en
Feedback
TMPC 1917

TMPC 1917

Closed channel
1 149
Subscribers
No data24 hours
-37 days
-1830 days
Posts Archive
photo content

🇪🇹ታህሳስ 17/2018 ዓ.ም🇪🇹 👉 በኮሌጁ የ"Incubation" ትግበራ ፅንሰ ሀሳብ አዲስ የፈጠራ ሾል ቀረበ፡፡ 👉የውጭ technology incubator የፈጠራ ሾል ባለቤት የሆነው አቶ ሲሳይ አምባቸው"የወዳደቁ ሀይላንድና ፕላስቲክን መልሶ የመጠቀምና የሚያመርት ማሽንና የንግድ ሾል ሀሳብ" ለኮሌጁ incubation ቡድን አቀረበ። 👉 በኢንኩቤሽን ማእከል ጽንሰ ሀሳብ እና የጉዞ ሂደት ችግር ፈቺ ሀሳብ ከማፍለቅ አንስቶ ኘሮቶታይፕ መስራት እና ወደ ሾል በመግባት ማምረትና ወደ ገበያ መግባት የሚያስችል አዲስ ሀሳብ ቀርቡዋል ለኮሌጁ ። 👉 በቀረበው የ incubation ሀሳብ ላይ ተጨማሪ ማብራሪያ እንዲሰጥበት á‹¨á‰°áˆˆá‹Ťá‹Š ታዳሚያን ላነሱዋቸው ጥያቄ አስፈላጊውን ማብራሪያ በፈጠራ ባለቤት ተሰጥቷል ። መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://vm.tiktok.com https://t.me/EntotoPtc1917 https://youtube.com/@entototms https://www.facebook.com ከኮሚኒኬሽን ቡድን

photo content
+6

🇪🇹ታህሳስ 17/2018 ዓ.ም🇪🇹 👉 በኮሌጁ የ"Incubation" ትግበራ ፅንሰ ሀሳብ አዲስ የፈጠራ ሾል ቀረበ፡፡ 👉የውጭ technology incubator የፈጠራ ሾል ባለቤት የሆነው አቶ ሲሳይ አምባቸው"የወዳደቁ ሀይላንድና ፕላስቲክን መልሶ የመጠቀምና የሚያመርት ማሽንና የንግድ ሾል ሀሳብ" ለኮሌጁ incubation ቡድን አቀረበ። 👉 በኢንኩቤሽን ማእከል ጽንሰ ሀሳብ እና የጉዞ ሂደት ችግር ፈቺ ሀሳብ ከማፍለቅ አንስቶ ኘሮቶታይፕ መስራት እና ወደ ሾል በመግባት ማምረትና ወደ ገበያ መግባት የሚያስችል አዲስ ሀሳብ ቀርቡዋል ለኮሌጁ ። 👉 በቀረበው የ incubation ሀሳብ ላይ ተጨማሪ ማብራሪያ እንዲሰጥበት á‹¨á‰°áˆˆá‹Ťá‹Š ታዳሚያን ላነሱዋቸው ጥያቄ አስፈላጊውን ማብራሪያ በፈጠራ ባለቤት ተሰጥቷል ። መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://vm.tiktok.com https://t.me/EntotoPtc1917 https://youtube.com/@entototms https://www.facebook.com ከኮሚኒኬሽን ቡድን

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content
+9

photo content
+4

በEASE ፕሮጀክት የሴፍጋርድ እና የሴኩሪቲ ሪስክ አሰስመንት ስልጠና  ተሰጠ   ። 🇪🇹ታህሳስ 16/2018 ዓ.ም🇪🇹 በተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በEASE ፕሮጀክት የሴፍጋርድ እና የሴኩሪቲ ሪስክ አሰስመንት ስልጠና ለኮሌጅ ዲናኖችና አመራሮች ፣ ዳሬክቶሬትቶች ፣ ለስልጠና ክፍል ተጠሪዎች እና ጥሪ ለተደረገላቸው የወረዳ 2  ስራና ክህሎት ጽ/ቤት  ፣የአካባቢ ማህበረሰብ ተወካይ ፣ የሴቶች እና ህፃናት ጉዳዬች ተወካዬች ስልጠና ተሰጠ ።  የኮሌጅ  የስልጠና አካ/ጉ/ም/ዲን እና ጊዚያዊ የኮሌጁ ዋና ዲን  ተወካይ አቶ ደመላሽ ተስፋዬ  የመክፈቻ ንግግር አድርገዋል ። ለEASE ፕሮጀክት አሁን ላለበት ደረጃ  መድረስ አስተዋጽዎ ላደረጉ ከስራ እና ክህሎት ሚንስትር ጀምሮ  የቀድሞ የኮሌጁ ዋና ዲኖች የበኩላቸውን አስተዋኦ እንዳደረጉ ገልፀዋል ።ጥሪ የተደረገላቸውን አጋር  አካላት በጋራ ተናቦ  ከኮሌጅ ጋር ለመስራት ላሳዪት ቁርጠኝነት በኮሌጅ ስም አመስግነዋል አክለውም ስልጠና ያዘጋጁትን የኮሌጁን የEASE ፕሮጀክት  አባላት አመስግነውዋል ። ሴፍጋርድ እና የሴኩሪቲ ሪስክ አሰስመንት ስልጠና  በዝርዝር   የሴፍጋርድ   ምንነትና ከኮሌጁ የቅሬታ ኮሚቴ ጋር ያለውን ልዩነት ፣ የሚያከናውናቸውን  ተግባረራት ፣  የቅሬታ አሰባሰብና የቅሬታ አፈታት ሂደት ፣ ስራውን የማስተዋወቅና የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎችን በስፋት አንስቷል ።ከአካባቢው ፣ከሰልጣኞች እና ከማህበረሰቡ አንፃር  ያሉትን የአካባቢ ሁኔታዎች በመቃኘትና በመረዳት አካላዊ ጥበቃ ፣የማህበረሰብ ደህንነት  ፣የሴቶች ጥቃት ፣ ሰላማዊ አካባቢ መፍጠር ፣የስልጠና ላይ አደጋ መከላከል  በEASE ፕሮጀክት አባላት በአቶ እስማኤል ከድር እና በአቶ ይድነቃቸው ደንበል ስልጠና ተሰጥቷል ። በተነሳውም ርዕሰ ጉዳይ ላይ በጋራ ውይይት የተደረገ ሲሆን የወርክ ሾፕ እና የEASE ፕሮጀክት ቢሮ ጉብኝት ተደርጓል ። መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://vm.tiktok.com https://t.me/EntotoPtc1917 https://youtube.com/@entototms https://www.facebook.com ከኮሚኒኬሽን ቡድን

የEASE ፕሮጀክት ሾል አፈፃፀም የእቅድ ውይይት እና የግንዛቤ መድረክ ። 🇪🇹ታህሳስ 15/2018 ዓ.ም🇪🇹 በተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የEASE ፕሮጀክት ሾል አፈፃፀም የእቅድ ውይይት እና የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ተካሄደ ።የEASE ፕሮጀክት የአንድ አመት ሾል አፈፃፀም በዝርዝር ለኮሌጁ ማህበረሰብ  EASE ፕሮጀክት አባል በአቶ መንክር ግርማ ቀርቧል ። አያይዞም በቀጣይ የሚተገበረው የEASE ፕሮጀክት እቅድ ቀርቦ ሰፋ ያለ ውይይት የተደረገበት ሲሆን ከመድረክ ለተነሱም ሀሳቦች በኮሌጅ ስልጠና አካ/ጉ/ም/ዲን እና ጊዚያዊ የኮሌጁ ዋና ዲን ተወካይ አቶ ደመላሽ ተስፋዬ እና በ EASE ፕሮጀክት አስተባባሪ ወ/ት ቤተልሄም አሰፋ በኩል ማብራሪያ ተሰጥቶበታል በአጠቃላይ የEASE ፕሮጀክት በስልጠና አሰጣጥ ፣ ሾል ፈጠራና ኢኖቬሽን ልእቀት ለማምጣት  ምቹ ሁኔታን በመፍጠር የበቁና ተወዳዳሪ  ሰልጣኞችን ለማፍራት የሚያግዝ ፤ ለሴቶች እና ስደተኞች ልዪ ድጋፍ በማድረግ ያበቃል ፤ በሊደርሽፕ እና ማኔጅመንት ስልጠና ለእስታፎች በማመቻቸትና ማብቃት  ፤ ስልጠና አሰጣጡን ምቹና ተደራሽ በማድረግ ረገድ ሰልጣኞች ሳይጉላሉ ባሉበት አካባቢ ስልጠና በማመቻቸት እና ሌሎችም ተግባራቶች ላይ ትኩረት አድርጎ ይሰራል ። እንደ ኮሌጅ የEASE ፕሮጀክት አተገባበሩ ላይ ሰፊ ግንዛቤ ለኮሌጅ ማህበረሰብ የተፈጠረ ሲሆን ለኮሌጁ የ80 ሚሊዩን ብር የፈጀ የሰርቨር እና ICT ኢንፍራስትራክቸር በቅርቡ ተጠናቆ ወደስራ እንደሚገባ ከመድረኩ ተገልጻል በተጨማሪም በኮሌጅ ምክትል ዲን ዶ/ር ከበደ á‰ áˆŹá‰ť  አዲስ ወደ ኮሌጃችን ለተቀላቀሉ  አሰልጣኞች የእንኳን ደህና መጣቹ መልእክት አስተላልፈዋል ። መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://vm.tiktok.com https://t.me/EntotoPtc1917 https://youtube.com/@entototms https://www.facebook.com ከኮሚኒኬሽን ቡድን

photo content
+5

photo content
+1

የEASE ፕሮጀክት ሾል አፈፃፀም የእቅድ ውይይት እና የግንዛቤ መድረክ ። 🇪🇹ታህሳስ 15/2018 ዓ.ም🇪🇹 በተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የEASE ፕሮጀክት ሾል አፈፃፀም የእቅድ ውይይት እና የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ተካሄደ ።የEASE ፕሮጀክት የአንድ አመት ሾል አፈፃፀም በዝርዝር ለኮሌጁ ማህበረሰብ  EASE ፕሮጀክት አባል በአቶ መንክር ግርማ ቀርቧል ። አያይዞም በቀጣይ የሚተገበረው የEASE ፕሮጀክት እቅድ ቀርቦ ሰፋ ያለ ውይይት የተደረገበት ሲሆን ከመድረክ ለተነሱም ሀሳቦች በኮሌጅ ስልጠና አካ/ጉ/ም/ዲን እና ጊዚያዊ የኮሌጁ ዋና ዲን ተወካይ አቶ ደመላሽ ተስፋዬ እና በ EASE ፕሮጀክት አስተባባሪ ወ/ት ቤተልሄም አሰፋ በኩል ማብራሪያ ተሰጥቶበታል በአጠቃላይ የEASE ፕሮጀክት በስልጠና አሰጣጥ ፣ ሾል ፈጠራና ኢኖቬሽን ልእቀት ለማምጣት  ምቹ ሁኔታን በመፍጠር የበቁና ተወዳዳሪ  ሰልጣኞችን ለማፍራት የሚያግዝ ፤ ለሴቶች እና ስደተኞች ልዪ ድጋፍ በማድረግ ያበቃል ፤ በሊደርሽፕ እና ማኔጅመንት ስልጠና ለእስታፎች በማመቻቸትና ማብቃት  ፤ ስልጠና አሰጣጡን ምቹና ተደራሽ በማድረግ ረገድ ሰልጣኞች ሳይጉላሉ ባሉበት አካባቢ ስልጠና በማመቻቸት እና ሌሎችም ተግባራቶች ላይ ትኩረት አድርጎ ይሰራል ። እንደ ኮሌጅ የEASE ፕሮጀክት አተገባበሩ ላይ ሰፊ ግንዛቤ ለኮሌጅ ማህበረሰብ የተፈጠረ ሲሆን ለኮሌጁ የ80 ሚሊዩን ብር የፈጀ የሰርቨር እና ICT ኢንፍራስትራክቸር በቅርቡ ተጠናቆ ወደስራ እንደሚገባ ከመድረኩ ተገልጻል በተጨማሪም በኮሌጅ ምክትል ዲን ዶ/ር ከበደ á‰ áˆŹá‰ť  አዲስ ወደ ኮሌጃችን ለተቀላቀሉ  አሰልጣኞች የእንኳን ደህና መጣቹ መልእክት አስተላልፈዋል ። መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://vm.tiktok.com https://t.me/EntotoPtc1917 https://youtube.com/@entototms https://www.facebook.com ከኮሚኒኬሽን ቡድን

photo content

የEASE ፕሮጀክት ሾል አፈፃፀም የእቅድ ውይይት እና የግንዛቤ መድረክ ። 🇪🇹ታህሳስ 15/2018 ዓ.ም🇪🇹 በተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የEASE ፕሮጀክት ሾል አፈፃፀም የእቅድ ውይይት እና የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ተካሄደ ።የEASE ፕሮጀክት የአንድ አመት ሾል አፈፃፀም በዝርዝር ለኮሌጁ ማህበረሰብ  EASE ፕሮጀክት አባል በአቶ መንክር ግርማ ቀርቧል ። አያይዞም በቀጣይ የሚተገበረው የEASE ፕሮጀክት እቅድ ቀርቦ ሰፋ ያለ ውይይት የተደረገበት ሲሆን ከመድረክ ለተነሱም ሀሳቦች በኮሌጅ ስልጠና አካ/ጉ/ም/ዲን እና ጊዚያዊ የኮሌጁ ዋና ዲን ተወካይ አቶ ደመላሽ ተስፋዬ እና በ EASE ፕሮጀክት አስተባባሪ ወ/ት ቤተልሄም አሰፋ በኩል ማብራሪያ ተሰጥቶበታል በአጠቃላይ የEASE ፕሮጀክት በስልጠና አሰጣጥ ፣ ሾል ፈጠራና ኢኖቬሽን ልእቀት ለማምጣት  ምቹ ሁኔታን በመፍጠር የበቁና ተወዳዳሪ  ሰልጣኞችን ለማፍራት የሚያግዝ ፤ ለሴቶች እና ስደተኞች ልዪ ድጋፍ በማድረግ ያበቃል ፤ በሊደርሽፕ እና ማኔጅመንት ስልጠና ለእስታፎች በማመቻቸትና ማብቃት  ፤ ስልጠና አሰጣጡን ምቹና ተደራሽ በማድረግ ረገድ ሰልጣኞች ሳይጉላሉ ባሉበት አካባቢ ስልጠና በማመቻቸት እና ሌሎችም ተግባራቶች ላይ ትኩረት አድርጎ ይሰራል ። እንደ ኮሌጅ የEASE ፕሮጀክት አተገባበሩ ላይ ሰፊ ግንዛቤ ለኮሌጅ ማህበረሰብ የተፈጠረ ሲሆን ለኮሌጁ የ80 ሚሊዩን ብር የፈጀ የሰርቨር እና ICT ኢንፍራስትራክቸር በቅርቡ ተጠናቆ ወደስራ እንደሚገባ ከመድረኩ ተገልጻል በተጨማሪም በኮሌጅ ምክትል ዲን ዶ/ር ከበደ á‰ áˆŹá‰ť  አዲስ ወደ ኮሌጃችን ለተቀላቀሉ  አሰልጣኞች የእንኳን ደህና መጣቹ መልእክት አስተላልፈዋል ። መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://vm.tiktok.com https://t.me/EntotoPtc1917 https://youtube.com/@entototms https://www.facebook.com ከኮሚኒኬሽን ቡድን

photo content
+9

photo content
+3

የEASE ፕሮጀክት ሾል አፈፃፀም ፣የእቅድ ውይይት እና ግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ። 🇪🇹ታህሳስ 15/2018 ዓ.ም🇪🇹 በተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የEASE ፕሮጀክት ሾል አፈፃፀም እና የእቅድ ውይይት መድረክ ተካሄደ ።የEASE ፕሮጀክት የአንድ አመት ሾል አፈፃፀም በዝርዝር ለኮሌጁ ማህበረሰብ  EASE ፕሮጀክት አባል አቶ መንክር ግርማ ቀርቧል ። አያይዞም በቀጣይ የሚተገበረው የEASE ፕሮጀክት እቅድ ቀርቦ ሰፋ ያለ ውይይት የተደረገበት ሲሆን ከመድረክ ለተነሱም ሀሳቦች  በኮሌጅ ስልጠና አካ/ጉ/ም/ዲን እና ጊዚያዊ የኮሌጁ ዋና ዲን ተወካይ አቶ ደመላሽ ተስፋዬ እና በEASE ፕሮጀክት አስተባባሪ ወ/ት ቤተልሄም አሰፋ  በኩል ማብራሪያ ተሰጥቶበታል ።በአጠቃላይ የEASE ፕሮጀክት በስልጠና አሰጣጥ ፣ ሾል ፈጠራና ኢኖቬሽን ልእቀት ለማምጣት  ምቹ ሁኔታን በመፍጠር የበቁና ተወዳዳሪ  ሰልጣኞችን ለማፍራት የሚያግዝ ፤ ለሴቶች እና ስደተኞች ልዪ ድጋፍ በማድረግ ያበቃል ፤ በሊደርሽፕ እና ማኔጅመንት ስልጠና ለእስታፎች በማመቻቸትና ማብቃት  ፤ ስልጠና አሰጣጡን ምቹና ተደራሽ በማድረግ ረገድ ሰልጣኞች ሳይጉላሉ ባሉበት አካባቢ ስልጠና በማመቻቸት እና ሌሎችም ተግባራቶች ላይ ትኩረት አድርጎ ይሰራል ። እንደ ኮሌጅ የEASE ፕሮጀክት አተገባበሩ ላይ ሰፊ ግንዛቤ ለኮሌጅ ማህበረሰብ   የተፈጠረ ሲሆን ለኮሌጁ የ80 ሚሊዩን ብር የፈጀ የሰርቨር እና ICT ኢንፍራስትራክቸር በቅርቡ ተጠናቆ ወደስራ እንደሚገባ ከመድረኩ ተገልጻል። በመድረኩም ላይ  በኮሌጅ ምክትል ዲን ዶ/ር ከበደ  á‰ áˆŹá‰ť አዲስ ኮሌጅን ለተቀላቀሉ  አሰልጣኞች የእንኳን ደህና መጣቹ መልእክት አስተላልፈዋል ። መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://vm.tiktok.com https://t.me/EntotoPtc1917 https://youtube.com/@entototms https://www.facebook.com ከኮሚኒኬሽን ቡድን