en
Feedback
TEME digital marketing

TEME digital marketing

Open in Telegram

የዚህ ቻናል አገልግሎት - ፦ማንኛውም social Media account መሸጥ እና መግዛት :- telegram @teme_negn :-p.number 0906446410

Show more
1 873
Subscribers
No data24 hours
-117 days
-4430 days
Posts Archive
❓❓❓❓❓❓❓❓❓❓❓❓❓❓ .     📖 የመጽሐፍ ቅዱስ ጥያቄ 📖 🙋‍♂እግዚአብሔር ወደ ሸክላ ሰሪው የላከው ነብይ ማን ነው❓ 📌ትክክለኛ መልስ ምረጡ ቀጥሎም የሚመጣላቹ መንፈሳዊ ቻናል ተቀላቀሉ ። ⚡️Wave ለመግባት 👉 @samazion_cj

🙋‍♀🙋‍♂🙋‍♀🙋‍♂🙋‍♀🙋‍♂🙋‍♀🙋‍♂🙋‍♀🙋‍♂🙋‍♀🙋‍♂🙋‍♀🙋‍♂ ሰበር ዜና በአጭር ጊዜ ተወዳጅነትን ያገኙ በአማርኛ በኦሮሚኛ በእንግሊዝኛ እና በተለያዩ ቋንቋዎች የሚለቀቁ አስተማሪ ና አዝናኝ ቻናሎችን ለማግኘት የምትፈልጉትን ቋንቋ መርጣቹ የሚመጣላቹሁን መንፈሳዊ ቻናል ተቀላቀሉ ። 👤Waver @samazion_cj 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇

🙍‍♀🙍‍♀🙍‍♀🙍‍♀🙍‍♀🙍‍♀🙍‍♀🙍‍♀🙍‍♀🙍‍♀🙍‍♀🙍‍♀🙍‍♀🙍‍♀ ከሴት ዘማሪዎች ውስጥ ማንን ታደንቃላቹ ❓ በመዝሙሮቹ የተባረካቹ እና የምትወዱትን ዘማሪት ምረጡ ቀጥሎም የሚመጣላቹ መንፈሳዊ ቻናል ተቀላቀሉ ። ⚡️Wave ለመግባት 👉 @samazion_cj 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇

🙎‍♂🙎‍♂🙎‍♂🙎‍♂🙎‍♂🙎‍♂🙎‍♂🙎‍♂🙎‍♂🙎‍♂🙎‍♂🙎‍♂🙎‍♂🙎‍♂ 🎤ከወንድ ዘማሪዎች ውስጥ ማንን ታደንቃላቹ ? በመዝሙሮቹ የተባረካቹ እና የምትወዱትን ዘማሪ ምረጡ ቀጥሎም የሚመጣላቹ መንፈሳዊ ቻናል ተቀላቀሉ ። ⚡️Wave ለመግባት 👉 @samazion_cj 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇

❓❓❓❓❓❓❓❓❓❓❓❓❓❓ .     📖 የመጽሐፍ ቅዱስ ጥያቄ 📖 🙋‍♂እግዚአብሔር ወደ ሸክላ ሰሪው የላከው ነብይ ማን ነው❓ 📌ትክክለኛ መልስ ምረጡ ቀጥሎም የሚመጣላቹ መንፈሳዊ ቻናል ተቀላቀሉ ። ⚡️Wave ለመግባት 👉 @samazion_cj

የሚሸጥ የቲክቶክአካውንት  ያላችሁ በውስጥ መስመር  ያናግረን በጥሩ ዋጋ እንገዛለን። 1K እስከ 2K Followers ያለው አናግሩን | ደውሉልን - @teme_negn - 0906446410

🙋‍♀🙋‍♂🙋‍♀🙋‍♂🙋‍♀🙋‍♂🙋‍♀🙋‍♂🙋‍♀🙋‍♂🙋‍♀🙋‍♂🙋‍♀🙋‍♂ ሰበር ዜና በአጭር ጊዜ ተወዳጅነትን ያገኙ በአማርኛ በኦሮሚኛ በእንግሊዝኛ እና በተለያዩ ቋንቋዎች የሚለቀቁ አስተማሪ ና አዝናኝ ቻናሎችን ለማግኘት የምትፈልጉትን ቋንቋ መርጣቹ የሚመጣላቹሁን መንፈሳዊ ቻናል ተቀላቀሉ ። 👤Waver @samazion_cj 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇

የዘማሪ ሄኖክ አዲስ ባለቤት ጃኔት መኮንን (ገኒ) በአሜሪካን በዶክተርነት በዲን ሊስት ውስጥ በመግባት በከፍተኛ ውጤት ተመርቃለች!! እንኳን ደስ አላችሁ ሄኒና ገኒ፤እንኳን ጌታ ረዳሽ ገኒዬ ጀግኒት
የዘማሪ ሄኖክ አዲስ ባለቤት ጃኔት መኮንን (ገኒ) በአሜሪካን በዶክተርነት በዲን ሊስት ውስጥ በመግባት በከፍተኛ ውጤት ተመርቃለች!! እንኳን ደስ አላችሁ ሄኒና ገኒ፤እንኳን ጌታ ረዳሽ ገኒዬ ጀግኒት ብርቱ ሴት🎈🎊🎉

https://www.youtube.com/@wengel_tube Please Subscriber my YouTube channel

የኢቫንጄሊካል ሚዲያ የሐዘን መግለጫ የወንጌል አማኞች ባለውለታ የሆኑት የአማን ፍስሃጽዮን እረፍት (ኢቫንጄሊካል ሚዲያ፣ አዲስ አበባ) የኢቢኤስ (EBS) ቴሌቪዥን መስራችና ዋና ሥራ አስፈጻሚ የነበሩ
የኢቫንጄሊካል ሚዲያ የሐዘን መግለጫ የወንጌል አማኞች ባለውለታ የሆኑት የአማን ፍስሃጽዮን እረፍት (ኢቫንጄሊካል ሚዲያ፣ አዲስ አበባ) የኢቢኤስ (EBS) ቴሌቪዥን መስራችና ዋና ሥራ አስፈጻሚ የነበሩት አቶ አማን ፍስሃጽዮን ባደረባቸው ሕመም በሕክምና ሲረዱ ቆይተው፣ ዛሬ የካቲት 4 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው ተሰምቷል። አቶ አማን በኢትዮጵያ የሚዲያ ታሪክ ውስጥ ዘመናዊና ጥራት ያለው ስርጭት እንዲመጣ ከፍተኛ አሻራ ያሳረፉ ታላቅ ሰው ነበሩ። በተለይም የወንጌል አማኞች በዓለማዊ (Secular) ሚዲያዎች ላይ ድምፅ በማያገኙበትና በርካታ ተጽዕኖዎች በነበሩበት ወቅት፣ አቶ አማን ትልቅ ራዕይና ልብ በማሳየት በርካታ የቴሌቪዥን ሚኒስትሪዎች በጣቢያቸው አማካኝነት ወንጌልን ለዓለም እንዲያደርሱ በሩን የከፈቱ የቤተክርስቲያን ባለውለታ ነበሩ። ቤተክርስቲያንና የወንጌል አገልጋዮች ትልቅ አጋራቸውንና ወዳጃቸውን በማጣታቸው የተሰማቸውን ጥልቅ ሐዘን እየገለጹ ይገኛሉ። ኢቫንጄሊካል ሚዲያ በአቶ አማን ፍስሃጽዮን ሕልፈት የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን እየገለጸ፤ ለእግዚአብሔር አገልጋዮችና ለወንጌል ስርጭት ላበረከቱት ታላቅ አስተዋጽኦ እውቅና ይሰጣል። ለቤተሰቦቻቸው፣ ለወዳጅ ዘመዶቻቸውና ለኢቢኤስ ቴሌቪዥን ቤተሰቦች በሙሉ እግዚአብሔር መጽናናትን እንዲሰጥ እንጸልያለን። ለኢ ቫንጄሊካል ሚዲያ ፡ ግሩም ኃይሉ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ 0991827226 ላይ ያገኙናል!!

"በኢትዮጵያ ኦርዶክስ በነበርኩ ጊዜ በኢየሱስ ቤዛነት በማመኔ ከፍተኛ መገለልና ዛቻ ደረሰብኝ" ዘማሪት ዘርፈ ከበደ ዘማሪት ዘርፌ ባደረገችው ቃለመጠይቅ ላይ፣ ቀደም ሲል መዳን በኦርቶዶክስ እምነት ብ
"በኢትዮጵያ ኦርዶክስ በነበርኩ ጊዜ በኢየሱስ ቤዛነት በማመኔ ከፍተኛ መገለልና ዛቻ ደረሰብኝ" ዘማሪት ዘርፈ ከበደ ዘማሪት ዘርፌ ባደረገችው ቃለመጠይቅ ላይ፣ ቀደም ሲል መዳን በኦርቶዶክስ እምነት ብቻ እንደሆነ ታምን እንደነበር አስታውሳ፣ በሂደት ግን መጽሐፍ ቅዱስን መሠረት በማድረግ መዳን የሚገኘው በኢየሱስ ክርስቶስ ቤዛነት ብቻ ነው የሚል ጽኑ አቋም መያዟን ይፋ አድርጋለች። ዘማሪት ዘርፌ ይህንን አዲስ ግንዛቤ ይዛ በኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን በአገልግሎት ላይ በነበረችበት ወቅት "ጴንጤ ሆንሽ እንዴ?" የሚል ወቀሳ እና ከፍተኛ መገለል ይደርስባት እንደነበር ገልጻለች። በተለይም በናዝሬት ስላሴ ቤተክርስቲያን በነበራት ቆይታ ወቅት የግድያ ዛቻዎችን የያዙ ወረቀቶች ይደርሷት እንደነበር፣ በአካል የድንጋይ ጥቃት እንደደረሰባት እና ምራቅ እንደተተፋባት በመግለጽ ደረሰብኝ ያለችውን መራራ ስደት በዝርዝር አስረድታለች።

https://www.youtube.com/@wengel_tube Please Subscriber my YouTube channel

ታግሶ እግዚአብሔርን መጠበቅ በቃላት ሊገለጽ ከሚቻለን በላይ ከባድ ነው። ነገሮች ባሰብናቸው ጊዜ አለመሆናቸው የእምነታችንን አጥር በብርቱ ይነቀንቁና "ተረሳው ይሆን?" ብለን እንድንሰጋ ያደርጉናል።
ታግሶ እግዚአብሔርን መጠበቅ በቃላት ሊገለጽ ከሚቻለን በላይ ከባድ ነው። ነገሮች ባሰብናቸው ጊዜ አለመሆናቸው የእምነታችንን አጥር በብርቱ ይነቀንቁና "ተረሳው ይሆን?" ብለን እንድንሰጋ ያደርጉናል። ነገር ግን ሁልጊዜም ሰው ሲጨርስ መጀመር እግዚአብሔር ልማዱ ነው ፤ ሰው ደክሞት ሲያበቃ ብቻውን ያለ አጋዥ የገባውን ቃል መፈጸም ጥበቡ ነው። እግዚአብሔር በጊዜው የተጣለን ፣ የተረሳን ፣ የወደቀን ሰው ያስባል። በቅርብ ቀን "አንድ አለ" የሚል ነጠላ ዝማሬ ይዤ ብቅ እላለሁ። ተባረኩ 🙏❤️

#የሼሁ_ልጅ_10_ቤተሰቡን_ጴንጤ_አደረጋቸው 🙏🥰 የተወዳጁ ሼህ ሀሰን ሁሴን ልጅ እነሆ በእስልምና ኃይማኖት የቆዩ ጠንካራ የሙስሊም ሀይማኖተኛ ቤተሰቦች ነበሩ ነገር ግን ታዲያ የቤቱ ተተኪ ተብሎ
#የሼሁ_ልጅ_10_ቤተሰቡን_ጴንጤ_አደረጋቸው 🙏🥰 የተወዳጁ ሼህ ሀሰን ሁሴን ልጅ እነሆ በእስልምና ኃይማኖት የቆዩ ጠንካራ የሙስሊም ሀይማኖተኛ ቤተሰቦች ነበሩ ነገር ግን ታዲያ የቤቱ ተተኪ ተብሎ የሚጠበቀው ኑረዲን ሀሰን ታዲያ የኢየሱስ ብርሃን ተገልጦለት ጌታን ተቀብሎ ጴንጤ ይሆናል ። ከዚያም ታዲያ ይህ የበራልኝ የወንጌል እውነት ለቤተሰቦቼም ነገሬ መዳን አለባቸው በማለት በከፍተኛ የእስልምና ጠንካራ እምነት ውስጥ የነበሩትን አባቱን ሀጂ ሀሰን ሁሴንን ከነመላው 10 ሙስሊም ቤተሰቦቹ ጌታን ሊቀበሉ ችለዋል ። አሁን ላይ ሙሉ ቤተሰቦቹ ከእስምና ወደ ወንጌል አማኝነት ውስጥ ገብተዋል ። በዚህ ያላበቃው የቀድሞ ጠንካራ ሙስሊም ኑረዲን ታዲያ አሁን ላይ በየከተማው እየዞረ ትልልቅ የወንጌል ስርጭቶችን እያደረገ የሚገኝ ሲሆን በዚህ ሳምንት በጂንካ ከተማ እና በቀጣይ የተለያዩ ከተሞች ላይ ወንጌልን ለ40,000 ሰዎች ለማድረስ ጉዞውን በየከተማው ቀጥሏል ። እንዲህም እግዚአብሔር የረዳቸው ወንድሞች አሉና ወንድማችንን ኑረዲንን እግዚአብሔር ይባርክህ ለማለት እወዳለሁ !

ሀሰተኞች ነብያትና ፓስተሮች ጥቂት ቢሆኑም ሚዲያዉ ዘወትር የሚዘግበዉ ስለነሱ በመሆኑ እዉነተኞች አገልጋዮች እንዳሉ እየተዘነጋ ነዉ። ከስር ምስሉን የምታዩት ፖስተር ጌትነት የክርስቶስን ህይወት በደማ
ሀሰተኞች ነብያትና ፓስተሮች ጥቂት ቢሆኑም ሚዲያዉ ዘወትር የሚዘግበዉ ስለነሱ በመሆኑ እዉነተኞች አገልጋዮች እንዳሉ እየተዘነጋ ነዉ። ከስር ምስሉን የምታዩት ፖስተር ጌትነት የክርስቶስን ህይወት በደማቁ የማይበት ታማኝ የእግዚአብሔር አገልጋይ ነዉ። ከመድረክ አገልግሎት በተጨማሪ የእርዳታ ስራዎችን በስፋት እየሰራ ያለ እጅግ ቅን እጅግ ትሁት የእግዚአብሔር አገልጋይ ወንድሜ ነዉ። ስብዕና በፎቶ የሚታይ ቢሆን ኖሮ በእዉነት ስለዚህ ሰዉ ጌታን እጅግ ታመሰግኑት ነበር። ለሰዎች የሚኖር ሌሎችን ለማገልገል የተፈጠረ እጅግ ትሁትና ቅን ወንድም ነዉና! ስለንደዚህ አይነት መልካም ሰዎች እግዚአብሔር ይመስገን!!💙

አዲስ መፅሃፍ በቅርብ ቀን! "ኢየሱስ ማን ነው? ተከታዮቹስ? በሚል ርእስ የቀረበ የማርቆስ ወንጌል ትንታኔ በፓስተር ዶ/ር በድሉ ይርጋ:: ይህ መፅሃፍ በቅርብ በአንባቢያን እጅ እንደሚገባ እየገለጥን
አዲስ መፅሃፍ በቅርብ ቀን! "ኢየሱስ ማን ነው? ተከታዮቹስ? በሚል ርእስ የቀረበ የማርቆስ ወንጌል ትንታኔ በፓስተር ዶ/ር በድሉ ይርጋ:: ይህ መፅሃፍ በቅርብ በአንባቢያን እጅ እንደሚገባ እየገለጥን ቀድማችሁ ለማዘዝ የምትፈልጉ ፖስተሩ ላይ ባለው ቁጥር ደውላችሁ ማዘዝ ትችላላችሁ:: እግዚአብሔር ይባርካችሁ!!

ቄስ ወይም ፓስተር መዝሙር ወይም ቅዳሴ አዳራሽ ወይም ደብር ቸርች ወይም ገዳም በገና ወይም ጊታር ኦርቶዶክስ ወይ ጴንጤ ከበሮ ወይም ድራም ዋሽንት ወይም ሳክስፎን ፑልፒት ወይም አዉደ ምህረት የሚባሉት ነገሮችና የሚሰጡት አገልግሎት ወይም መጠሪያቸዉ ለእግዚአብሔር ቅንጣት ታክል ግድ አይለዉም። እንደቃሉ ከተጠቀምንባቸዉ በሁሉም እግዚአብሔር ሊከብርባቸዉ ይችላል። እግዚአብሔርን ግድ የሚለዉ በዚህ ሁሉ ነገር ማን እየከበረበት ነዉ ማን እየተሰበከበት ነዉ ማንስ እየተመለከበት ነዉ የሚለዉ ብቻ ነዉ። የእግዚአብሔር ብቸኛ አላማ ልጁን ኢየሱስን በፍጥረት መካከል መግለጥና አለምን በእርሱ መጠቅለል ብቻ ስለሆነ። በዘመን ፍጻሜ ይደረግ ዘንድ ያለው አሳቡም በሰማይና በምድር ያለውን ሁሉ በክርስቶስ ለመጠቅለል ነው። ኤፌሶን 1:10 Sofia shibabaw

ልቡን ለኢየሱስ ላልሰጠ ሰው ልባችሁን አትስጡ አደጋ አለው!! ለሞተለት ወዳጅ ያልሆነ ልብ ለእናንተ አይሆንም ፡ ዘማሪት Sofia Shibabaw
ልቡን ለኢየሱስ ላልሰጠ ሰው ልባችሁን አትስጡ አደጋ አለው!! ለሞተለት ወዳጅ ያልሆነ ልብ ለእናንተ አይሆንም ፡ ዘማሪት Sofia Shibabaw

👉 እነዚህ ሁለት ተወዳጅ ኮሜዲያን ምትኩና አሰፋ ከአሁን በሁዋላ በየቀኑ ጧፍ እያበራን የምናነግሰው ፍጡር የለንም 365ቱንም ቀን ብቻውን መንገስ የሚገባው የሞተልን ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ብቻ ነው
+1
👉 እነዚህ ሁለት ተወዳጅ ኮሜዲያን ምትኩና አሰፋ ከአሁን በሁዋላ በየቀኑ ጧፍ እያበራን የምናነግሰው ፍጡር የለንም 365ቱንም ቀን ብቻውን መንገስ የሚገባው የሞተልን ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ብቻ ነው በማለት ሀይማኖቱን ጥለው ወተዋል😎🙌🏽