en
Feedback
Sayefuz

Sayefuz

Open in Telegram

እንኳን ደና መጡ ምርት እና አገልግሎቶን ማስተዋወቅ ከፈለጉ ያናግሩን! FOR ANY PROMOTION 📩 @tahsassupport

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel Sayefuz

Channel Sayefuz (@gokazi_com) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 192 234 subscribers, ranking 622 in the Movies category and 106 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 192 234 subscribers.

According to the latest data from 22 April, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 0 over the last 30 days and by 0 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 0%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects N/A% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 0 views. Within the first day, a publication typically gains 0 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
እንኳን ደና መጡ ምርት እና አገልግሎቶን ማስተዋወቅ ከፈለጉ ያናግሩን! FOR ANY PROMOTION 📩 @tahsassupport

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 23 April, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Movies category.

192 234
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
April '26
April '260
in 0 channels
March '260
in 0 channels
Get PRO
February '260
in 0 channels
Get PRO
January '260
in 0 channels
Get PRO
December '250
in 0 channels
Get PRO
November '250
in 0 channels
Get PRO
October '250
in 0 channels
Get PRO
September '25
+20
in 0 channels
Get PRO
August '250
in 0 channels
Get PRO
July '250
in 1 channels
Get PRO
June '25
+4 312
in 0 channels
Get PRO
May '25
+7 840
in 1 channels
Get PRO
April '25
+12 960
in 2 channels
Get PRO
March '25
+11 216
in 2 channels
Get PRO
February '25
+10 078
in 0 channels
Get PRO
January '25
+15 195
in 2 channels
Get PRO
December '24
+13 710
in 4 channels
Get PRO
November '24
+9 595
in 3 channels
Get PRO
October '24
+7 998
in 0 channels
Get PRO
September '24
+11 412
in 4 channels
Get PRO
August '24
+17 256
in 65 channels
Get PRO
July '24
+21 325
in 105 channels
Get PRO
June '24
+14 902
in 132 channels
Get PRO
May '24
+16 106
in 154 channels
Get PRO
April '24
+15 492
in 132 channels
Get PRO
March '24
+17 379
in 113 channels
Get PRO
February '24
+12 778
in 40 channels
Get PRO
January '24
+16 542
in 181 channels
Get PRO
December '23
+105 152
in 156 channels
Channel Posts
የአለም ጤና ድርጅት ሀገራት በሲጋራ፣ አልኮል እና የስኳር መጠጦች ላይ ጭማሪ እንዲያደርጉ ጠየቀ። ድርጅቱ በምርቶቹ ላይ የሚደረገው የታክስ ጭማሪ የ50 ሚሊየን ሰዎችን ህይወት ያድናል ብሏል። የአለም
የአለም ጤና ድርጅት ሀገራት በሲጋራ፣ አልኮል እና የስኳር መጠጦች ላይ ጭማሪ እንዲያደርጉ ጠየቀ። ድርጅቱ በምርቶቹ ላይ የሚደረገው የታክስ ጭማሪ የ50 ሚሊየን ሰዎችን ህይወት ያድናል ብሏል። የአለም ጤና ድርጅት በ2035 ሀገራት በሲጋራ፣ አልኮል እና የስኳር መጠጦች ላይ የሚጥሉትን ታክስ በ50 በመቶ ለመጨመር እንዲችሉ የሚገፋፋ ንቅናቄ ጀምሯል። ድርጅቱ '3 by35' ሲል የሰየመው ኢንሼቲቭ ገቢ ከማስገኘት በተጨማሪ መከላከል የሚቻሉ ገዳይ በሽታዎችን በመቀነስ የሚሊዮኖችን ህይወት ይታደጋል ብሏል። የዓለም ጤና ድርጅት ከጊዜ ወደ ጊዜ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች የብዙሃኑን ህይወት እንደሚቀሙ በመጥቀስ እነዚህን ምርቶች ከመጠቀም በሚመጡት እንደ የልብ ህመም ፣ ካንሰር እና ሌሎችም  ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች አሁን ላይ 75 በመቶ የሰው ልጅ የሞት ምክንያት እየሆኑ ነው ሲልም ገልጿል። የታክስ ጭማሪው የምርቶቹን ፍጆታ በመቀነስ ለመንግስታት ተጨማሪ ገቢ ያመጣል የሚለው ድርጅቱ ወደ ትግበራ ለመግባት ጊዜው አሁን ነው ብሏል። ንቅናቄው በሚቀጥሉት 10 አመታት በሲጋራ፣ አልኮል እና የስኳር መጠጦች የሚጣልን የኤክሳይዝ ታክስ በመጨመር 1 ትሪሊየን ዶላር ለማሰባሰብ ያለመ ሲሆን የተገኘው ገንዘብም ለሀገራት ልማት እና የጤና ተደራሽነት ይውላል ተብሏል። ከ2012-2022 ባሉት 10 አመታት 140 ሀገራት በምርቶቹ ላይ የታክስ ጭማሪ እንዳደረጉ ሲመላከት ደቡብ አፍሪካ እና ኮሎምቢያ በጥሩ ምሳሌነት ተነስተዋል። ድርጅቱ አንዳንድ ሃገራት እነዚህን ምርቶች ለሚያመርቱ ኢንዱስተሪዎች ማበረታቻ ይሰጣሉ በሚል ሲተች ሃገራቱ እንደዚህ አይነት ማበረታቻዎችን እንዲያነሱም ጠይቋል። ምንጭ CNN Sayefuz

2
ራሺያ ግዙፏን የማዕድን ስፍራ ተቆጣጠረች። በአውሮፓ ግዙፍ የሆነውን የሊቲየም ክምችት የሚገኝበትን ስፍራ በዶንባስክ ግዛት የሩሲያ ጦር ተቆጣጥሯል ። ወደ ፊት እየገሰገሰ የሚገኘው ጦሩ 74 ከመቶ የዶ
ራሺያ ግዙፏን የማዕድን ስፍራ ተቆጣጠረች። በአውሮፓ ግዙፍ የሆነውን የሊቲየም ክምችት የሚገኝበትን ስፍራ በዶንባስክ ግዛት የሩሲያ ጦር ተቆጣጥሯል ። ወደ ፊት እየገሰገሰ የሚገኘው ጦሩ 74 ከመቶ የዶምባስክን ግዛት መቆጣጠር ችሏል ። ሼቭሼንኮ የተባለው ስራ በራሽያ ቁጥጥር ስር መዋሉ አሜሪካ ከኪዬቭ ጋር የገባችው የማዕድን ማውጣት ውል ‘ውሃ በላው’ ሊባል የተቃረበ ይመስላል ። ትራምፕ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ባይደን በሞኝነት ለለገሱት በቢሊየን የሚቆጠር ገንዘብ በካሳ መልክ ማዕድን አውጥተው እንዲጠቀሙ ከዩክሬን ጋር መስማማታቸው ይታወሳል ። የኬዬቭ ሹማምንት አሜሪካ ተጨማሪ መሳሪያዎችን እንድትሰጣቸው ቢማፀኑም ዋሺንግተን እንቢ ብላለች ። ይባስ ብሎ ለአሜሪካ ሊሰጥ የነበረውን የማዕድን ማውጫ ስፍራ አሁን የሩሲያ ጦር ተቆጣጥሮታል ። ሊቲየም ለኤሌትሪክ መኪና ባትሪ ማምረቻ ዋነኛ ግብዐት ነው ። ቻይና ይህን ምርት እየተጠቀመች የኤሌክትሪክ መኪናን በገፍ እያመረተች ነው ። አሜሪካ እና አውሮፓም የኬዬቭን ሊቲየም ማዕድን በገፍ ቋምጠውበታል : ይሁን እና ዋነኛውን ስፍራ ራሽያ ይዛዋለች ። ሌላኛው የማዕድን ማውጫ ለማዕከላዊ ዩክሬይን የቀረበ መሆኑ እፍይታ ነው ። ግን እንደ ሼቭሼንኮ አይሆንም ። ምንጭ BBC Sayefuz
19 715
3
2018 የበጀት ዓመት የኢኮኖሚ እድገት 7.1 በመቶ እንደሚሆን የአለም አቀፍ የገንዘብ ተቋማት/IMF ገመተ። በተመሳሳይ የዋጋ ግሽበቱ በ2017 በጀት አመት መጨረሻ ይሆናል ካለው 16.6 በመቶ በ20
2018 የበጀት ዓመት የኢኮኖሚ እድገት 7.1 በመቶ እንደሚሆን የአለም አቀፍ የገንዘብ ተቋማት/IMF ገመተ። በተመሳሳይ የዋጋ ግሽበቱ በ2017 በጀት አመት መጨረሻ ይሆናል ካለው 16.6 በመቶ በ2018 ወደ 12 በመቶ እንደሚወርድ ነው የተነበየው። የመንግስት ትንበያ እንደሚያሳየው በ2018 የኢኮኖሚ እድገቱ ወደ 8.9 በመቶ እንደሚደርስ ነው። የገቢ/ኢምፖርት መተባበቂያ ክምችት ወደ 2.1 ወራት ከፍ እንደሚል ገምቷል። ለ2017 የገመተው 1.7 ወር ነበር ይህም ከ2016 በጀት አመት አንፃር ከአንድ ወር በላይ ጭማሪ ነበረው። የውጭ እዳ ክምችት ከጥቅል ምርት አንፃር ወደ 26.6 በመቶ እንደሚርድ የተተነበየ ሲሆን የቀደመው አመት ትንበያ 30.4 በመቶ ነበር። ምንጭ : ኢዜአ Sayefuz
17 076
4
የሊቨርፑሉ አጥቂ ዲዮጎ ጆታ በስፔን በመኪና አደጋ ህይወቱ አለፈ የሊቨርፑሉ አጥቂ ዲዮጎ ጆታ ከወንድሙ አንድሬ ጋር በስፔን በደረሰበት አሰቃቂ የመኪና አደጋ ህይወቱ አልፏል። የሊቨርፑሉ አጥቂ ያገባው
የሊቨርፑሉ አጥቂ ዲዮጎ ጆታ በስፔን በመኪና አደጋ ህይወቱ አለፈ የሊቨርፑሉ አጥቂ ዲዮጎ ጆታ ከወንድሙ አንድሬ ጋር በስፔን በደረሰበት አሰቃቂ የመኪና አደጋ ህይወቱ አልፏል። የሊቨርፑሉ አጥቂ ያገባው ከሁለት ሳምንት በፊት ነበር። ምንጭ:Marca እና goal.com Sayefuz
15 248
5
" ተማሪዎች ውጤታቸውን በ https://aa6.ministry.et/#/result ወይም በ @emacs_ministry_result_qmt_bot ላይ መመልከት ይችላሉ " - ትምህርት ቢሮ በአዲስ አበባ ከተ
" ተማሪዎች ውጤታቸውን በ https://aa6.ministry.et/#/result ወይም በ @emacs_ministry_result_qmt_bot ላይ መመልከት ይችላሉ " - ትምህርት ቢሮ በአዲስ አበባ ከተማ የ2017 ዓ.ም የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል 95 % ያህሉ 50% እና ከዛ በላይ በማምጣት ወደ ቀጣዩ የክፍል ደረጃ መሸጋገራቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዘላለም ሙላቱ (ዶ/ር) አስታውቀዋል። በ2017 ዓ.ም ፈተናውን ከወሰዱ 79,034 ተማሪዎች መካከል 75,085 ተማሪዎች ማለትም 95 በመቶ የሚሆኑ ተማሪዎች 50% እና በላይ አስመዝግበው ወደ ቀጣዩ የክፍል ደረጃ መሸጋገራቸውን ገልጸዋል። ዘንድሮው በከተማ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት ካስመዘገቡ ተማሪዎች መካከል ከ1 እስከ 4 የሚሆኑት ከመንግስት ትምህርት ቤቶች መሆናቸው አመልክተዋል። " በግልና በመንግስት ትምህርት ቤቶች መካከል ያለዉን የውጤት ልዩነት እጅግ እየተቀራረበ መጥቷል " ሲሉ ገልጸዋል። ተፈታኝ ተማሪዎች ከታች የተቀመጠውን ሊንክ በመጠቀም ከዛሬ ጀምሮ ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ ተብሏል። LINK ፦ https://aa6.ministry.et/#/result Telegram Bot : @MinistryResultQMTBOT ምንጭ : tikvahethiopia Sayefuz
16 022
6
በመዲናዋ በ7 ሚሊየን ብር ወጪ እየተገነባ የሚገኘው የኢንዱስትሪ መንደር። የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በ7 ቢሊየን ብር ወጪ ግንባታው እየተጠናቀቀ የሚገኘውን የኢንዱስትሪ መንደር ለአገ
በመዲናዋ በ7 ሚሊየን ብር ወጪ እየተገነባ የሚገኘው የኢንዱስትሪ መንደር። የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በ7 ቢሊየን ብር ወጪ ግንባታው እየተጠናቀቀ የሚገኘውን የኢንዱስትሪ መንደር ለአገልግሎት ለማብቃት በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ፡፡ ከንቲባ አዳነች በአዲስ አበባ ከተማ በ7 ቢሊየን ብር ወጪ ግንባታው እየተከናወነ የሚገኘውን የኢንዱስትሪ መንደር ጎብኝተዋል፡፡ በዚህ ወቅትም የነዋሪዎችን ጥያቄ የምንመልሰው የሚታዩ ፣ የሚጨበጡ እና ዘላቂ መፍትሄዎች ላይ በማተኮር ነው ሲሉ ተናግረዋል፡፡ 93 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈው የኢንዱስትሪ መንደሩ የመጀመሪያው ምዕራፍ ከ120 በላይ ሼዶች እንዳሉት አስረድተዋል፡፡ ሼዶቹ ለብረታብረት ሥራ፣ ለእንጨት ውጤቶች፣ ለጨርቃ ጨርቅ፣ ለፕላስቲክ እና ለኬሚካል ማምረቻነት፣ የምርት ማሳያ እና መሸጫ አገልግሎት መስጠት የሚችሉ ናቸው። ሼዶቹ ለብረታብረት ሥራ፣ ለእንጨት ውጤቶች፣ ለጨርቃ ጨርቅ፣ ለፕላስቲክ እና ለኬሚካል ማምረቻነት፣ የምርት ማሳያ እና መሸጫ አገልግሎት መስጠት የሚችሉ ናቸው። በተጨማሪም ሰፊ የሥራ ዕድልን ለመፍጠርና የኢኮኖሚ ሽግግርን በማሳለጥ ረገድ ሚናው ጉልህ ነው ያሉት ከንቲባዋ÷ የግንባታው 2ኛ ምዕራፍ ለአግሮ ፕሮሰሲንግ ምርቶች የሚሆኑ ሼዶችን የያዘ ነው ብለዋል። ከቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ በጥቂት ደቂቃ መድረስ የሚያስችል አዲሱ የአቃቂ ቦሌ ካርጎ መንገድ ላይ እና ምርት ማጓጓዝን ታሳቢ ያደረገና ስትራቴጂክ ስፍራ ላይ እንደሚገኝም የከንቲባ ጽ/ቤት ገልጿል፡፡ ምንጭ ፋና Sayefuz
18 816
7
5 ሚሊዩን ዶላር ያገኘው ኢትዮጵያዊው ስራ ፈጣሪ ። ቤተር አውት የተሰኘው ስታርትአፕ በአበልፃጊዎች ምርጡ የማረጋገጨ መሳሪያ እየተባለ እንደሚገኝ ተገልፃል። ነጻ መተግበሪያ የሚጠቀመው ሶፍትዌር አበል
5 ሚሊዩን ዶላር ያገኘው ኢትዮጵያዊው ስራ ፈጣሪ ። ቤተር አውት የተሰኘው ስታርትአፕ በአበልፃጊዎች ምርጡ የማረጋገጨ መሳሪያ እየተባለ እንደሚገኝ ተገልፃል። ነጻ መተግበሪያ የሚጠቀመው ሶፍትዌር አበልፃጊዎች የተጠቃሚዎች ማረጋገጫ የሚያስተዳድሩበትን መንገድ በማቅለሉ ተወዳጅ ሆኗል። ባለፈው ዓመት ወደ ሥራ የገባው የማረጋገጫ ማዕቀፍ በየሳምንቱ ከ150 በላይ ተጠቃሚዎች እንደሚጭኑት መስራቹ በረከት እንግዳ ተናግሯል። የዲጂታል ስርዓቱን ለብቻው በራሱ ጥረት እንዳበለፀገ የሚገልፀው በረከት፤ ዓለም አቀፍ ትኩረት ማግኘቱ ሌሎች ኢትዮጵያውያንን የሚበረታታ እንደሆነ አንስቷል። ምንጭ ቴክ ክራንክ Sayefuz
23 161
8
👉🏾በመዲናዋ የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ይፋ ሆነ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ካውንስል አባላት የ2017 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የማለፊያ ውጤት 50% እንዲሆን በዛሬው እለት ወስነዋል። የፈተናው ውጤትም ይፋ ተደርጓል። በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት መሰረት በከተማ አስተዳደሩ የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከ2015 የትምህርት ዘመን ጀምሮ እየተሰጠ ይገኛል። በ2017 ዓ.ም 79,034 ተማሪዎች ፈተናውን መውሰዳቸውን ተገልጿል። Photo : AAEB ምንጭ : tikvahethiopia Sayefuz
26 270
9
Operation queued...
1
10
/delall
1
11
I don't have the correct admin permissions
1
12
Operation queued...
1
13
/delall
1
14
/delall
1
15
/delall
333
16
/delall
1
17
💰💵 በቤቲንግ መበላት ሰልችቷችኋል❓ እንግዲያውስ ይሄን ቻናል ተቀላቅላችሁ ትርፋማ ሁኑ ✅ ማየት ማመን ነው 🏆
💰💵 በቤቲንግ መበላት ሰልችቷችኋል❓ እንግዲያውስ ይሄን ቻናል ተቀላቅላችሁ ትርፋማ ሁኑ ✅ ማየት ማመን ነው 🏆
138
18
ሙሌ ስፖርት 🙏 475ሺ ተከታይ የነበረው የቴሌግራም ቻናላችን በኮፒ ራይት ተዘግቶብናል አዲሱን የሙሌ ስፖርት ቻናል ከ300ሺ በላይ ሜበር ያለውን ቻናል በመቀላቀል እንድትተባበሩን በአክብሮት እንጠይ
ሙሌ ስፖርት 🙏 475ሺ ተከታይ የነበረው የቴሌግራም ቻናላችን በኮፒ ራይት ተዘግቶብናል አዲሱን የሙሌ ስፖርት ቻናል ከ300ሺ በላይ ሜበር ያለውን ቻናል በመቀላቀል እንድትተባበሩን በአክብሮት እንጠይቃለን Join በማለት ይቀላቀሉ 👇 ወደ ዋናው ቻናላችን ተቀላቀሉ 👇👇 https://t.me/+7X50JYSEMG1lNTNk
317
19
የ125 ብር ካርድ ሊለቀቅ ነው 9 ደቂቃ ብቻ ነው የቀራው። ቶሎ ከስር JOIN ሚለውን ነክታቹ JOIN REQUEST ላኩ 🏃‍♀️🏃‍♂️
170
20
◇አክሽን ◇የጦርነት ◇የጫካ ◇የወንጀል እንዲሁም የፍቅር ፊልም ሚመችክ ከሆነ አሁኑኑ JOIN በለው ይሄ ቻናል ምርጥ ምርጥ ፊልሞችን በጥራትና በፍጥነት ያሳያል። 𝐉𝐨𝐢𝐧👇👇
◇አክሽን ◇የጦርነት ◇የጫካ ◇የወንጀል  እንዲሁም የፍቅር ፊልም ሚመችክ ከሆነ አሁኑኑ JOIN  በለው  ይሄ ቻናል ምርጥ ምርጥ  ፊልሞችን በጥራትና በፍጥነት ያሳያል። 𝐉𝐨𝐢𝐧👇👇
104