en
Feedback
Tikvah Exit exam ( Undergraduate COC) corse material for all

Tikvah Exit exam ( Undergraduate COC) corse material for all

Open in Telegram
1 902
Subscribers
No data24 hours
-17 days
-1730 days
Posts Archive
+3
Accounting And Finance  Exit Exam takers whose names are not listed under the Sene 02, 2017 list are scheduled to take their exam on Sene 05, 2017 during Session 3. Please refer to the exam takers list below.

+2
Dear Test Takers,  This is to share with you the schedule for the upcoming Exit Exam. The exam will take place from Sene 02–10, 2017. ✅Please be informed that there will be three sessions per day, and each test taker will sit for the exam in the same designated test room for all exams. • Session 1: 8:30 a.m. – 11:00 a.m.  • Session 2: 11:30 a.m. – 2:00 p.m.  • Session 3: 2:00 p.m. – 3:30 p.m. ⭐For more https://t.me/accountingstudi123 https://t.me/accountingstudi123

Hawassa University Accounting Model.pdf 2017 HAWASSA UNIVERSITY  ACCOUNTING MODEL ⭐For more https://t.me/accountingstudi123 https://t.me/accountingstudi123

🌙 EID MUBARAK 🌙 To all our Muslim followers 🧕🏼 on our channel, we warmly wish you a peaceful celebration of Eid al-Adha 1
🌙 EID MUBARAK 🌙 To all our Muslim followers 🧕🏼 on our channel, we warmly wish you a peaceful celebration of Eid al-Adha 1446. 🕋🤲🏽 May this blessed holiday be a time of peace, love, and togetherness for us all. 📮⭐ For ExitExam Questions 👇

2017 MODEL EXAM WITH ANSWER

MODEL EXAM (AA).docx0.71 KB

Jimma University 2017 Accounting Model.pdf4.00 MB

Accounting and finance exit exam 2016 E.C.pdf21.37 MB

+3
🛑_ሰኔ_Sene_15_2016_Accounting_Exit_Exam_Question_with_Answer_by_Amharic.mp4101.58 MB

+4
EXIT EXAM NEW 2016-1.pptx5.62 KB

የከፍተኛ ትምህርት ቅድመ ምረቃ መርሃ ግብር ተማሪዎች መውጫ ፈተና ከሰኔ 2 እስከ 10/ 2017 ዓ.ም እንደሚሰጥ የትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል። ተፈታኞች ለፈተና ሲመጡ ብሄራዊ መታወቂያ (ፋይዳ) መያ
የከፍተኛ ትምህርት ቅድመ ምረቃ መርሃ ግብር ተማሪዎች መውጫ ፈተና ከሰኔ 2 እስከ 10/ 2017 ዓ.ም እንደሚሰጥ የትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል። ተፈታኞች ለፈተና ሲመጡ ብሄራዊ መታወቂያ (ፋይዳ) መያዝ ይጠበቅባቸዋል ተብሏል፡፡ የከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ ኤባ ሚጀና " የ2017 የዩኒቨርስቲ መውጫ ፈተና ከሰኔ 2 እስከ ሰኔ 10 /2017 ዓ.ም. በ51 ዩኒቨርስቲዎች በተዘጋጁ 87 የፈተና ማዕከላት ይሰጣል " ብለዋል። ለፈተናው 102 ሺ 360 ተማሪዎች ለመጀመሪያ ጊዜ፤ 88 ሺ 422 ተማሪዎች ደግሞ ዳግም የሚፈተኑ መሆናቸውን ጠቁመዋል። ተማሪዎች ወደ ፈተና ማዕከላት ሲመጡ አገር አቀፍ ፋይዳ /ብሄራዊ መታወቂያ መያዝ እንደሚጠበቅባቸውም ኃላፊው አስገንዝበዋል፡፡ በፈተና ወቅት ፦ - ተንቀሳቃሽ ስልክ ፣ - ሜሞሪ ያለው የእጅ ሰዓት ፣ - የራስ ያልሆነ መታወቂያ፣ - ያልተፈቀዱ ሂሳብ ማሽኖች፣ - አጫጭር ማስታወሻዎች፣ - የተጭበረበሩ ሰነዶች - ማንኛውንም ዓይነት የጦር መሣሪያ ይዞ መገኘት ክልክል መሆኑን አስገንዝበዋል። ከላይ ከተጠቀሱት በተጨማሪ ፦ ° አደንዛዥ ዕጽ ተጠቅሞ መምጣት፣ ° ከፈተና አስፈጻሚዎች ጋር አሉታዊ ተጽእኖ ያላቸው ውዝግቦችን መፍጠር ፣ ° ያለመታወቂያ ካርድ ወደ ፈተና ማእከል መሄድ ፣ ° ያለፈቃድ ፈተና ማዕከል መገኘት ° ለሌላ ሰው መፈተን ፍጹም የተከለከሉ ዲሲፒሊን ጥሰቶች መሆናቸውን አሳስበዋል። ከሰኔ 2 እስከ 10/ 20017 በሚሰጠው አገር አቀፍ የመውጫ ፈተና 4 ሺ 17 ፈተና አስፈጻሚዎች እንደሚሳተፉ ኤባ ሚጀና ተናግረዋል። For more https://t.me/accountingstudi123 https://t.me/accountingstudi123

ከአንድ ሳምንት በሗላ የሚሰጠው የ 2017 ሰኔ ወር ብሔራዊ የዩንቨርስቲ መውጫ ፈተና (university national exit exam) መርሐ ግብር(schedule) ➡️ሰኔ 2 management ➡️#ሰኔ_3_Accounting_In_Three_Session👇👇👇 👉Sene 03, Morning Session-1(2-5:00 LT)- 21,985 Students 👉Sene 03, Afternoon Session-2(5:30 - 8:30 LT) 8349 students 👉Sene 03, Afternoon Session-3(8:30-11:30 LT) 3547 students. As MOE information Total Accounting/AcFn Students take the exit exam  34,100 ➡️ሰኔ 4 ህግ computer science, biology, sociology, social work.... እያለ ይቀጥላል ➡️ሰኔ 5 Midwifery, Pharmacy, Medical Radiology እያለ ይቀጥላል.........

#ማስታወቂያ በ2017 ዓ.ም በሰኔ ወር የሚሰጠው የመውጫ ፈተና መመዝገቢያ ጊዜ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ብቻ የተራዘመ መሆኑን እየገለጽን፡- 1.  እስከ አሁን ያልተመዘገባችሁ የድጋሚ ተፈታኞች (resitters) ከዚህን በፊት ለምዝገባ በተከፈተውና በተገለጸው መመዝገቢያ ፕላትፎረም (registration link) በኩል ገብታችሁ ምዝገባችሁን እንድታጠናቅቁ፣ 2.  ለመጀመሪያ ጊዜ ለመውጫ ፈተና የምትቀመጡ ተፈታኞች በተቋሞቻችሁ በኩል መመዝገባችሁን እንድታረጋግጡ እያሳሰብን፤ 3.  ፈተናው የሚሰጠው ከሰኔ 2-10/2017 ዓ.ም መሆኑን እንገልጻለን፡፡ ማሳሰቢያ   ለፈተናው የምታመለክቱ አመልካቾች ለመመዝገብ የብሔራዊ መታወቂያ ካርድ ሊኖራችሁ ይገባል፡፡  ⚡️ ከግንቦት 14 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ሰዓት በኋላ ምዝገባ አይስተናገድም፡፡ For more https://t.me/accountingstudi123 https://t.me/accountingstudi123

#MoE በሰኔ 2017 ዓ.ም የሚሰጠው የመውጫ ፈተና መመዝገቢያ ጊዜ እስከ ግንቦት 14/2017 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ብቻ መራዘሙን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡ እስካሁን ያልተመዘገባችሁ የድጋ
#MoE በሰኔ 2017 ዓ.ም የሚሰጠው የመውጫ ፈተና መመዝገቢያ ጊዜ እስከ ግንቦት 14/2017 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ብቻ መራዘሙን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡ እስካሁን ያልተመዘገባችሁ የድጋሚ ተፈታኞች (Re-sitters) ከዚህ በፊት ለምዝገባ በተከፈተው የመመዝገቢያ ፕላትፎርም (https://exam.ethernet.edu.et) ገብታችሁ ምዝገባችሁን እንድታጠናቅቁ ተብሏል። ለመጀመሪያ ጊዜ ለመውጫ ፈተና የምትቀመጡ ተፈታኞች በተቋሞቻችሁ በኩል መመዝገባችሁን እንድታረጋግጡ ሚኒስቴሩ አሳስቧል። የመውጫ ፈተናው ከሰኔ 2-10/2017 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አረጋግጧል። ለፈተናው የምታመለክቱ አመልካቾች ለመመዝገብ የብሔራዊ መታወቂያ ካርድ (ፋይዳ) ሊኖራችሁ ይገባል፡፡ For more https://t.me/accountingstudi123 https://t.me/accountingstudi123

#ETA የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን ሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በሰኔ ወር 2017 ዓ.ም የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና የሚወስዱ ብቁ ዕጩ ተፈታኞችን ዝርዝር በሶፍት እና በሃርድ ኮፒ እስከ
#ETA የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን ሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በሰኔ ወር 2017 ዓ.ም የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና የሚወስዱ ብቁ ዕጩ ተፈታኞችን ዝርዝር በሶፍት እና በሃርድ ኮፒ እስከ ግንቦት 06/2017 ዓ.ም እንዲልኩ በጥብቅ አሳስቧል። For more https://t.me/accountingstudi123 https://t.me/accountingstudi123

"በድጋሜ የመውጫ ፈተና የሚወስዱ ተፈታኞች የመፈተኛ ጊዜ አልተራዘመም፡፡" - ትምህርት ሚኒስቴር የመውጫ ፈተና በድጋሜ ተፈታኞች የፈተና ጊዜን በተመለከተ ትምህርት ሚኒስቴርን ጠይቀናል፡፡ አሁን ላይ
"በድጋሜ የመውጫ ፈተና የሚወስዱ ተፈታኞች የመፈተኛ ጊዜ አልተራዘመም፡፡" - ትምህርት ሚኒስቴር የመውጫ ፈተና በድጋሜ ተፈታኞች የፈተና ጊዜን በተመለከተ ትምህርት ሚኒስቴርን ጠይቀናል፡፡ አሁን ላይ የመወጫ ፈተናውን በድጋሜ የሚወስዱ ተፈታኞችን የምዝገባ ሁኔታ እየገመገመ እንደሚገኝ ሚኒስቴሩ ገልጿል፡፡ በድጋሜ የመውጫ ፈተናውን የሚወስዱ ተፈታኞች፥ ለመጀመሪያ ጊዜ ከሚፈተኑት ጋር አብረው ፈተናውን እንደሚወስዱ ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያሳያል፡፡ ከሚያዝያ 14/2017 ዓ.ም ጀምሮ ሲከናወን የቆየው የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራሞች የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና ዳግም ተፈታኞች ምዝገባ ነገ ግንቦት 05/2017 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ ይጠበቃል፡፡ በቀሩት ሰዓታት ይመዝገቡ 👇 https://exam.ethernet.edu.et Note: በዲሲፕሊን ምክንያት የመውጫ ፈተና ውጤታችሁ የተሰረዘባችሁ የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ የመውጫ ፈተና ማዕከል ድጋሚ ተፈታኞች፤ ፈተናውን በድጋሚ ለመውሰድ ምዝገባ ማድረግ የምትችሉ መሆኑ በሚኒስቴሩ መገለፁ ይታወሳል፡፡ For more https://t.me/accountingstudi123 https://t.me/accountingstudi123

መመዝገብ የተቸገራችሁ Exit exam ተፈታኞች በሙሉ ኮሜንት ገብታችሁ አሳውቁን። For more https://t.me/accountingstudi123 https://t.me/accountingstudi123