cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

4-4-2 ስፖርት በኢትዮጵያ™

✅ 4-4-2 በኢትዮጵያ በየሰኮንዶች እሚወጡ ስፖርታ መረጃዎች ከእሁድ እስከ እሁድ ያገኙበታል ____________________________ ➠| የሃገር ቤት መረጃዎች ➠| የአውሮፓ ታላላቅ ሊጎች መረጃ ➠| ቀጥታ ስርጭቶች ➠| የዝውውር ዜናዎች 👉 | ለcross ስራ ☞ @emakiya9 👉 | ስልክ ቁጥር +251941421061

Show more
Advertising posts
200
Subscribers
No data24 hours
-37 days
-1630 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

▪️ስሚዝ ሮው በአዲስ ሚና Football London ባወጣው መረጃ መሰረት ሚኬል አርቴታ ኤሚል ስሚዝ ሮውን የግራኒት ዣካን ቦታና ሚና እያስተማረው ይገኛል። አርቴታ ስሚዝ ሮው ይበልጥ ጥልቀት ያለውን ሚና ሊያስተምረው ስለሚፈልግ ስሚዝ በልምምድ ሜዳ ላይ በአማካይ ስፍራ ላይ እየሰለጠነ ይገኛል። አርቴታ ከዚህ ቀደም በማንችስተር ሲቲ ቤት ዴቪድ ሲልቫን ወደዚህ አይነት ሚና የቀየረበት የተሳካ መንገድ ስሚዝ ሮው ላይ በአግባቡ ሊሰራ እንደሚችል ይጠበቃል። በአጥቂ ስፍራ ላይ ካለው ከፍተኛ ፉክክር አንፃር ይህን የአማካይ ስፍራ ሚናን መላመድ ኤሚል ስሚዝ ሮው በአርሰናል ለሚኖረው ህይወት እጅግ ወሳኝ ይሆናል። "SHARE" | @ETHIO_ARSENAL
Show all...
ዛሬ የሚደረጉ ጨዋታዎች 🏴󠁧󠁢󠁥󠁮󠁧󠁿በእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ 04:00 | ሊቨርፑል ከ ፉልሃም 04:00 | ማን ሲቲ ከ ዌስትሃም 🇪🇹በቤት ኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 09:00 | መቻል ከ ድሬደዋ ከተማ 12:00 | ኢትዮ ኤሌትሪክ ከ ኢትዮጵያ መድን 🇪🇸 በስፔን ላሊጋ 02:30 | ቫሌንሲያ ከ ቪላሪያል 05:00 | አትሌቲኮ ማድሪድ ከ ካዲዝ 05:00 | ሄታፈ ከ ሴልታ ቪጎ 🇮🇹በጣልያን ሴሪ ኤ 01:00 | አትላንታ ከ ስፔዚያ 01:00 | ጁቬንቱስ ከ ሌቼ 01:00 | ሳለንትና ከ ፊዮረንትና 01:00 | ሳምፕዶሪያ ከ ቶሪኖ 04:00 | ኤሲ ሚላን ከ ክሮምነሰ 04:00 | ላዚዮ ከ ሳሱሎ 04:00 | ሞንዛ ከ ኤሲ ሚላን 04:00 | ቬሮና ከ ኢንተር ሚላን 🇫🇷በፈረንሳይ ሊግ 1 04:00 | ብረስት ከ ናንትስ 🇩🇪በጀርመን DFB ፖካል 03:45 | ስቱትጋርት ከ ፍራንክፈርት @Bisrat_Sport_433et @Bisrat_Sport_433et
Show all...
ትላንት የተደረጉ ጨዋታዎች 🏴󠁧󠁢󠁥󠁮󠁧󠁿በእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ አርሰናል 3-1 ቼልሲ 🇪🇹በቤት ኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ባህር ዳር ከተማ 2-2 አርባ ምንጭ ከተማ ኢትዮጵያ ቡና 2-2 አዳማ ከተማ 🇪🇸 በስፔን ላሊጋ አልሜሪያ 2-1 ኤልቼ ባርሴሎና 1-0 ኦሳሱና ሪያል ሶሴዳድ 2-0 ሪያል ማድሪድ 🇩🇪በጀርመን DFB ፖካል ፍራይበርግ 1-5 RB ሌብዝንግ 🇫🇷በፈረንሳይ ሊግ 1 ቶሉስ 0-1 ሌንስ @Bisrat_Sport_433et @Bisrat_Sport_433et
Show all...
ትላንት ድንቅ ሆኖ ያመሸው ማርቲን ኦዴጋርድ የጨዋታው ኮከብ በመባል ተሰይሟል @Bisrat_Sport_433et @Bisrat_Sport_433et
Show all...
ማን ያሸንፋል?Anonymous voting
  • አርሰናል 🔴
  • አቻ 🤝
  • ቼልሲ 🔵
0 votes
🗣️ "ይህ ክለብ ይመለሳል።" 📈 ፍራንክ ላምፓርድ ቼልሲ ለረጅም ጊዜ መጥፎ ጊዜያትን እንደማያሳልፍ ተናግራል። @Bisrat_Sport_433et @Bisrat_Sport_433et
Show all...
🎉 መልካም ልደት ለአስደናቂዉ ቅጣት ምት መቺ ዴቪድ ቤካም *48* 🏟 715 ጨዋታዎች ⚽️ 127 ጎሎች 🎯 137 አሲስት 🦁 115 የብሄራዊ ቡድን ጨዋታዎች 🏆🏴󠁧󠁢󠁥󠁮󠁧󠁿 6 የፕሪምየር ሊግ ዋንጫ 🏆🏴󠁧󠁢󠁥󠁮󠁧󠁿 2 ኤፌ ካፕ 🏆🏴󠁧󠁢󠁥󠁮󠁧󠁿 2 ኮሚኒቲ ሺልድ 🏆🇺🇸 2 ሜጀር ሊግ ሶከር 🏆🇪🇺 ሻምፒዮንስ ሊግ 1 🏆🇪🇸 ላሊጋ 1 🏆🇪🇸 ሱፐር ኮፓ: 1 🏆🇫🇷 ሊግ 1: 1 One of the biggest icons in football history ❤️🔴 @Bisrat_Sport_433et @Bisrat_Sport_433et
Show all...
እ.ኤ.አ. በ 1998 FourFourTwo መጽሔት ዴቪድ ቤካም በ 2020 በፎቶ ላይ እንደምታዩት እንደዚህ እንደሚመስል ተንብዮ ነበር። 😂 @Bisrat_Sport_433et @Bisrat_Sport_433et
Show all...
አርሰናል ከ ቼልሲ || 4:00 📌በፕሪምየር ሊጉ አርሰናል ከ ቼልሲ ባደረጓቸዉ ያለፉትን 5 ጨዋታዎች አርሰናል 3 ግዜ ሲያሸንፍ በተቃራኒዉ ቼልሲ 2 ግዜ ማሸነፍ ችሏል። 📌 በአጠቃላይ በዚህ ለንደን ደርቢ ጨዋታ አርሰናል እና ቼልሲ 206 ግዜ የተገናኙ ሲሆን መድፈኞቹ 81 ግዜ በማሸነፍ የበላይ ሲሆኑ ሰማያዊዎቹ ደግሞ 66 ግዜ አሸንፈዋል። በተቀሩት 59 ጨዋታዎች አቻ ወተዋል። 📌አርሰናል ባደረጓቸው ያለፉትን 4 የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ማሸነፍ አልቻሉም ይህም የውድድር አመቱ ደካማዉ ጉዞ ነው። 📌መድፈኞቹ በሜዳቸው ባደረጓቸው ያለፉት አምስት ጨዋታዎች ሶስት እና ከዚያ በላይ ጎሎችን አስቆጥረዋል። 📌የፍራንክ ላምፓርድ ቡድን ከሜዳው ውጪ ባደረጋቸው 10 የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች የሊጉ ስጋት የሆነውን ሌስተር ሲቲን ብቻ ማሸነፍ ችሏል። 📌ቼልሲዎች በሁሉም ውድድሮች ባለፉት ስምንት ጨዋታዎች ምንም ጨዋታ ማሸነፍ ያልቻሉ ሲሆን ከእነዚህ ጨዋታዎች ውስጥ በስድስት ጨዋታዎች ላይ ጎል ማስቆጠር አልቻሉም። 📌መድፈኞቹ በፕሪምየር ሊጉ ለሶስተኛ ተከታታይ ግዜ ቼልሲን ለማሸነፍ ወደ ሜዳ ይገባሉ ፤ ይህም አርሰናል ወደ 20 አመታት ገደማ ያላሳኩት ነገር ነው። 📌በደረጃ ሰንጠረዡ መድፈኞቹ በ 75 ነጥብ 2ኛ ደረጃ ላይ ሲቀመጡ ሰማያዊዎቹ ደግሞ ቀሪ ጨዋታ እያላቸዉ በ39 ነጥብ 12ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠዋል። ዛሬ በኤምሬትስ ስታዲየም ላይ በሚደረገዉ የደርቢ ጨዋታ ማን 3ነጥብ ይዞ ይወጣል ብላችሁ ታስባላችሁ ? @Bisrat_Sport_433et @Bisrat_Sport_433et
Show all...
ኒማኒያ ማቲች "ማንችስተር ዩናይትድ በሚቀጠለው የውድድር ዘመን ለዋንጫ እንደሚፎካከሩ እርግጠኛ ነኝ" ብሏል። @Bisrat_sport_433et  @Bisrat_sport_433et
Show all...