en
Feedback
እስላማዊ ጥቅሶች /Islamic Quotes

እስላማዊ ጥቅሶች /Islamic Quotes

Open in Telegram

የተለያዩ ቁርዓናዊ እና ሐዲሳዊ ጥቅሶች ያገኙበታል

Show more
The country is not specifiedReligion & Spirituality71 454
1 424
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
መንግስት በህዝበ ሙስሊሙ ጉዳይ አላማውና እቅዱ ምን እንደሆነ ለማወቅ ቀርቶ በማይገመት መልኩ ከጥፋቱ ከመታረም ይልቅ ገፍቶበታል። አጃምባ ኑር መስጅድን በአሳዛኝ ሁኔታ ዛሬ አፍርሰውታል ተብሏል። የፌ
መንግስት በህዝበ ሙስሊሙ ጉዳይ አላማውና እቅዱ ምን እንደሆነ ለማወቅ ቀርቶ በማይገመት መልኩ ከጥፋቱ ከመታረም ይልቅ ገፍቶበታል። አጃምባ ኑር መስጅድን በአሳዛኝ ሁኔታ ዛሬ አፍርሰውታል ተብሏል። የፌዴራል መጅሊስ በጠቅላላ ጉባዔው ያቋቋማቸው 9 አባላት ያሉት ኮሚቴ ከመንግስት አካላት ጋር እየተወያዬ ነው ከተባለ በኋላ ሁለተኛው መስጅድ ዛሬ ከሰዓት በአፍራሾቹ ኃይሎች በግሬደር ተፈርሷል። ጉድ ነው የዘንድሮው! t.me/Bekri_Islamic #Share

ሰጋጆችን ገደ'ሏቸው የኢትዮጵያ መንግስት የጸጥታ ኃይሎች ወደ አንዋር መስጅድ ካኪና ሙሶላ ይዘው ሃገር ሰላም ብለው ባዶ እጃቸውን የገቡ ሰላማዊ ሰጋጆችን፤ ሶላታቸውን ከጨረሱ በኋላ ሱንና እንኳ እንዲ
ሰጋጆችን ገደ'ሏቸው የኢትዮጵያ መንግስት የጸጥታ ኃይሎች ወደ አንዋር መስጅድ ካኪና ሙሶላ ይዘው ሃገር ሰላም ብለው ባዶ እጃቸውን የገቡ ሰላማዊ ሰጋጆችን፤ ሶላታቸውን ከጨረሱ በኋላ ሱንና እንኳ እንዲሰግዱ ሳይፈቅዱላቸው ነበር ቀድመው በተዘጋጁበት ቀላልና ከባድ የጦር መሳሪያ ታግዘው የጥይት እሩምታ የከፈቱባቸው። ሰላታቸውን ሰግደው በሰላም እየተመለሱ በነበሩ ሙስሊሞች ላይ የተፈፀመውን ጭፍጨፋ አጥብቀን እናወግዛለን! #ሰጋጁን_ገደሉት #የአንዋርመስጂድጭፍጨፋ #ሙስሊምጠልነት #ኢስላምጠልነት #AnwarMsjidMassacre #Islamophobia #EthiopianMuslimsUnderAttack t.me/bekri_Islamic #Share

አሁን ላይ ያለው የሙስሊም እና የመስጂድ ጠልነት የደረሰበትን ተመልከቱ t.me/Bekri_Islamic #Share

አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካትሁ የቻናሉ ቤተሰቦች በቻልነው አቅም ለሚፈርሱት መስጂዶች ድምፅ እንሁን ወላሂ በጣም ይረብሻል አላህ ቤቱን በሚያፈርሱ አካላት ላይ የቅጣት በትሩን ሳይውል ሳያድር
አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካትሁ የቻናሉ ቤተሰቦች በቻልነው አቅም ለሚፈርሱት መስጂዶች ድምፅ እንሁን ወላሂ በጣም ይረብሻል አላህ ቤቱን በሚያፈርሱ አካላት ላይ የቅጣት በትሩን ሳይውል ሳያድር ያሳርፍባቸው አሚን።

ለቻናሉ ቤተሰቦች በሙሉ እንኳን ለ 1444 አመተ ሂጅራ የኢድ አልፈጥር በዓል በሰላም አደረሰን አደረሳችሁ ተቀበለላሁ ሚና ወሚንኩም ሷሊሀል አዕማል t.me/Bekri_Islamic #Share
ለቻናሉ ቤተሰቦች በሙሉ እንኳን ለ 1444 አመተ ሂጅራ የኢድ አልፈጥር በዓል በሰላም አደረሰን አደረሳችሁ ተቀበለላሁ ሚና ወሚንኩም ሷሊሀል አዕማል t.me/Bekri_Islamic #Share

ለቻናሉ ቤተሰቦች በሙሉ እንኳን ለ 1444 አመተ ሂጅራ የረመዷን ፆም በሰላም አደረሰን አደረሳችሁ
ለቻናሉ ቤተሰቦች በሙሉ እንኳን ለ 1444 አመተ ሂጅራ የረመዷን ፆም በሰላም አደረሰን አደረሳችሁ

ለቻናሉ ቤተሰቦች በሙሉ እንኳን ለ 1444 አመተ ሂጅራ የረመዷን ፆም በሰላም አደረሰን አደረሳችሁ
ለቻናሉ ቤተሰቦች በሙሉ እንኳን ለ 1444 አመተ ሂጅራ የረመዷን ፆም በሰላም አደረሰን አደረሳችሁ

يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا عَلَيْكُمْ أَنفُسَكُمْ ۖ لَا يَضُرُّكُم مَّن ضَلَّ إِذَا اهْتَدَيْتُمْ ۚ إِلَى اللَّهِ مَرْجِع
يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا عَلَيْكُمْ أَنفُسَكُمْ ۖ لَا يَضُرُّكُم مَّن ضَلَّ إِذَا اهْتَدَيْتُمْ ۚ إِلَى اللَّهِ مَرْجِعُكُمْ جَمِيعًا فَيُنَبِّئُكُم بِمَا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ነፍሶቻችሁን (ከእሳት) ያዙ፤ (ጠብቁ)፡፡ በተመራችሁ ጊዜ የተሳሳተ ሰው አይጎዳችሁም፡፡ የሁላችሁም መመለሻ ወደ አላህ ብቻ ነው፡፡ ትሠሩትም የነበራችሁትን ሁሉ ይነግራችኋል፡፡ t.me/Bekri_Islamic #Share

وَالصُّبْحِ إِذَا تَنَفَّسَ በንጋቱም (በብርሃን) በተነፈሰ ጊዜ፤ (እምላለሁ)፡፡ t.me/Bekri_Islamic #Share
وَالصُّبْحِ إِذَا تَنَفَّسَ በንጋቱም (በብርሃን) በተነፈሰ ጊዜ፤ (እምላለሁ)፡፡ t.me/Bekri_Islamic #Share

فَإِذَا بَلَغْنَ أَجَلَهُنَّ فَأَمْسِكُوهُنَّ بِمَعْرُوفٍ أَوْ فَارِقُوهُنَّ بِمَعْرُوفٍ وَأَشْهِدُوا ذَوَيْ عَدْلٍ مِّنكُمْ
فَإِذَا بَلَغْنَ أَجَلَهُنَّ فَأَمْسِكُوهُنَّ بِمَعْرُوفٍ أَوْ فَارِقُوهُنَّ بِمَعْرُوفٍ وَأَشْهِدُوا ذَوَيْ عَدْلٍ مِّنكُمْ وَأَقِيمُوا الشَّهَادَةَ لِلَّهِ ۚ ذَٰلِكُمْ يُوعَظُ بِهِ مَن كَانَ يُؤْمِنُ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ ۚ وَمَن يَتَّقِ اللَّهَ يَجْعَل لَّهُ مَخْرَجًا ጊዜያቸውንም ለመዳረስ በተቃረቡ ጊዜ በመልካም ያዙዋቸው፡፡ ወይም በመልካም ተለያዩዋቸው፡፡ ከእናንተም ውስጥ ሁለት የትክክለኛነት ባለቤቶችን አስመስክሩ፡፡ ምስክርነትንም ለአላህ አስተካክሉ፡፡ ይህ በአላህና በመጨረሻው ቀን የሚያምን የኾነ ሰው ሁሉ በእርሱ ይገሰጽበታል፡፡ አላህንም የሚፈራ ሰው ለእርሱ መውጫን ያደርግለታል፡፡ t.me/Bekri_Islamic #Share

وَمَن جَاهَدَ فَإِنَّمَا يُجَاهِدُ لِنَفْسِهِ ۚ إِنَّ اللَّهَ لَغَنِيٌّ عَنِ الْعَالَمِينَ የታገለ ሰውም የሚታገለው ለነፍሱ ነው፡፡ አላህ ከዓለማ
وَمَن جَاهَدَ فَإِنَّمَا يُجَاهِدُ لِنَفْسِهِ ۚ إِنَّ اللَّهَ لَغَنِيٌّ عَنِ الْعَالَمِينَ የታገለ ሰውም የሚታገለው ለነፍሱ ነው፡፡ አላህ ከዓለማት በእርግጥ ተብቃቂ ነውና፡፡ t.me/Bekri_Islamic #Share

خَلَقَ السَّمَاوَاتِ بِغَيْرِ عَمَدٍ تَرَوْنَهَا ۖ وَأَلْقَىٰ فِي الْأَرْضِ رَوَاسِيَ أَن تَمِيدَ بِكُمْ وَبَثَّ فِيهَا مِن ك
خَلَقَ السَّمَاوَاتِ بِغَيْرِ عَمَدٍ تَرَوْنَهَا ۖ وَأَلْقَىٰ فِي الْأَرْضِ رَوَاسِيَ أَن تَمِيدَ بِكُمْ وَبَثَّ فِيهَا مِن كُلِّ دَابَّةٍ ۚ وَأَنزَلْنَا مِنَ السَّمَاءِ مَاءً فَأَنبَتْنَا فِيهَا مِن كُلِّ زَوْجٍ كَرِيمٍ ሰማያትን ያለምታዩዋት አዕማድ (ምሰሶዎች) ፈጠረ፡፡ በምድርም ውስጥ በእናንተ እንዳታረገርግ ተራራዎችን ጣለ፡፡ በእርሷም ላይ ከተንቀሳቃሽ ሁሉ በተነ፡፡ ከሰማይም ውሃን አወረድን፡፡ በእርሷም ውስጥ ከመልካም ዓይነት ሁሉ አበቀልን፡፡ t.me/Bekri_Islamic #Share

قَدْ خَسِرَ الَّذِينَ كَذَّبُوا بِلِقَاءِ اللَّهِ ۖ حَتَّىٰ إِذَا جَاءَتْهُمُ السَّاعَةُ بَغْتَةً قَالُوا يَا حَسْرَتَنَا عَل
قَدْ خَسِرَ الَّذِينَ كَذَّبُوا بِلِقَاءِ اللَّهِ ۖ حَتَّىٰ إِذَا جَاءَتْهُمُ السَّاعَةُ بَغْتَةً قَالُوا يَا حَسْرَتَنَا عَلَىٰ مَا فَرَّطْنَا فِيهَا وَهُمْ يَحْمِلُونَ أَوْزَارَهُمْ عَلَىٰ ظُهُورِهِمْ ۚ أَلَا سَاءَ مَا يَزِرُونَ እነዚያ በአላህ መገናኘት ያስተባበሉ በእርግጥ ከሰሩ፡፡ ሰዓቲቱም በድንገት በመጣቻቸው ጊዜ እነሱ ኃጢኣቶቻቸውን በጀርባዎቻቸው ላይ የሚሸከሙ ሲኾኑ «በርሷ (በምድረ ዓለም) ባጓደልነው ነገር ላይ ዋ ቁጪታችን» ይላሉ፡፡ ንቁ! የሚሸከሙት ነገር ከፋ፡፡ t.me/Bekri_Islamic #Share

وَقَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا لِلَّذِينَ آمَنُوا اتَّبِعُوا سَبِيلَنَا وَلْنَحْمِلْ خَطَايَاكُمْ وَمَا هُم بِحَامِلِينَ مِنْ خَط
وَقَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا لِلَّذِينَ آمَنُوا اتَّبِعُوا سَبِيلَنَا وَلْنَحْمِلْ خَطَايَاكُمْ وَمَا هُم بِحَامِلِينَ مِنْ خَطَايَاهُم مِّن شَيْءٍ ۖ إِنَّهُمْ لَكَاذِبُونَ እነዚያም የካዱት ሰዎች ለእነዚያ ላመኑት «መንገዳችንን ተከተሉ፤ ኀጢአቶቻችሁንም እንሸከማለን» አሉ፡፡ እነርሱም ከኀጢአቶቻቸው ምንንም ተሸካሚዎች አይደሉም፡፡ እነርሱ በእርግጥ ውሸታሞች ናቸው፡፡ وَلَيَحْمِلُنَّ أَثْقَالَهُمْ وَأَثْقَالًا مَّعَ أَثْقَالِهِمْ ۖ وَلَيُسْأَلُنَّ يَوْمَ الْقِيَامَةِ عَمَّا كَانُوا يَفْتَرُونَ ሸክሞቻቸውንና ከሸክሞቻቸው ጋር (ሌሎች) ሸክሞችንም በእርግጥ ይሸከማሉ፡፡ በትንሣኤም ቀን ይቀጥፉት ከነበሩት በእርግጥ ይጠየቃሉ፡፡ t.me/Bekri_Islamic #Share

فَسَتَذْكُرُونَ مَا أَقُولُ لَكُمْ ۚ وَأُفَوِّضُ أَمْرِي إِلَى اللَّهِ ۚ إِنَّ اللَّهَ بَصِيرٌ بِالْعِبَادِ «ወደ ፊትም ለእናንተ የምላ
فَسَتَذْكُرُونَ مَا أَقُولُ لَكُمْ ۚ وَأُفَوِّضُ أَمْرِي إِلَى اللَّهِ ۚ إِنَّ اللَّهَ بَصِيرٌ بِالْعِبَادِ «ወደ ፊትም ለእናንተ የምላችሁን ምክር (ቅጣትን በምታዩ ጊዜ) ታስታውሳላችሁ፡፡ ነገሬንም ሁሉ ወደ አላህ አስጠጋለሁ፡፡ አላህ ባሮቹን ተመልካች ነውና፡፡» t.me/Bekri_Islamic #Share

قَالَ إِنَّمَا أَشْكُو بَثِّي وَحُزْنِي إِلَى اللَّهِ وَأَعْلَمُ مِنَ اللَّهِ مَا لَا تَعْلَمُونَ «ጭንቀቴንና ሐዘኔንና የማሰሙተው ወደ አላህ
قَالَ إِنَّمَا أَشْكُو بَثِّي وَحُزْنِي إِلَى اللَّهِ وَأَعْلَمُ مِنَ اللَّهِ مَا لَا تَعْلَمُونَ «ጭንቀቴንና ሐዘኔንና የማሰሙተው ወደ አላህ ብቻ ነው፡፡ ከአላህም በኩል የማታውቁትን ነገር ዐውቃለሁ» አላቸው፡፡ t.me/Bekri_Islamic #Share

يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنَّا خَلَقْنَاكُم مِّن ذَكَرٍ وَأُنثَىٰ وَجَعَلْنَاكُمْ شُعُوبًا وَقَبَائِلَ لِتَعَارَفُوا ۚ إِنَّ أَ
يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنَّا خَلَقْنَاكُم مِّن ذَكَرٍ وَأُنثَىٰ وَجَعَلْنَاكُمْ شُعُوبًا وَقَبَائِلَ لِتَعَارَفُوا ۚ إِنَّ أَكْرَمَكُمْ عِندَ اللَّهِ أَتْقَاكُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلِيمٌ خَبِيرٌ እናንተ ሰዎች ሆይ! እኛ ከወንድና ከሴት ፈጠርናችሁ፡፡ እንድትተዋወቁም ጎሳዎችና ነገዶች አደረግናችሁ፡፡ አላህ ዘንድ በላጫችሁ በጣም አላህን ፈሪያችሁ ነው፡፡ አላህ ግልጽን ዐዋቂ ውስጥንም ዐዋቂ ነው፡፡ t.me/Bekri_Islamic #Share

أَوْ كَظُلُمَاتٍ فِي بَحْرٍ لُّجِّيٍّ يَغْشَاهُ مَوْجٌ مِّن فَوْقِهِ مَوْجٌ مِّن فَوْقِهِ سَحَابٌ ۚ ظُلُمَاتٌ بَعْضُهَا فَوْق
أَوْ كَظُلُمَاتٍ فِي بَحْرٍ لُّجِّيٍّ يَغْشَاهُ مَوْجٌ مِّن فَوْقِهِ مَوْجٌ مِّن فَوْقِهِ سَحَابٌ ۚ ظُلُمَاتٌ بَعْضُهَا فَوْقَ بَعْضٍ إِذَا أَخْرَجَ يَدَهُ لَمْ يَكَدْ يَرَاهَا ۗ وَمَن لَّمْ يَجْعَلِ اللَّهُ لَهُ نُورًا فَمَا لَهُ مِن نُّورٍ ወይም (መጥፎ ሥራዎቻቸውን) ከበላዩ ደመና ያለበት ማዕበል በሚሸፈነው ጥልቅ ባህር ውስጥ እንዳሉ ጨለማዎች ነው፡፡ (እነዚያ) ከፊላቸው ከከፊሉ በላይ ድርብርብ የኾኑ ጨለማዎች ናቸው፡፡ (በዚህች) የተሞከረ (ሰው) እጁን ባወጣ ጊዜ ሊያያት አይቀርብም፡፡ አላህም ለእርሱ ብርሃንን ያላደረገለት ሰው ለእርሱ ምንም ብርሃን የለውም፡፡ t.me/Bekri_Islamic #Share

وَكُلُّهُمْ آتِيهِ يَوْمَ الْقِيَامَةِ فَرْدًا ሁሉም በትንሣኤ ቀን ለየብቻ ኾነው ወደርሱ መጪዎች ናቸው፡፡ t.me/Bekri_Islamic #Share
وَكُلُّهُمْ آتِيهِ يَوْمَ الْقِيَامَةِ فَرْدًا ሁሉም በትንሣኤ ቀን ለየብቻ ኾነው ወደርሱ መጪዎች ናቸው፡፡ t.me/Bekri_Islamic #Share

قَالَ رَبِّ انصُرْنِي بِمَا كَذَّبُونِ (ኑሕም) «ጌታዬ ሆይ! ባስተባበሉኝ ምክንያት እርዳኝ» አለ፡፡ t.me/Bekri_Islamic #Share
قَالَ رَبِّ انصُرْنِي بِمَا كَذَّبُونِ (ኑሕም) «ጌታዬ ሆይ! ባስተባበሉኝ ምክንያት እርዳኝ» አለ፡፡ t.me/Bekri_Islamic #Share