3 028
Subscribers
No data24 hours
-87 days
-2930 days
Posts Archive
3 028
ከዚህ ቀደም ፖስት ባደረግነው
ተንቀሳቃሽ ምስል አንድ ፖሊስ አንድትን ህጃብ የለበሰች ሴት ስደበድብ አሳይቻችሁ ነበር
ድርጊቱ ማንም ይሁን ማን የሚወገዝ ቢሆንም ህጃብ ለባሿ ሴት ሳትሆን ወንድ ሆኖ ተገኝቷል
3 028
ይህንን አስነዋሪ ተግባር የፈፀሙ የህግ አስከባሪዎች በህግ ሊጠየቁ ይገባል።አሳፋሪ ነው።ድርጊቱ የተፈጸመበት ቦታ ኦሮሚያ ክልል ባሌ ዞን ጋሰራ ወረዳ ሲሆን ተደብዳቢዋ 2 ቀን ጣቢያ ታስራ እንደ ወጣች መረጃው ይጠቁማሉ።የተጠረጠረችበት ጉዳይ በግልፅ አልታወቀም።በህግ አሰከባሪ ፖሊስ የተሠራ ፀያፍ ተግባር ነው።አንዱ ደብዳቢ ሌላው ካሜራ ይዞ እንደት ሊፈፅሙት ቻሉ? የሚለውንም ማየቱ አይከፋም።
3 028
ትረምፕ ምርጫ ቅሰቀሳ ላይ እያለ ከደቂቃዎች በፊት በመድረኩ ላይ የጥይት ድምጽ በመሰማቱ በፍጥነት በጠባቂዎቻቸው ከመድረኩ እንዲወርዱ ተደርገዋል:: የተተኮሰው ጥይቅት ይሁን ተቀጣጣይ ነገር ጆሯቸው አካባቢ እንደመታቸውና እንደደማ ምስሉ ያሳያል::
3 028
ይህን ሰው በጊንቢ ኪዳነ ምህረት ቤተክርስቲያን ውስጥ ገብቶ የጥንቆላ መጽሀፍን የሀይሜኖት መጻሀፍ አስመስሎ ስያነብ ተያዘ ተብሏል
መጽሀፉን የሚያውቁ ሰዎች ጥንቆላ የሚሰራበት ነው ብሏል
የዘንዶ የእባብ የአንበሳ ስእሎች ያሉበት ነው
ሰውዬውም ሰዎች እንዳይግባቡ ደም እንዲፈስ ተልኮ ተቀብሎ መምጣቱን ተናግሯል
የሀይማኖት ልብሳችንን ለበሰ እንጂ የሀይማኖቱ አገልጋይ አይደለም ያሉ የቤተክርስቲያን አገልጋዮች በራሱ እጅ መጽሀፉን አስቃጥሎታል
በዚህ ቪዲዮ የሚቀየመኝ ካለ ይቅርታ
በተረፈ ጥንቆላን የሚጸየፍ ትውልድ እንሁን
የትኛውም ቤተ እምነት ለዚህ አይነት ስራ ቦታ የላትም ከስንዴ መሀል እንክርዳድ መቼም አይጠፋም
3 028
ይህ ሁሉ ደስታ እና ምስጋና ምን እንደሆነ ታውቃላችሁ ?
ሽፍታ ሆኖ ብዙዎችን የገደለ ሰው በፖሊስ መገደሉን አስመልክቶ ነው
እኔ ግን ጥያቄ አለኝ
3 028
#መረጃ፦ቀደም ብለን እንደዘገብነው ከቦሳሶ ወደብ ተነስተው ወደ የመን ሊሻገሩ ሲሉመርከቧ ተገልብጣ ከተሳፈሩት ውስጥ እስካሁን የ60 ሰው አሥክሬን ብቻ ነው የተገኘው አብዛኞቹም ኢትዮጵያዊያን መሆናቸእ ታውቋል....ያልፍልኛል ቤተሰቤን አሳልፈታለሁ በማለት አደገኛን መንገድ እንዲመርጡ ያረገውም ፋሽስቱ መንግሥት ነው....እንጂ ሰው ቢሆንለት ለምን ይወጣል....ያሳዝናል!!!!
