TEME digital marketing
Open in Telegram
የዚህ ቻናል አገልግሎት - ፦ማንኛውም social Media account መሸጥ እና መግዛት :- telegram @teme_negn :-p.number 0906446410
Show more1 873
Subscribers
No data24 hours
-117 days
-4430 days
Posts Archive
Please የጌታ ቤተሰቦች YouTube ቻናሌን subscriber አድርጉልኝ 👇👇👇👇
https://www.youtube.com/@wengel_tube
ፊልጵስዩስ 3:13
[13] ወንድሞች ሆይ፤ እኔ ገና እንደ ያዝሁት አድርጌ ራሴን አልቈጥርም፤ ነገር ግን አንድ ነገር አደርጋለሁ፤ ከኋላዬ ያለውን እየረሳሁ ከፊቴ ወዳለው እዘረጋለሁ።
Philippians 3:13
[13] Brothers and sisters, I do not consider myself yet to have taken hold of it. But one thing I do: Forgetting what is behind and straining toward what is ahead,
ማስጠንቀቂያ
ውድ የቻናላችን ቤተሰቦች
ቴሌግራም ላይ ከማንኛውም ሰው
በ
cuttly
bitly
https://Xoserbot?start=cm1
የሚጀምር ማንኛውም ሊንክ ተልኮላችሁ ስታገኙ እንዳትከፍቱት። ምክንያቱም ከቅርብ ግዜ ወዲህ የመጣ የሌላ ሰውን አካውንት ሀክ የሚያደርጉበት ዘዴ ነውና ተጠንቀቁ! የላኩላችሁ ሰዎች የናንተ የቅርብ ሰው ቢሆኑም እንዳትከፍቱት እነሱም ቢሆኑም ለምን እንደላኩት፣ መቼ እንደላኩት አያውቁትም።
ማንኛውንም አይነት ሊንክ ሳታጣሩ እንዳትነኩ!
አሁን ላይ በስፋት እተዘዋወር ያለ ሊነከ ይህነ የመስላል ተጠንቀቁ
https://Xoserbot?start=cm1
በተጨማሪም ከሀከሮች አካውንታችሁን ለማዳን በምታስታውሱት Password Two-Step Verification On አድርጉ!
ምናልባት ባለመዋወቅ ከፍታችሁት ከሆነ ወደቴሌግራማችሁ Setting>>Devices በመሄድ terminate አድርጉት
ይሄን መረጃ ለሌሎችም በመላክ ይታደጓቸው
✅Old telegram Group ያላችሁ እየገዛን ስለሆነ በውስጥ አውሩን
👉 @teme_negn
✅ የ Group ሜምበር ብዛት አያስፈልግም
➡️2019
➡️2020
➡️2021
➡️2022
በተመጣጣኝ ዋጋ እየገዛን እንገኛለን።
ግብረ-ሰዶም (የተመሳሳይ ፆታ ግንኙነት) ስር እየሰደደ ይገኛል!!
ዛሬ በትርታ ሬዲዮ ኤ.ፌም 97.6 ሲዲ ስፖርት ፕሮግራም ላይ የተሰማዉ የሴቶች እግር ኳስ ቡድን አባላት አብዛኞቹ የሚሆኑት ግብረሰዶም(የተመሳሳይ ፆታ ግንኙነት) የሚፈፅሙ ናቸው የሚል የድምፅም ሆነ የቪድዮ መረጃዎች ሁሉ እንዳሉ ተገልፀዋል
በእምነታቸዉ በጣም ጠንካራ ክርስቲያን እህቶች ባሉበት በሔራዊ ቡድኑ ዝምታን መምረጣቸዉ ያሳፍራሉ
ከ90 % በላይ የኢትዮጵያ ህዝብ በሙሉ ሀይማኖታዊ ነው በሚባልበት ሀገር ውስጥ እንደዚህ አይነት አሳፋሪ ነገር እንዲፈፀም በድብቅ በተመሳሳይ ፆታ ቀለበት ሁሉ እንዳሰሩ ተሰማ ይሄ ነገር የመንግስት አካላት የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ በትኩረት ቢመለከተዉና በእንደዚህ አይነት ዉስጥ የተሳተፉትን ሴቶች ለህግ እንዲቀርቡ እንላለን !!
ጌታ ሆይ ትዉልድን አድን !!
+6
በጂንካ ቃለ ሕይወት 3 አገልጋዮች ወደጌታ ተሰበሰቡ!!
በጂንካ የቁጥር 6 ወይም የጂንካ ከተማ ቃለ ሕይወት ቤተ ክርስቲያን መሪ የነበሩት እቃሌ ጋልኮ፤ አገልጋይ ጳውሎስ፤ አገልጋይ ፍሬው ምክንያቱ ባልታወቀ ሁኔታ ተከታትለዉ ከዚህ ዓለም ድካም ወደጌታ ተሰበሰቡ።
ለቤተሰብ፤ ለወዳጅ ዘመድ፤ ለጂንካ ነዋሪዎችና ለመላዉ የቃለ ሕይወት ቤተ ክርስቲያን ምዕመን መጽናናትን እንመኛለን!!
#ዶክተር_ገመቺስ_ታገደ 🙄
የሐዋሳ ቃለ ሕይወት አጥቢያ ቤተ ክርስቲያናት ሕብረት ከፊታችን ከሕዳር 9 - 14 ባዘጋጀችዉ ታላቅ መንፈሳዊ ኮንፍራንስ በፕሮግራሙ ላይ እንዲያገለግሉ ከተጋበዙት አገልጋዮች መካከል ዘማሪና መጋቢ ታምራት ኃይሌ፤ ዘማሪና መጋቢ ተስፋዬ ጋቢሶ፤ ቄስ ዶ/ር ገመቺስ ደስታ የነበሩ ሲሆን ከነዚህ መካከል፦ "ቄስ ዶ/ር ገመቺስ ደስታ በቃለ ሕይወት አብያተ ክርስቲያናት ኅብረት እንዲያገለግል መጋበዝ የለበትም።" በሚል በአንዳንዶች የተነሳዉን ተቃዉሞ ሰምታ በኮንፍራንሱ በዕለቱ ያገለግላሉ ብላ ካለቻቸዉ መካከል ቄስ ዶ/ር ገመቺስ ደስታን እንዳያገለግሉ መሰረዟንና እርምት ማድረጓን አስታዉቃለች።
( ተጨማሪ ማብራሪያ እና ዝርዝር መልዕክት ከቤተክርስቲያኗ ከተሰጠበት የማሳውቃችሁ ይሆናል )
ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን እዩ ጩፋ ላይ መግለጫ ሰጠች።
የኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተ ክርስቲያን ከዛሬ ጀምሮ በደቡብ አፍሪካ በኢስት ላንድ ቃለ ሕይወት ቤ ክርስቲያን ቀጠሮ የተያዘለትን ኢዩ ጩፋ ይገኝበታል የተባለውን ኮንፈረንስ ከዕውቅና ውጭ የተደረገና በአንዳንድ የቤተክርስቲያኒቷን አቋም በማያውቁ መሪዎች የተደረገ ስትል ውድቅ አድርጋለች።
ቤተክርስቲያን በመግለጫዋ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን የማታውቀውና የግለሰቡን አስተምህሮም ሆነ የዘይትና ሌሎች ቁሳቁሶች ሽያጭ ልምምድን የማትቀበለው መሆነ እየታወቀ፣ በቃለ ሕይወት ቤተ ክርስቲያን ስም እንደዚህ አይነት ማስታወቂያ መሠራቱን አጥብቀን የምናወግዘው ተግባር ነው ብለዋል።
በመግለጫው አክለው አጥቢያዎች አገልጋዮችን ሲጋብዙ አገልጋዮቹ ጤናማ መጽሐፍ ቅዱሳዊ አስተምህሮ እንዳላቸው፣ ልምምዳቸው መጽሐፍ ቅዱሳዊ እንደሆነ እና ከኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተ ክርስቲያን የእምነት አቋምና ሥርዓት ጋር የማይጋጭ መሆነን በራሳቸው መንገድና ከበላይ ካሉ መዋቅሮች ከሚመለከታቸው አካላት ማረጋገጥ ይገባቸዋል ብለዋል።
ይሁን እንጂ አንዳንድ መሪዎች አልፎ አልፎ ይህንን አሠራር ባለማወቅም ሆነ በተለያየ ምክንያት ሳይከተሉ ያለ ቤተ ክርስቲያኒቱ ዕውቅና አገልጋዮችን ሲጋብዙ ይስተዋላል ያለው መገለጫው ከጥቂት ቀናት በፊት በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ራሱን "ነቢይ" ብሎ የሚጠራው ኢዩ …ጩፋ የሚባል ግለሰብ በደቡብ አፍሪካ ኢስት ለንደን በተባለ ከተማ በምትገኝ የቃለ ሕይወት አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን ላይ እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር ከኖቬምበር 7- እስከ 9 ቀን 2025 ዓ.ም. ድረስ አድራሻውን ገልጾ መንፈሳዊ ጉባኤ እንደሚያደርግ ማስታወቂያ ሲናገርና ሰዎችን ሲጋብዝ ተመልክተናል፡፡
ይህንን ጥሪ የኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተ ክርስቲያን የማታውቀውና የግለሰቡን አስተምህሮም ሆነ የዘይትና ሌሎች ቁሳቁሶች ሽያጭ ልምምድን የማትቀበለው መሆነ እየታወቀ፣ በቃለ ሕይወት ቤተ ክርስቲያን ስም እንደዚህ አይነት ማስታወቂያ መሠራቱን አጥብቀን የምናወግዘው ተግባር ነው፡ ስለዚህም ኢስት ለንደን ቃለ ሕይወት ቤተ ክርስቲያንም ሆነ በሌሎች የቃለ ሕይወት አጥቢያዎች ይህ ግለሰብ የሚሠጠውን አገልግሎት የማንቀበለው መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ ብለዋል።
በዚህ አጋጣሚ፣ ብዙ የሐሰት ትምህርቶችና ልምምዶች ዘብት በዚህ ዘመን ሁሉም የቃለ ሕይወት አጥቢያ ቤተ ክርስቲያናት የሚጠሯቸውን አገልጋዮች አስተምህሮ! ሕይወትና ልምምድ በጥንቃቄ በመፈተሽ፤ ከሚመለከታቸው ጋር ደጋግሞ በመመካከር የአባለ ቻችንን መንፈሳዊ ጤንነት እንዲጠበቁ በድጋሚ ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡
ክኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተ ክርስቲያን ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ
✅Old telegram Group ያላችሁ እየገዛን ስለሆነ በውስጥ አውሩን
👉 @teme_negn
✅ የ Group ሜምበር ብዛት አያስፈልግም
➡️2019
➡️2020
➡️2021
➡️2022
በተመጣጣኝ ዋጋ እየገዛን እንገኛለን።
2016—2022 ላይ የተከፈተ ማንኛውም አይነት የቴሌግራም ግሩፕ ካላቹ በጣም በአርፍ ዋጋ እንገዛለን።
የmember ማነስ ችግር የለውም
@samiy10 👈 DM
#ምንም_የሚሸጥ_የመግቢያ_ካርድ_የለም...
እጅግ በጣም በርካታ ሰዎች ከክፍለ ሀገር ለዚህ ፕሮግራም እንደሚመጡ እየነገሩን ይገኛሉ። የአዲሳባ ልጆች ገና ነው ቀስ ብለን እንገባለን ብላችሁ አታርፍዱ። በጠዋት መጥቶ ቦታ መያዝ ከብዙ መጨናነቅ እና ሞልቶ ከመመለስ ያድናል።
በዚህ አጋጣሚ ምንም አይነት የሚሸጥ የመግቢያ ካርድ የለም እንሸጣለን ከሚሉ አጭበርባሪዎች ራሳችሁን ጠብቁ ጌታን የምናመልከው በነፃ ገብተን ነው...
እባክዎ መልዕክቱን ሼር በማድረግ ለብዙዎች አድርሱልን
👉 በትምህርት ቤት (የclass group ) , 👉በሰፈር ,
👉ከጓደኛ ጋር
👉ለተለያዩ አላማ የተከፈቱ የቆየ (old telegram group ) ካላችሁ እና መሸጥ ከፈለጋችሁ telegram 24 ሰዓት online ሆኜ እጠብቃቸዋለሁ ወየ በሉኝ
👉በፈረጆቹ 2017 እስከ 2024 በዚህ አመት ውስጥ የተከፈተ የ telegram group
👉two step verification on መሆኑን እንዳትረሱ
👉 አናግሩኝ @teme_negn
👉ስልክ ቁጥር 0906446410
0708549571
👉 በትምህርት ቤት (የclass group ) , 👉በሰፈር ,
👉ከጓደኛ ጋር
👉ለተለያዩ አላማ የተከፈቱ የቆየ (old telegram group ) ካላችሁ እና መሸጥ ከፈለጋችሁ telegram 24 ሰዓት online ሆኜ እጠብቃቸዋለሁ ወየ በሉኝ
👉በፈረጆቹ 2017 እስከ 2024 በዚህ አመት ውስጥ የተከፈተ የ telegram group
👉two step verification on መሆኑን እንዳትረሱ
👉 አናግሩኝ @teme_negn
👉ስልክ ቁጥር 0906446410
0708549571
+2
#ዝግጅቱ_ተጀምሯል 🙏🥰🔥#ኑ_እንዘምር
ዘማሪ ኤፍሬም ዓለሙ በሚሊኒየም አዳራሽ ጥቅምት 23 ለሚያደርገው የአምልኮ ድግስ ዘማሪው, ካቦድ የዝማሬ አገልግሎት እና የዳሪክ ኤቨንት አስተባባሪዎች ሽርጉድ ላይ ናቸው ። በዚህ ስፍራም ኢየሱስን ለማክበር ሁላችንም ጥቅምት 23 በሚሊኒየም አዳራሽ እንገናኝ ። #ኢየሱስ_ይክበር !!!
