en
Feedback
TEME digital marketing

TEME digital marketing

Open in Telegram

የዚህ ቻናል አገልግሎት - ፦ማንኛውም social Media account መሸጥ እና መግዛት :- telegram @teme_negn :-p.number 0906446410

Show more
1 873
Subscribers
No data24 hours
-117 days
-4430 days
Posts Archive
2017፣ 2018 ፣ 2019 ፣ 2020 ፣ 2021 ፣ 2022፣ 2023 እና 2024 (January, February , March , May እና April) ወር ላይ የተከፈተ ማንኛውም አይነት የቴሌግራም ግሩፕ ካላቹ  በተመጣጣኝ ዋጋ እንገዛለን። የmember ማነስ ችግር የለውም @teme_negn 👈 DM

Please ለመሸጥ ብቻ ኑ 🥺

2017፣ 2018 ፣ 2019 ፣ 2020 ፣ 2021 ፣ 2022፣ 2023 እና 2024 (January, February , March , May እና April) ወር ላይ የተከፈተ ማንኛውም አይነት የቴሌግራም ግሩፕ ካላቹ  በተመጣጣኝ ዋጋ እንገዛለን። የmember ማነስ ችግር የለውም @teme_negn 👈 DM

2017፣ 2018 ፣ 2019 ፣ 2020 ፣ 2021 ፣ 2022፣ 2023 እና 2024 (January, February , March , May እና April) ወር ላይ የተከፈተ ማንኛውም አይነት የቴሌግራም ግሩፕ ካላቹ  በተመጣጣኝ ዋጋ እንገዛለን። የmember ማነስ ችግር የለውም @teme_negn 👈 DM

መሪር🤦‍♀ ..........ክፍል4........ ፀሀፊት አክሳን አዳነ .....አላወኩም የዘላለም ጓደኞች ተሰበሰቡ የሚያውቁት ሁሉ  ስለእሱ መልካምነትጨአወሩ ድሮም ጥሩ ሰው አይበረክትም ተባለለት ። ጥሩነቱን እኔ ጠንቅቄ አውቅ የለ ቀብሩ እስኪፈፀም ድረስ ኢዩኤል ራሱን ስቶ ነበር ከቀብሩ ቀን በኋላ የት እንደደረሰ አላውቅም እዛ ቤት ደርሶ አያውቅም ምንም ሰላም አይሰማኝም ለሊት በተኛሁበት የሆነ ነገር መጥቶ ያንቀኛል እጮሀለው እነ ህሊና ተሯሩጠወሸ ይመጣሉ ሊገድለኝ ታግሎ ታግሎ ከኔ ይሰወራል እንደምንም እያለቀስኩ በሩን ስከፍት ና ስነግራቸው ቃዥተሽ ነው የጭንቀት ብዛት ነው ይሉኛል እኔ ግን ሲያንቀኝ በትክክል ይታወቀኛል ሙሉ ሰውነቱ ጥቁር ነው ። ከመደጋገሙ የተነሳ ለነሱ መናገር ልሹ ማፈር ጀምሬአለው ። የ12 ማጠናቀቂያ ፈተናውን አለፍኩ ውጤቴን ያየሁ ቀን ያ በለሊት የሚያንቀኝ ነገር ከኋላዬ እየተከተለ በጆሮዬ አንቺ ኮ ሞኝ ነሽ ለማነው ምትኖሪው መኖር እኮ አያስፈልግሽም ይኸው መኪና ሾር ጊቢ እራስሽን አጥፊ እረፍት ታገኚያለሽ ይለኛል እየተከተለኝ ስለሆነ በፍጥነት መራመዴን ቀጠልኩ ጉተጎታውን ያለማቋረጥ ሲቀጥል እንባዬ እየወረደ መሮጥ ጀመርኩ ትከሻዬን ሲነካኝ እየጮሁኩ ተዝለፍልፌ ወደኩ አትንካኝ ሂድልኝ አልፈልግህም ታስጠላኛለህ እያልኩ ጩኸት ያጀበው እንባዬን አወርድ ጀመር ሰዎች ተሰበሰቡ እባካቹ አባሩልኝ እያስጨነቀኝ ነው ብዬ ስላቸው ሆስፒታል እንውሰዳት ይባባላሉ አምሮዋ ተነክቶ እኮ ነውም የሚል ድምፅ ሰማለሁ እሱ እያጓራ ይስቅብኛል ሰዎቹ ማንም የለም እኮ እናት ምን ሆነሽ ነው ይሉኛል ከ50የሚበልጡ ሰዎች ከበውኛል አንዷ ተዏት እስኪ ብላ እጇን ጫነችብኝ በኢየሱስ ስም ስትል ነገርየው ጠፋ እራሴን በብረት እንደተመታ ሰው ሲያመኝ ዞር በይልኝ ብያት በእግሬ መትቻት እየሮጥኩ ወደ ቤት ሄድኩ ። ለቀናት ያ አስቀያሚ ነገር ትቶኛል እንደ በፊት አላየውም እነ ህሊና ሁሌም ከጎኔ እንደሆኑ ይነግሩኛል ኢዩኤል የት እንዳለ ምናውቀው ነገር የለም የደረሰኝ ምድብ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ነው ህሊና እና ሌሎቹም ተከራዮች በየወሩ የቤቱን ኪራይ ሰብስበው እንደሚልኩልኝ ተስማምተን ወደ ሀዋሳ ላቀና ነው..... ........ይቀጥላል........ 👆👆👆join&shear👆👆👆 ፀሀፊት አክሳን አዳነ        

2017፣ 2018 ፣ 2019 ፣ 2020 ፣ 2021 ፣ 2022፣ 2023 እና 2024 (January, February , March , May እና April) ወር ላይ የተከፈተ ማንኛውም አይነት የቴሌግራም ግሩፕ ካላቹ  በተመጣጣኝ ዋጋ እንገዛለን። የmember ማነስ ችግር የለውም @teme_negn 👈 DM

መሪር🤦‍♀ ..........ክፍል5......... ፀሀፊት አክሳን አዳነ .....አላወኩም የዘላለም ጓደኞች ተሰበሰቡ የሚያውቁት ሁሉ  ስለእሱ መልካምነትጨአወሩ ድሮም ጥሩ ሰው አይበረክትም ተባለለት ። ጥሩነቱን እኔ ጠንቅቄ አውቅ የለ ቀብሩ እስኪፈፀም ድረስ ኢዩኤል ራሱን ስቶ ነበር ከቀብሩ ቀን በኋላ የት እንደደረሰ አላውቅም እዛ ቤት ደርሶ አያውቅም ምንም ሰላም አይሰማኝም ለሊት በተኛሁበት የሆነ ነገር መጥቶ ያንቀኛል እጮሀለው እነ ህሊና ተሯሩጠወሸ ይመጣሉ ሊገድለኝ ታግሎ ታግሎ ከኔ ይሰወራል እንደምንም እያለቀስኩ በሩን ስከፍት ና ስነግራቸው ቃዥተሽ ነው የጭንቀት ብዛት ነው ይሉኛል እኔ ግን ሲያንቀኝ በትክክል ይታወቀኛል ሙሉ ሰውነቱ ጥቁር ነው ። ከመደጋገሙ የተነሳ ለነሱ መናገር ልሹ ማፈር ጀምሬአለው ። የ12 ማጠናቀቂያ ፈተናውን አለፍኩ ውጤቴን ያየሁ ቀን ያ በለሊት የሚያንቀኝ ነገር ከኋላዬ እየተከተለ በጆሮዬ አንቺ ኮ ሞኝ ነሽ ለማነው ምትኖሪው መኖር እኮ አያስፈልግሽም ይኸው መኪና ሾር ጊቢ እራስሽን አጥፊ እረፍት ታገኚያለሽ ይለኛል እየተከተለኝ ስለሆነ በፍጥነት መራመዴን ቀጠልኩ ጉተጎታውን ያለማቋረጥ ሲቀጥል እንባዬ እየወረደ መሮጥ ጀመርኩ ትከሻዬን ሲነካኝ እየጮሁኩ ተዝለፍልፌ ወደኩ አትንካኝ ሂድልኝ አልፈልግህም ታስጠላኛለህ እያልኩ ጩኸት ያጀበው እንባዬን አወርድ ጀመር ሰዎች ተሰበሰቡ እባካቹ አባሩልኝ እያስጨነቀኝ ነው ብዬ ስላቸው ሆስፒታል እንውሰዳት ይባባላሉ አምሮዋ ተነክቶ እኮ ነውም የሚል ድምፅ ሰማለሁ እሱ እያጓራ ይስቅብኛል ሰዎቹ ማንም የለም እኮ እናት ምን ሆነሽ ነው ይሉኛል ከ50የሚበልጡ ሰዎች ከበውኛል አንዷ ተዏት እስኪ ብላ እጇን ጫነችብኝ በኢየሱስ ስም ስትል ነገርየው ጠፋ እራሴን በብረት እንደተመታ ሰው ሲያመኝ ዞር በይልኝ ብያት በእግሬ መትቻት እየሮጥኩ ወደ ቤት ሄድኩ ። ለቀናት ያ አስቀያሚ ነገር ትቶኛል እንደ በፊት አላየውም እነ ህሊና ሁሌም ከጎኔ እንደሆኑ ይነግሩኛል ኢዩኤል የት እንዳለ ምናውቀው ነገር የለም የደረሰኝ ምድብ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ነው ህሊና እና ሌሎቹም ተከራዮች በየወሩ የቤቱን ኪራይ ሰብስበው እንደሚልኩልኝ ተስማምተን ወደ ሀዋሳ ላቀና ነው..... ........ይቀጥላል........ 👆👆👆join&shear👆👆👆 ፀሀፊት አክሳን አዳነ        

መሪር🤦‍♀ .........ክፍል 3........... ፀሀፊት አክሳን አዳነ ........እየተሯሯጡ በጓሮ በር ገቡ ምን እያረክ ነው ምናምን ብለው  ገፍትረው ጣሉት ሴቷ እኔን ልታፅናናኝ ወደእኔ ቀረበች እኔ ለቅሶዬን አቀለጥኩት ሌሎቹም ተረባርበው መጥተው ተሰለፉ ነክቶሻል ብላ ስትጠይቀኝ የዚያ ሁሉ ጊዜ እልህ ተጠራቅሞ አዎን አልኳት ወዲያው ፖሊስ ጠርተው እጆቹን ተጠፍሮ ከቤት ወጣ ሁሉም እኔን ለማፅናናት ስር ስሬ ይላሉ እኔ ደግሞ ሰው መግባባት አይመቸኝም ሴቷ ህሊና እባላለው  ከገባው ጀምሮበተደጋጋሚ ስትጮሂ ሰምቻለው ፊቱም ስለሚያስፈራ በራቹም ዝግ ስለሆነ ተዳፍሬ መግባት ተስኖኝ እንጂ አለችኝ ፖሊስ ጣቢያው ቅርብ ስለሆነ ወደ ቤት እየተመለስን አንድ አንድ ነገሮችን ሲጠይቁኝ የኢዩኤል መኖር ትዝ አለኝ ወንድሙ በእኔ ምክኒያት እንደታሰረ ካወቀ ይገለኛል አልኳቸው በግድ ይዘውኝ ገብተው ህሊና የተባለችው ቤት አደርኩ ። በጠዋት ተነስቼ ከህሊና ጋር ወደ እኛ ቤት ገባው ቤቱ ማታ እንደነበረ ነው የኢዩኤል ክፍልም እንዳልተከፈተ እርግጠኛ ነኝ አንድ አንዴ ፓርቲ ምናምን እያለ ከጓደኞቹ ጋር ከከተማ ይወጣል በቃ እንደዚያ ነው ሚሆነው አልኳት ኢዩኤል ማለት በሰው ትከሻ መኖር የሚወድ ነው ወንድምየው ሰርቶም ከህዝብና መንግስት ዘርፎም ያመጣል እሱ ተንደላቆ ሱሱን ያሯሩጣል ሁለት አስቀያሚ ባህርይ ያላቸው ወንድማማቾች አሁን ዘላለም መታሰሩን ሲሰማ ያውም በኔ ምክኒያት መሆኑን ሲያውቅ እንኳን ሰው ፈጣሪንም አይፈራም ከዚህ ቤት ነው ሬሳዬን የሚያወጣው አንደኛ የገቢ ምንጩን ነው የዘጋሁበት ሁለተኛ ድሮም ለአይኑ ነው ሚጠላኝ ወንድሙ በኔ ምክኒያት ነው የታሰረው ሶስተኛ እኔን ከዚህ ቤት ለማስወጣት ትንሽ ሰበብ ነው ሚፈልጉት ደርቄ እንጂ ። ያን ለሰው መድሀኒቱ ሰው ነው ሲባል ንቄ ነበር የማልፈው አሁን በጥሩ አይን እንኳን የማላያቸው ተከራዮች አጠገቤ ሆነው እያፅናኑኝ ነው ግን አሁንም እንደ ዲዳ ዝም ነው ምላቸው ትንሽ ድብርቱ ከለቀቀኝ ብለው የኛ ቤት በረንዳ ላይ ቡና ተፈልቶ ተሰበሰብን እነሱ ይስቃሉ ይጫወታሉ እኔ ማዳመጥ ብቻ የዚህኔ ኢዩኤል የጊቢውን በር ከፍቶ ገባ ........ .............ይቀጥላል........ ✍Aksan Adane ፀሀፊት አክሳን አዳነ     👆👆👆join&shear👆👆👆

አንዳንድ አላዋቂዎች የወንጌሉ ተቃዋሚዎች' የጥልቁ መንፈስ ፤ የኢሉምናቲ ምልክት ' ምናምን የሚሉ ስላሉ 🙄 ለመረጃ ያህል ይቺን share ላድርጋት Erika የ ኢሉምናቲ ምልክት ሳይሆን ያሳየችዉ ፥
+1
አንዳንድ አላዋቂዎች የወንጌሉ ተቃዋሚዎች' የጥልቁ መንፈስ ፤ የኢሉምናቲ ምልክት ' ምናምን የሚሉ ስላሉ 🙄 ለመረጃ ያህል ይቺን share ላድርጋት Erika የ ኢሉምናቲ ምልክት ሳይሆን ያሳየችዉ ፥ መስማት ለተሳናቸዉ በምልክት ቋንቋ I love You ነዉ ያለችዉ ( የሳጥናኤል ጎል በኢትዮጵያ 😒 ¡ ) ከእዩኤል ዮሐንስ ገፅ የተወሰደ!!

መሪር 🤦‍♀ .....ክፍል 2 ....... ፀሀፊት አክሳን አዳነ   ,......እየሰራሁ ነው ቤቱን አፅድቼ ቁርሳቸውን አዘገጃጅቼ ወደ ትምህርት ቤቴ ሄድኩ እዚያም ትምህርቴን እማራለው ሰው አልቀርብም እናም ፈተና እየተፈተንን ሰላም አንቺ ሰላም ሰላም በሹክሹክታ ድምፅ ይጠራኛል ግሩም ነው ከኋላዬ ነው የሚቀመጠው ሰውነቱ ስለሚያስፈራ ግብዳው ነው ሚሉት እኔ ጥሪውን ችላ ብዬ መስራቴን ቀጥዬአለው ሲፈልግ ከኋላ ይጎትተኛል ሲፈልግ መጣራቱን ይቀጥላል እኔ ምላሽ ሳልሰጠው ፈተናውን ሰጥቼ ወጣሁ የመጨረሻ ክፍለ ጊዜ ስለነበር ወጥቼ ቀጥታ ወደ ቤት አመራሁ ሰፈር አከባቢ ስደርስ አንቺ ሰላም ጥሪ ተሰማኝ ግብዳው ጓደኞቹን አስከትሎ እየተንደረደረ ወደኔ እየመጣ ነው አንዳች ፍርሀት አልተሰማኝም መጥቶ ፊት ለፊቴ ተገተረ ያን ከባድ እጁን በኃይል ትከሻዬ ላይ አሳረፈው ምንድነው ችግርሽ ማነሽ ቆይ ራስሽን እንዴት ነው ምትቆልዪው ብሎ አጓራብኝ ምንም መልስ ሳልሰጠው በአይኔ እየገለማመጥኩት ተገትሬአለው የዚህኔ ዘላለም ያቺን ቆርቆሮ መኪናውን እያሽከረከረ በአጠገባችን አለፈ እንዳየሁት ፍርሀቴ ጨምሮ ሰውነቴ ተንቀጠቀጠ ቀጥታ ወደ ጊቢ ገባ ይሄ ደግሞ እሱን ፈርቼ መስሎት ለዛሬ ምሬሻለው ብሎኝ ሄደ ። እየፈራሁ ወደ ቤት ገባው ከማንም ጎረምሳ ጋር መንደር ለመንደር ትንዘላዘያለሽ ብሎ እንደፈረደብኝ በድብደባ አደቀቀኝ የማታውም ህመሙ ስሜቱ አልቀነሰልኝም ድጋሚ ጨመረልኝ በቃ ካልመታኝ ያመዋል መሠለኝ ታናሹ ኢዩኤልማ ከልጅነቱም እንደ ሰራተኛ በንቀት ስለሚያየኝ አይኔንም ማየት አይፈልግም  ። ከጓሮ ሲደብረኝ የምፅናናባቸውን ስፍራዎች አስመንጥሮ ወደ 10ሰርቢስ የሚሆን ክፍል አሰራበት ብዙም ጊዜ ሳይፈጁ ነበር የተጠናቀቁት ወዲያው ሰዎች አከራየ ግማሹ ባለትዳር ግማሾቹ ላጤ ናቸው ጊቢው ሰው በሰው ሆነ በፊት ንፋስ ለመቀበል ለማንበብ ጊቢው ውስጥ እቀመጥ ነበር አሁን ከክፍሌም አልወጣም ሁሌ ነው ሚደበድበኝ ዛሬ ደግሞ ቤቱን ሳፀዳ የሱ የተመረቀበት  ፎቶ ያለበትን ትልቅ ፍሬም ሰብሬአለውዛሬ ይገለኛል ብዬ የጓሮውን በር ክፍት አድርጌው ነበር ጥንብር ብሎ ሰክሮ ገና ከበር መፎከሪያውን ሲያጣ እየተሳደበ ወደ እኔ መጣ ደግሞ ብቻውን አደለም ሰው እንደዛ ሰክሮ እንዴት ሀይል ይኖረዋል ጋኔን ሰፍሮበት እንጂ እንደ አመሉ ከደበደበኝ በኋላ እስከ ዛሬ አድርጎት የማያውቀውን ሊደፍረኝ ይታገለኝ ጀመር ባለ በሌለ ሀይሌ እሪሪሪሪሪሪሪሪሪሪብዬ ስጮህ ተከራዮቹ እየተሯሯጡ በጓሮ በር ገቡ .......... ......ይቀጥላል....... 👆👆join & shear 👆👆 ✍Aksan Adane    

👉 በትምህርት ቤት (የclass group ) , 👉በሰፈር , 👉ከጓደኛ ጋር 👉ለተለያዩ አላማ የተከፈቱ የቆየ (old telegram group ) ካላችሁ እና መሸጥ ከፈለጋችሁ telegram 24 ሰዓት online ሆኜ እጠብቃቸዋለሁ ወየ በሉኝ 👉በፈረጆቹ  2017 እስከ 2024 በዚህ አመት ውስጥ የተከፈተ የ telegram group 👉two step verification on መሆኑን እንዳትረሱ 👉 አናግሩኝ  @teme_negn 👉ስልክ ቁጥር 0906446410                        0708549571

መሪር🤦‍♀ ....ክፍል 1... ፀሀፊት አክሳን አዳነ     አይኔን ስገልጥ በመስኮት የፀሀዩ ጨረር አይኔ ላይ እያበራ ነው አይኖቼ ብርሀኑን መቋቋም አቃታቸው ምክኒያቱም ገና ከእንቅልፌ እየነቃሁ ነው ። ከአንገቴ ቀና ማለት ተሳነኝ ሰውነቴ በድብደባ ደቋል እንደምንም ተነስቼ ወደ መስታወቱ አቀናሁ ፊቴ አባብጦ በልዟል አሁን አሁንማ ስለተደጋገመ ትክክለኛ መልኬ ፊቴ ሲቆጣ ነው ሚመስለው የተሻለኝ ጊዜ ይቀየራል ። ውይ ሳልነግራችሁ እንዲ በድብደባ የሚያደቀኝ የአጎቴ ልጅ ዘላለም ነው በእድሜ ከእኔ ይበልጣል ። ሁሌም ያለ ምክኒያትም በምክኒያትም እንደ ደበደበኝ ነው ። ወንድሙ ኢዩኤል ይባላል ። ለሶስት ነው የምንኖረው የዚህ ሁሉ ምክኒያት የእኔ ቤተሰቦች ሞት ነው አባቴ በሞተ በአመቱ እናቴ ሞተች ከጊዜ በኋላ በአጎቴ ሾል እንደሞቱ የወሬ የወሬ ነው የሰማሁት የ5 አመት ልጅ እያለሁ ነበር ታዲያ እናቴ ስትሞት አጎቴ ሚስቱና ሁለቱን ልጆቹን ይዞ አባቴ እና እናቴ የለፉበት ቤት ሊኖር ጓዙን ጠቅልሎ መጣ  ። አሁን 19አመቴ ነው ሰላም እባላለሁ ሟች ቤተሰቦቼ ሰላም ይበሉኝ እንጂ ሰላም ሚባል ነገር አይቼ አላውቅም  ዕድሜዬን  በሀዘን በስቃይ ነው ያሳለፍኩት ትንሽ ከአጎቴና ሚስቱ ሞት በኋላ ያሉት አመታት ይሻላሉ እናትና አባቴ በሞቱ በ7 አመታቸው አጎቴና ሚስቱ በአንድ ቀን በመኪና አደጋ ሞቱ ከዚያ በኋላ ከዘላለምና ኢዩኤል ጋር ነው ኑሮዬ እነሱ የቤቱ ባለቤት እኔ ሰራተኛ ነው ምንመስለው እንጂ የአጎት ልጅ አንመስልም ። የመንግስት ትምህርት ቤት ነው ምማረው የ 12ኛ ክፍል ተማሪ ነኝ በትምህርቴ በጣም ጎበዝ ብሆንም አንድ ሰው አልቀርብም በትምህርት ቤት የሴትም የወንድም ጓደኛ የለኝም ወንድማ ማናገር ሁሉ ይቀፈኛል ። ሰዎች ደስተኛ ናቸው ፈጣሪያቸውን ያውቁታል እኔ ግን ሀይማኖት የለኝ ምቀርበው ሰው የለኝ ለማንና ለምን እንደምኖር ልሹ ግራ ነው ሚገባኝ ብዙ ጊዜ ራሴን ለማጥፋት ልሞክር እልና የሆነ የሚያስቆመኝ ነገር አለ። ኦው ብዙ ለፈለፍኩ መሰለኝ እና የበለዘውን ፊቴን አየሁትና እንደፈረደብኝ ምግባቸውን ለማብሰል ተጣጥቤ ወደ ማዕድ ቤት ሔድኩ ዛሬ Maths ፈተና አለብኝ የሚገርመው ተማሪዎች እኔን ነው ተስፋ የሚያደርጉት ማስኮረጅ ባልፈልግም በድርቅና ከኔ ይሰራሉ ከዚያ ይሰድቡኛል ኸረ እንደውም መልስ አልሰጠሽኝም ብሎ የመታኝም ልጅ ነበረ  እናም ቶሎ ለመሔድ በፍጥነት እየሰራሁ ነወ ። ........... .............ይቀጥላል ............ 👆👆👆joinyshear 👆👆👆

ክፍል 1♨️

😐መሪር 😞 ከዛሬ በኃላ መሪር የምል እጅግ ልብ አንጠልጣይ ልብወለድ ማቅረብ እንጀምራለን 🥰

👉 በትምህርት ቤት (የclass group ) , 👉በሰፈር , 👉ከጓደኛ ጋር 👉ለተለያዩ አላማ የተከፈቱ የቆየ (old telegram group ) ካላችሁ እና መሸጥ ከፈለጋችሁ telegram 24 ሰዓት online ሆኜ እጠብቃቸዋለሁ ወየ በሉኝ 👉በፈረጆቹ  2017 እስከ 2024 በዚህ አመት ውስጥ የተከፈተ የ telegram group 👉two step verification on መሆኑን እንዳትረሱ 👉 አናግሩኝ  @teme_negn 👉ስልክ ቁጥር 0906446410                        0708549571

#ነብይ_እዩ_ጩፋ_ተሾመ.... የኢትዮጵያ ፔንቴኮስታል ህብረት ነብይ እዩ ጩፋን የህብረቱ ምክትል ፕሬዝዳንት እና የካውንስሉ የቦርድ አባል ሆነው እንዲሰሩ ሾመናቸዋል ብሏል። ፔንቴኮስታል ህብረት ነብይ
#ነብይ_እዩ_ጩፋ_ተሾመ.... የኢትዮጵያ ፔንቴኮስታል ህብረት ነብይ እዩ ጩፋን የህብረቱ ምክትል ፕሬዝዳንት እና የካውንስሉ የቦርድ አባል ሆነው እንዲሰሩ ሾመናቸዋል ብሏል። ፔንቴኮስታል ህብረት ነብይ እዩ ጩፋን ላቅ ባለ የህይወት ምስክርነት የሚታወቁና የተቀቡ ናቸው ብሏል...

👉 በትምህርት ቤት (የclass group ) , 👉በሰፈር , 👉ከጓደኛ ጋር 👉ለተለያዩ አላማ የተከፈቱ የቆየ (old telegram group ) ካላችሁ እና መሸጥ ከፈለጋችሁ telegram 24 ሰዓት online ሆኜ እጠብቃቸዋለሁ ወየ በሉኝ 👉በፈረጆቹ  2017 እስከ 2024 በዚህ አመት ውስጥ የተከፈተ የ telegram group 👉two step verification on መሆኑን እንዳትረሱ 👉 አናግሩኝ  @teme_negn 👉ስልክ ቁጥር 0906446410                        0708549571

#አዲስ አመትን በማስመልከት በመስቀል አደባባይ የምስጋና መረሃ ግብር እየተካሄደ ነው። #የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ሕብረት የተመሰረተበትን 50ኛ ዓመት አመት ኢዮቤልዩ እንዲሁም የታ
+1
#አዲስ አመትን በማስመልከት በመስቀል አደባባይ የምስጋና መረሃ ግብር እየተካሄደ ነው። #የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ሕብረት የተመሰረተበትን 50ኛ ዓመት አመት ኢዮቤልዩ እንዲሁም የታላቁ ሕዳሴ ግድብ የተጠናቀቀበትን የምስጋና በዓል ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀ መረሃ ግብር በአዲስ አበባ እና በዙሪያዋ ያሉ ምዕመናን በተገኙበት በድምቀት እየተካሄደ ነው።

የቻርሊ ኪርክ ባለቤት ኤሪካ ኪርክ በዩታ ዝግጅት ላይ ቻርሊ በጥይት ከመተኮሱ ጥቂት ሰዓታት በፊት የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅስ እንዲህ ስትል ለጥፋ ነበር፡- " መዝሙር 46:1፡— እግዚአብሔር መጠጊያችንና
+1
የቻርሊ ኪርክ ባለቤት ኤሪካ ኪርክ በዩታ ዝግጅት ላይ ቻርሊ በጥይት ከመተኮሱ ጥቂት ሰዓታት በፊት የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅስ እንዲህ ስትል ለጥፋ ነበር፡- " መዝሙር 46:1፡— እግዚአብሔር መጠጊያችንና ኃይላችን፥ ባገኘን በታላቅ መከራም ረዳታችን ነው። የቻርሊ ነፍስ በሰላም ትረፍ !

ለመላው የቻናላችን ቤተሰቦች እንኳን ለ2018 ዓ.ም አዲስ አመት በሰላም አደረሳችሁ። አዲሱ አመት 🌻 የሰላም፣ የፍቅርና የስኬት ያድርግልን። 🌻 ሁላችንም የምንናፍቀውን የሀገራችንን ሰላም ይመልስልን። 🌼🌼 መልካም አዲስ አመት 🌼🌼