመውሰድ ጀምሮ የዘር ማጥፋት ወንጀል እስከመፈፀም ድረስ አሰቃቂ ጥፋት የፈፀመባቸው አካባቢዎች ናቸው " ብሏል።
ጥቅምት 24/2013 ዓ.ም ህወሓት በሀገር መከላከያ ሠራዊት ላይ የከፈተውን አሰቃቂ ጥቃት ተከትሎ ከተቀሰቀሰው ጦርነት በኃላ አካባቢዎቹ በጉልበት ተገፎባቸው የነበረውን ራሳቸውን የማሥተዳደር ነጻነት መቀዳጀት እንደቻሉ " የአማራ ክልል መንግሥት ገልጿል።
በኃላም የፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት መፈረሙን ፤ ህወሓት ግን ስምምነቱን በማክበር በሀገራችን ዘላቂ ሰላምእንዲሰፍን የድርሻውን ከመወጣት ይልቅ ስምምነቱን ሙሉ በሙሉ በመጣስ የተለያዩ ጥፋቶችን ሲፈጽም እንደቆየ አመላክቷል።
አሁንም እየፈጸመ ይገኛል " ብሏል።
የአማራ ክልል መንግሥት ፥ ህወሓት ደም አፋሳሽ የሆነ ጦርነት ለማድረግ ከመሞከር እንዲታቀብ እና የፕሪቶሪያውን ስምምነት ሙሉ በሙሉ እንዲያከብር አሳስቧል።
በአጭር ጊዜ በወረራ የያዛቸውን አካባቢዎች ለቆ እንዲወጣ ሲል ጠይቋል።
ይህ የማይሆን ከሆነ የአማራ ክልል መንግሥት እና ሕዝብ ከሌሎቹ ወንድምና እህት ኢትዮጵያዊያን ጋር በጋራ በመሆን ሀገርን ከማፍረስ መታደግና ሕዝባችንንም ከጥቃት ለመከላከል እንገደዳለን " ሲል አስጠንቅቋል።
999
ራያ❗ #ኮረም #አላማጣ❗
በአማራ ክልል ዋግኸምራ ዞን ራያ ኦፍላ ወረዳ ኮረም ከተማ በርካታ የህወሓት ታጣቂዎች መግባታቸውን ተከትሎ ትናንት የአማራ ሚሊሻ ናችሁ ተብለው ስድስት ሰዎችን ገድለዋል። ትናንት በፒካፕ መኪና ከባድ መሳሪያዎችን ጭነው ፓትሮል ሲያደርጉ እና ሲጨፍሩ ነው ያደሩት ብለዋል። በርካታ የኮረም ነዋሪዎች ወደ ሰቆጣ ተፈናቅለዋል ብለዋል።
👉አላማጣ ከተማ አሁን ላይ የተለወጠ ነገር ባይኖርም በከተመዋ በአብዛኛው የሚታዩት የመንግሥት የፀጥታ ሀይሎች ሲሆኑ ማታ ማታ አልፎ አልፎ የህወሓት ሚሊሻዎች ይታያሉ ብለዋል። የህወሃት ታጣቂዎች በገቡባቸው ቦታዎች የብልፅግና ደጋፊ ናቸው በሚል ወደ አልታወቀ ቦታ ወስደው ያሰሯቸው ሰዎች አሉ ተብሏል። አላማጣ ዙሪያ በአራት ፒካፕ መኪና የሚንቀሳቀሱ የህወሓት ታጣቂዎችን መመልከታቸውን የመረጃ ምንጮቹ ገልጸዋል።
ትናንት የአፍሪካ ህብረት ተወካዮች በአላማጣ ሪዞርት ሆቴሌ ስብሰባ አድርገው የሰሞኑን ክስተት በተመለከተ ሪፖርት ለማሰባሰብ ጥረት እንደሚያደርጉ በስብሰባው ላይ አንስተዋል ተብሏል።
999
ኬንያ በላሙ ወደብ ላይ የታሪፍ ቅናሽ ልታደርግ ነው‼️
ኬንያ ኢትዮጵያን ጨምሮ ጎረቤት አገራት የላሙ ወደብን መጠቀም እንዲችሉ በወደቡ አገልግሎት ላይ ከቀጣዩ ወር ጀምሮ የታሪፍ ቅናሽ ለማድረግ እንደወሰነች ቢዝነስ ደይሊ ዘግቧል።
የአገሪቱ የወደብ ባለሥልጣን አስመጪዎች ካርጓቸውን ለ 60 ቀናት በወደቡ በነጻ እንዲያስቀምጡ ለመፍቀድ ማሰቡንም ነው ዘገባው ያመላከተው።
ትልቁ ሞምባሳ ወደብ ለአስመጪዎች የሚሰጠው ነጻ የካርጎ ማቆያ ጊዜ 21 ቀናት ብቻ ነው።
በትራንስፖርት ሚኒስቴሩ አለሙ ስሜ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን በቅርቡ ላሙ ወደብን የጎበኘ ሲሆን ከኬንያ ባለሥልጣናት ጋር ባደረገው ውይይት ኢትዮጵያ ላሙ ወደብን ለወጪ እና ገቢ ንግዷ መጠቀም እንድትችል የወደብ አገልግሎት ታሪፍ ቅናሽ እንዲደረግ ሃሳብ አቅርቦ እንደነበር ይታወሳል።
999
በባህርዳር ከተማ የመግሪብ ሰላት ሰግደው ሲመልሱ የነበሩ አባት እና ልጅን ጨምሮ ሶስት ሰዎች መገደላቸው ተገለፀ!
...
(ሀሩን ሚዲያ፦መጋቢት 29/2016)
...
በአማራ ክልል ባህርዳር ከተማ ቀበሌ 14 በተለምዶ 14 መስጅድ ከሚባለው መስጅድ የመግሪብ ሰላት ሰግደው ወደቤታቸው ሲመልሱ የነበሩ አባት እና ልጅን ጨምሮ ሶስት ሰዎች በጥይት ተደብድበው መገደላቸውን ከስፍራው ለሀሩን ሚዲያ የደረሰን መረጃ ያመላክታል።
..
አቶ ሙሄ፣ አበባው ሙሄ እና ሀጂ ኢድሪስ ከፍተኛ የጥይት ድብደባ ከተፈፀመባቸው በኋላ ወደሆስፒታል ቢወስዱም ህይወታቸውን ማትረፍ አለመቻሉን የተገለፀ ሲሆን ግድያው በማን ለምን እንደተፈጸመ በግልጽ የታወቀ ነገር አለመኖሩ ተገልጿል።
...
በክልሉ ሙስሊሞች ላይ ያነጣጠረ ግዲያ እና እገታ ከእለት ወደዕለት እየተበራከተ መምጣቱን በዚህም ምክንያት ማህበረሰብ ለከፍተኛ ችግር እና መፈናቀል ተዳርጓልም ተብሏል።
...
©ሀሩን ሚዲያ
999
''በህጻን ውስጥ የተሰውረውን ትልቅ ሰው ማሳደግ ደስታ ነው። በዐዋቂ ሰውነት ውስጥ ከተደበቀ ህጻን ጋር መኖር ግን ከሁሉ የከፋ መከራ ይመስለኛል''
ይህን ተናገረ ተብሎ በማህበራዊ ሚዲያ ከፎቶግራፉ ጋር ሲቀባበሉት ያየሁት ዶ/ር ምህረት ደበበ ነው። ሰውዬው ለእናንተም ያስቸገረ ይመስላል። ስድስት ዓመት ሙሉ አማክራችሁ፥ አሰልጥናችሁ ውጤታችሁ ይህ ከሆነ በራሳችሁ ከማዘን ውጭ ምርጫ የላችሁም። ያፋፋችሁት በሰውነት ዐዋቂ፥ በአእምሮ ጨቅላ ህጻን መሆኑን አሁን ለመናገር እየተንደረደራችሁ ከሆነ ለራሳችሁ እንጂ በእኛ በኩል ሀገሪቱ በህጻን እጅ እንደወደቀች ከተረዳን ሰንብተናል።
'ይህ መድሃኒት ህጻናት በማይደርሱበት ቦታ ይቀመጥ' የሚለው ማሳሰቢያ ለምን ይሆን ትዝ ያለኝ?! ኢትዮጵያ ከዚህ ሰው እጅ በአስቸኳይ መውጣት አለባት።
999
#አሳዛኝ_መረጃ_በሸዋ
ዛሬ በቀን የካቲት 11 /2016 በትራንስፖርት ላይ ሲጓዙ የነበሩ አንድ መኪና ንጹሃንን በሸዋ ጠቅላይ ግዛት ሰላ ድንጋይ #ሳሲት ልዩ ስሙ አንዲት ግራር ፈላ መገንጠያ ላይ በድሮን ተጨፍጭፈዋል።
ለተሰውት ንጹሃን ቤተሰቦች መጽናናትን እንመኛለን።
999
የአማራ ህዝባዊ ሀይል ፋኖ በጎዛመን ወረዳ ታላቅ ጀብዱ ፈፀመ።
በጎዛመን ወረዳ ከፍተኛ እንቅስቃሴ የሚያደርገው "በረኸኛው ፋኖ" ብርጌድ አርብ ዕለት የገባውን የጠላት ሀይል ትላንት ድባቅ መቶታል። አንድ ኤፍ ኤስ አር ሙሉ ወራሪ ሰራዊት እምሽክ እንደተደረገ ገልፀው በፓትሮል ቅኝት ያደርጉ የነበሩም እንዲሁ መመታታቸውን ለአሻራ ሚዲያ በስልክ ተናግረዋል።
በሌላ በኩል
ዘመቻ_መርዓዊ እንደቀጠለ ነው::
በአማራ ሕዝባዊ ኃይል (ፋኖ) ጎንጅ ቆለላ ወረዳ ከዋክብተ ጎንጅ ወእንዘግድም ብርጌድ የካቲት 10 ቀን 2016 ዓ.ም ጎንጅ ቆለላ ወረዳ ኮሬ ጣንክሪ ቀበሌ ላይ በኦህዴድ ሰራዊት ላይ በጣለዉ የደፈጣ ውጊያ አንድ የሻምበል መሪና አስር አባላትን እስከውዲያኛው ሸኝቷል::
በርካታ የጠላት ስራዊትም ከባድ እና ቀላል ቁስለኛ ሆነዋል:: በአማራ ሕባዊ ኃይል (ፋኖ) በኩል ምንም ጉዳት ማድረስ ያልቻለው የአብይ ስልጣን ጠባቂ ሰራዊት መንገድ ላይ ያገኜውን አንድ ግለሰብ ገድሎ ፈርጥጧል።
© አስረስ ማረ ዳምጤ
በሌላ በኩል
ሰበር መረጃ ፍኖተሰላም‼
የኦህዴድ ሰራዊት በነበልባሉ የአማራ ህዝባዊ ሀይል ፋኖ እየቀመሰ ይገኛል።
#ትላንት በ10/6/2016 ዓ.ም መነሻዉን ከፍኖተ ሰላም ያደረገው ከሙትና ቁስለኛ የተረፈው የጠላት ኃይል ወደ ፍኖተ ሰላም ዙሪያ በገራይ ወንዝ(አዉንት ወንዝ) ግራይ ቀበሌ ሲያቀና ነበልባሉ አባይ ብርጌድ ፍኖተ ዳሞት ሺ አለቃ የጠላትን ኃይል በመጣበት መንገድ ንፍሮ አርጎ መልሶታል።
በተለይ በዚህ ጦርነት የብርሃኑ ጁላ ገዳይ ቡድን የጦር አመራሮች፣ ከባድ የቡድን መሳሪያ ተኳሽ(ብሬን ተካሹ)፣ ዋና አዋጊዉ በአብሪዉ ኮኮብ ፋኖ እስከወዲያኛዉ ተሸኝተዋል። በተመሳሳይ ከዋና ዋና አዋጊዎች በተጨማሪ ስፍር ቁጥር የሌለዉ የጠላት ኃይል ሙት ሲሆን ከፊሉ ከባድ ቁስለኛ መሆኑ ታዉቋል።
999
"ርዕሰ አንቀጽ"
"…የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ስብሰባ እስኪጠናቀቅ ድረስ እገታና ግድያ ለጊዜው አቁሞ የነበረው የኦሮሙማው አገዛዝ የስብሰባውን መጠናቀቅ ተከትሎ ኦሮሙማው ወደ ቀደመ ተግባሩ ዐማሮችን በአሰቃቂ ሁናቴ ውደ መግደል፣ አስከሬናቸውን ወደ ማሰቃየትና ወደ መጎተት፣ በጅምላ ወደ ማገት፣ በኃይል አፍኖ በግዳጅ የሰው ልጅ ማረጃ ቄራ ወደ ሆነው ወለጋ አስገድዶ የመመለስ ሥራው ተመልሷል።
"…ዐማሮችን የማገት ሱሱ ከኢትዮጵያ አልፎ በሱማሌያው ፕሬዘዳንት ላይ ለመሞከር ተንበጫብጮ እንደነበር የተነገረ ሲሆን የሶማሊያው መሪም በጅቡቲው ፕሬዘዳንት መኪና ተደብቀውና ተዳብለው ከአጋቹ የኦሮሙማው አገዛዝ ለማምለጥ እንደቻሉ በራሳቸው አንደበት ለጋዜጠኞች ይፋ አድርገዋል።
"…በአፍሪካ ኅብረት ስብሰባ ውስጥም ቀውጢ የሆነ ድብድብ የነበረ ሲሆን ኦሮሙማው ይሁነኝ በማለት የኅብረቱን ዋና መቀመጫ ከኢትዮጵያ ለማስነሣት እየታተረም ይመስላል።
"…ለማንኛውም በዐማራ ክልል በኦሮሚያ ልዩ ዞን ሰንበቴ አካባቢ ኦሮሞዎቹ በባጃጅ ይጓዙ የነበሩ መንገደኞችን ከባጃጁ አውርደው ቀጥቅጠው የገደሉ ሲሆን ከገደሉት ዐማራ የተዋሕዶ ልጅ አንደኛውን ልብሱን አውልቀው ከተከፋፈሉት በኋላ እርቃኑን በገመድ አንቀው መሬት ለመሬት ሲጎትቱት ታይተዋል። እንዲህ ዓይነት ፀያፍ ድርጊት በኦሮሞዎቹ ዘንድ የተለመደ ሲሆን በሀረር ከተማ መስፍን የተባለ ወንድም ከገደሉ በኋላ በህጻናት አስከሬኑን ሲጎትቱ መዋላቸው ይታወሳል።
"…በዛሬው ዕለትም መነሻቸውን ከአዲስ አበባ አድርገው ወደ ወልድያ ይሄዱ በነበሩ መንገደኞች ላይ ሰንበቴ ከተማ ላይ 45 ሰዎች በኦሮሞዎቹ መታገታቸው ተነግሯል። እስከአሁን ይግደሏቸው ወይም የክፍያ ተመን አውጥተው የማስለቀቂያ ብር ይመድቡባቸው የታወቀ ነገር የለም። እገታ የኦሮሞ ብቸኛው ገቢ ምንጭ ሆኗል።😂
• ምን ትላላችሁ…?
999
"ርዕሰ አንቀጽ"
"…የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ስብሰባ እስኪጠናቀቅ ድረስ እገታና ግድያ ለጊዜው አቁሞ የነበረው የኦሮሙማው አገዛዝ የስብሰባውን መጠናቀቅ ተከትሎ ኦሮሙማው ወደ ቀደመ ተግባሩ ዐማሮችን በአሰቃቂ ሁናቴ ውደ መግደል፣ አስከሬናቸውን ወደ ማሰቃየትና ወደ መጎተት፣ በጅምላ ወደ ማገት፣ በኃይል አፍኖ በግዳጅ የሰው ልጅ ማረጃ ቄራ ወደ ሆነው ወለጋ አስገድዶ የመመለስ ሥራው ተመልሷል።
"…ዐማሮችን የማገት ሱሱ ከኢትዮጵያ አልፎ በሱማሌያው ፕሬዘዳንት ላይ ለመሞከር ተንበጫብጮ እንደነበር የተነገረ ሲሆን የሶማሊያው መሪም በጅቡቲው ፕሬዘዳንት መኪና ተደብቀውና ተዳብለው ከአጋቹ የኦሮሙማው አገዛዝ ለማምለጥ እንደቻሉ በራሳቸው አንደበት ለጋዜጠኞች ይፋ አድርገዋል።
"…በአፍሪካ ኅብረት ስብሰባ ውስጥም ቀውጢ የሆነ ድብድብ የነበረ ሲሆን ኦሮሙማው ይሁነኝ በማለት የኅብረቱን ዋና መቀመጫ ከኢትዮጵያ ለማስነሣት እየታተረም ይመስላል።
"…ለማንኛውም በዐማራ ክልል በኦሮሚያ ልዩ ዞን ሰንበቴ አካባቢ ኦሮሞዎቹ በባጃጅ ይጓዙ የነበሩ መንገደኞችን ከባጃጁ አውርደው ቀጥቅጠው የገደሉ ሲሆን ከገደሉት ዐማራ የተዋሕዶ ልጅ አንደኛውን ልብሱን አውልቀው ከተከፋፈሉት በኋላ እርቃኑን በገመድ አንቀው መሬት ለመሬት ሲጎትቱት ታይተዋል። እንዲህ ዓይነት ፀያፍ ድርጊት በኦሮሞዎቹ ዘንድ የተለመደ ሲሆን በሀረር ከተማ መስፍን የተባለ ወንድም ከገደሉ በኋላ በህጻናት አስከሬኑን ሲጎትቱ መዋላቸው ይታወሳል።
"…በዛሬው ዕለትም መነሻቸውን ከአዲስ አበባ አድርገው ወደ ወልድያ ይሄዱ በነበሩ መንገደኞች ላይ ሰንበቴ ከተማ ላይ 45 ሰዎች በኦሮሞዎቹ መታገታቸው ተነግሯል። እስከአሁን ይግደሏቸው ወይም የክፍያ ተመን አውጥተው የማስለቀቂያ ብር ይመድቡባቸው የታወቀ ነገር የለም። እገታ የኦሮሞ ብቸኛው ገቢ ምንጭ ሆኗል።😂
• ምን ትላላችሁ…?
