en
Feedback
የመዝሙሮች ዜማ

የመዝሙሮች ዜማ

Open in Telegram

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!! ይህ የኢትዮዽያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ዝማሬዎች፥ወረቦች የሚለቀቅበት ቻናል ነው።

Show more
688
Subscribers
No data24 hours
+57 days
+730 days
Posts Archive
✨✨✨@Maidott✨✨✨
✨✨✨@Maidott✨✨✨

✨ዝም አትበሉ ✨ ✨✨✨@Maidott✨✨✨

ሰላም ለኪ ሰላም ለኪ ቤተ ክርስቲያን  (2) ቅድስት ቤተ ክርስቲያን (2) አንቺ ደብረሳሌም የሰላም ተራራ መሠረትሽ ክርስቶስ የቅዱሳን ሥፍራ የጥበብ መገኛ የፊደል መማሪያ የሊቃውንት አምባ የጽድቅ ገበያ ምሥራቀ ምሥራቃት የፀሐይ መገኛ ቤቴል የእግዚአብሔር ቤት ከደዌ መዳኛ የያዕቆብ ህልሙ ምሥጢር መገለጫ አንቺ ደብረ ሎዛ ወደ ሰማይ መውጫ በክፉም በደጉ መሰባሰቢያችን የኖኅ መርከባችን ጽዮን መጠጊያችን ስንዱ እመቤት ምንም ያልጎደለሽ ዘር ነገድ ሳትለዪ ለሁሉ እናት ነሽ የመስዋዕት ደብር ለቅዱስ ቁርባኑ የማዕድ መጋሪያ በምግባር ለቀኑ የሰላምታ ድምጽ የወንጌል አብሳሪ የግብረ ገብ ምንጭ መልካምን መካሪ ✨✨✨@Maidott ✨✨✨ ✨✨✨@Maidott✨✨✨ ✨✨✨@Maidott✨✨✨

✨✨✨@Maidott✨✨✨
✨✨✨@Maidott✨✨✨

✨ዝም አትበሉ ✨ ✨✨✨@Maidott✨✨✨

✨የምሥጢሯ መካን ✨ ብርሃነ መለኮት ያዩብሽ ሐዋርያት የምሥጢሯ መካን አንቺ ደብር ቅድስት እኀተ ዮርዲያኖስ ሆንሽ ደብረ ታቦር ለአብርሃም ወዳጅ ሥላሴን በማክበር አዝ የጥርጥር መንፈስ ከስስት ቀላቅሎ በሐዋርያት ልቡና ዲያቢሎስ አብቅሎ በባርቅ የድል ቦታ በታቦር ተራራ ጌታችን ድል ነሳው ሃይማኖት አጸና አዝ ጴጥሮስና ያዕቆብ ዮሐንስም ሆነው ከምድር ወደቁ በፍርሐት ተሞልተው ሰዎች ማን ይሉኛል ብሎ እንደጠየቀ ወልደ አብ መሆኑን በታቦር ታወቀ አዝ ቀድሞ በዮርዲያኖስ በዮሐንስ ፊት የመሰከረለት የፍጥረት አባት ቀዳሚ ተከታይ የሌለው ብቸኛ ይህ ልጄ ነው አለ በታቦር ዳግመኛ አዝ ሙሴና ኤልያስ ቆመው መሰከሩ አብም ተናገረ እያለ እርሱን ስሙ አምላከ አማልክት እግዚአ ነቢያት መሆኑን ተረዳን በቅድስቲቷ ዕለት ✨✨✨@Maidott✨✨✨ ✨✨✨@Maidott✨✨✨ ✨✨✨@Maidott✨✨✨

✨✨✨@Maidott✨✨✨
✨✨✨@Maidott✨✨✨

❤️#አልፋና_ኦሜጋ❤️ @Maidott✨✨✨

✨✨✨@Maidott✨✨✨
✨✨✨@Maidott✨✨✨

❤️ጌታዬ ሆነ ❤️ ✨✨✨@Maidott✨✨✨

✨✨✨@Maidott✨✨✨
✨✨✨@Maidott✨✨✨

❤️የአብርሃም አምላክ❤️ ✨✨✨@Maidott✨✨✨

✨✨✨@Maidott✨✨✨
✨✨✨@Maidott✨✨✨

❤️እውነት ስለሆነ❤️
✨ ሊቀ መዘመምራን ይልማ ኃይሉ✨
✨✨✨@Maidott ✨✨✨

​ ሰሙነ ሕማማት 👉 ዓርብ የስቅለት ዓርብ ይባላል፦ ጌታችን የመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለአዳምና ለልጆቹ ሁሉ ቤዛ ሆኖ በመልዕልተ መስቀል ላይ ተሰቅሎ የዋለበት ዕለት ነውና ማቴ ፳፯፥፴፭ የስቅ
ሰሙነ ሕማማት 👉 ዓርብ የስቅለት ዓርብ ይባላል፦ ጌታችን የመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለአዳምና ለልጆቹ ሁሉ ቤዛ ሆኖ በመልዕልተ መስቀል ላይ ተሰቅሎ የዋለበት ዕለት ነውና ማቴ ፳፯፥፴፭ የስቅለት ዓርብ ይባላል። መልካሙ ዓርብ ይባላል፡- ከጌታ ስቅለት በፊት በተለይም በሮማውያን ህግ የወንጀለኛ መቅጫ ምልክት የነበረውን መስቀል ጌታችን በደሙ ቀድሶ የምህረት፣ የሕይወት አርማ፣ የዲያቢሎስ ድል መንሻ ስላደረገው፤ በሞቱ መልካሙን ሕይወት ስላገኘን መልካሙ ዓርብ ይባላል። ❤️ @Maidott ❤️ ❤️@Maidott ❤️ ❤️ @Maidott❤️

✨✨✨@Maidott✨✨✨
✨✨✨@Maidott✨✨✨

🌿🌿ሰላምሽ ዛሬ ነው🌿🌿 🌿🌿✨@Maidott🌿🌿✨ 🌿🌿✨@Maidott🌿🌿✨ 🌿🌿✨@Maidott🌿🌿✨

🌿🌿ሆሳዕና🌿🌿 ይህ የስምንተኛው ሳምንት ሰንበት መጠሪያ ሲሆን ይህም ዕለት በነቢዩ በዘካርያስ ላይ የተጻፈው ትንቢት ይፈጸም ዘንድ ጌታችም መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በአህያይቷ እና በውርንጭ
🌿🌿ሆሳዕና🌿🌿 ይህ የስምንተኛው ሳምንት ሰንበት መጠሪያ ሲሆን ይህም ዕለት በነቢዩ በዘካርያስ ላይ የተጻፈው ትንቢት ይፈጸም ዘንድ ጌታችም መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በአህያይቷ እና በውርንጭላይቷ ላይ ተቀምጦ ሆሳዕና በአርያም ሆሳዕና ለዳዊት ልጅ ተብ እየተመሰገነ ወደ ቤተ መቅደስ መግባቱ የሚተሰብበት ዕለት ነው፡፡ ሆሳዕና ማለት ‹‹እባክህ አሁን አድን አሁን ባርከን›› ማለት ነው፡፡ በሰሙነ ሕማማት ጸሎተ ፍትሃት ጸሎተ አስተስርዮ ስለማይፈጸም ጸሎተ ፍትሃትና አስተስርዮ የሚደረገው በዚሁ ዕለት ነው:: 🌿 ጾሙን የበረከት ጾም ያድርግልን፡፡🌿 🌿🌿🌿@Maidott🌿🌿🌿

✨✨✨@Maidott✨✨✨
✨✨✨@Maidott✨✨✨

ዲያቆን ዘማሪ ቀዳሚፀጋ 💚 @Maidott💚 💛 @Maidott💛 ❤️ @Maidott❤️