Ethel Media-ኢትኤል ሚዲያ
Open in Telegram
ኢትኤል ሚዲያ የናንተው ድምፅ.......💪💚💛❤️.! YouTube link :- https://youtube.com/@Ethel608?si=s0sl3_kQ8qTGZr3B
Show more338
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
አብይ በቀይ ባህር ስም ኤርትራን ለመውረር የፈለገው ለቀይ ባህር አይደለም ። ሚስጥሩስ!
አብይ ኤርትራን ለመውረር ብዙ ዝግጂት ሲያደረግ ቆይቷል። ነገር ግን የህዝቡን ቀልብ ለመሳብ ጦርነቱን ይጀምሩትና ከዚያም
*በትግራይ ፦ አክሱምን :ነጃሽ መስጂድን ወዘተ
*በአማራ ፦ ላሊበላን.. ጎንደርን ወዘተ ቤተክርስቲያናትንና መስጂድን ራሱ ብልፅግና እየደበደበ ኤርትራ ደበደበችው በማስባል ሕዝቡን ወደ አሰብ እያዘመትን አማራ ትግሬንና ኤርትራን እናወድማለን የሚል የአብይ
የቤተ መንግስት እቀድ ነወና ምክንያቱን ሁሉም ይወቅ ተብሏል!!
https://t.me/ethelmeaiahttps://t.me/ethelmeaia
የኢትዮጵያ ሕዝብ በአንድነት ተረባርቦ ሊያስወግደው የሚገባ የአገሪቱን ስዕራት ነው።ለየትኛው ክልል ወይም ለየትኛው ብሔር ጠቃሚነው ተብሎ ቢጠየቅ መልሱ ለየትኛውም ሕብረ ብሔር ጠቃሚ አይደለም ነው ምላሹ።
በዚህ ሕግ መንግስት ቤተሰቡ ያልተበላበት ማን አለ?በዚህ ሕግ መንግስት በደል ያልደረሰበት ማን አለ?ሕግ መንግስቱን እናስጠብቃለን ባሉ ሆድ አደር ባለስልጣናት አማካኝነት ግፍ ያልተፈጸመበት ማን አለ? በዚህ ስዕራት ከደቡብ እስከ ሰሜን ከምስራቅ እስከ ምዕራብ ባሉ ክልሎች የበደል ፅዋ ያልተቀበለ የትኛው ክልል ነው?በአገዛዙ ሀይሎች ያልተዘረፈ ክልል የትኛው ነው?በዚህ አስቀያሚ ስዕራት ያልተበደለ ክልል ግፍ ያልተፈፀመበት ብሔር የለም።ምናልባትም የኛ ክልል ሰላም ነው የሚል ካለ ወረፋው ገና ቢሆን እንጂ በደል ያልደረሰበት ክልል ይሁን ሕዝብ የለም።ሁሉም የራሱ የሆነ ቁስል ያለው ሕዝብ የሚኖረው በዚች በኢትዮጵያ ምድር ነው።አሁን ሁሉም በየ አቅጣጫው መደራጀትና የአገዛዙ ሎሌዎችን እና መዋቅራቸውን ማፈራረስ አስፈላጊ ነው!ልክ እንደ አማራ ሕዝብ የትግል አሰላልፍ ሁሉም በየ አቅጣጫው ሀላፊነቱን መወጣት አለበት።#ድል_ለአዲሱ_ትውልድ!!!
ጥቅምት 25/2/2016 E.C
https://t.me/ethelmeaia
የእስራኤል ሚዲያዎች እንደዘገቡት በርካታ እስራኤላውያን በጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ መኖሪያ ቤት ፊት ለፊት ተሰባሰበው ኔታንያሁ ሥልጣናቸውን እንዲለቁ በመጠየቅ ላይ ይገኛሉ።
ፖሊስ ከሄዝቦላህ ወይም ሐማስ ሊሰነዘሩ የሚችሉ ጥቃቶች ሊኖሩ ስለሚችሉ ተቃዋሚዎቹ እንዲበተኑ በምክርም በኃይልም ቢሞክር እንዳልተሳካለት የአካባቢው ምንጮች አስታውቀዋል።
ጐጃም ክተት አዋጅ እንዲሁም ለመላው ህዝባችን የተላለፈ አስቸኳር መመሪያ ..‼️‼️
ከሰኞ ጥቅምት 26 ጀምሮ በክልላችን ያሉ ዋና ዋና መንገዶች በሙሉ በነቂስ በመውጣት በመዝጋት ለወገን ኃይል ሽፋን እንድትሰጡ ጥሪ ቀርቧል። ይህ የንጹሐን ጨፍጫፊውን ኃይል እንቅስቃሴ የሚያስተጓጉል በመሆኑና ኃይሉንም በተለያዩ ቦታዎች የሚበትን በመሆኑ ለሰኞ ህዝባዊ ዘመቻ እንድትዘጋጁ ይሁን።
መመሪያውን እየደወላችሁ ለሁሉም አዛምቱ!
መመሪያውን አዛምቱ!
መመሪያውን አዛምቱ!
https://t.me/ethelmeaia
#ሰበር_ላሊበላ
የአብይ ገዳይ መንጋ ዛሬ በ24/2/2016 ዓ.ም በላስታ ጦርነት የከፈተ ሲሆን በነበልባሉ በአምሳ አለቃ ወንድሙ ማሩ የሚመራዉ ላስታ አሳምነዉ ፅጌ ብርጌድ እንደተለመደዉ የጠላት ኃይልን በላስታ ልዬ ቦታዉ አሽተን/መርባርቦ/ በሚባል ቦታ ዉኃ ዉኃ እስኪል ድረስ ድባቅ ተመቷል።
አይበገሬዉ የላስታ አሳምነዉ ፅጌ ብርጌድ ጀብድ በላስታ ዉስጥ ሙሉ ለሙሉ 27 ቀበሌዉን ተቆጣጥሮ ሲገኝ ዛሬ 24/2/2016 ዓ.ም መነሻዉ ከላሊበላ ወደ ላስታ የገሰገሰ የጠላት ኃይል በነበልባሉ ፋኖ ቁጥጥር ስር ከሆኑት ከ27 ቀበሌ ዉስጥ አንዷን በመያዝ አድማሱን ለማስፋት የሞከረዉ የጠላት ኃይል በመጣበት መንገድ ዋጋዉን ቀምሷል።
በተጨማሪም ረፋድ ላይ ከነዋሪወች ባገኘነው መረጃ መንጋው የላሊበላን ቅርስና የገበሬውን ሰብል በሚጎዳ መልኩ ሞርተር የታገዘ ውጊያ ማካሄዱንና ከከተማው ከቅርሱ እርቀት በመሆን ወደ መረብራቡና ግድብ ተብለው ወደሚጠሩት ቦታወች ከባድ መሳሪያ የታገዘ ሰብል አውዳሚ ቅርስ አፍራሽ ጦርነት ከፍቶ መዋሉን ነዋሪወቹ መናገራቸው ይታወሳል።
ውጫሌ
የአማራ ህዝባዊ ሀይል ነበልባል ፋኖ በአማራ ክልል፣ በደቡብ ወሎ ዞን፣ በአምባሰል ወረዳ በምትገኘው ውጫሌ ከተማን ዛሬ ፋኖ ተቆጣጥሯል ። በአካባቢው የፌደራሉ መንግስት ሰራዊት አከርካሪው ተመቶ ከተሸነፈ በኃላ የክልሉ አድማ ብተና ለፋሽስቱ ሀይል ሸፋን ለመስጠት ውጊያ የከፈተ ቢሆንም ከጥቂት የተኩስ ልውውጥ በጐ ከህዝባዊ ሰራዊቱ በፍተኛ ተመተው ሙት እና ቁስለኛ እንዲሁም ምርኮ ሆነዋል ።
https://t.me/ethelmeaia
ውጫሌ‼️
የፋኖ አባላት ወደ ውጫሌ ከተማ መግባታቸውን ሸገር ፕረስ አዩዘሀበሻ ሰምቷል።
በውጫሌ ከተማ በአሁኑ ሰዓታ ከርቀት የሚተኮስ ከባድ መሳሪያ እየተሰማ ነው ብለዋል።
ፋኖ በከተማዋ ገብቶ ከአድማ ብተና ኃይል ጋር የጨበጣ ሊባል የሚችል ውጊያ እያደረገ ይገኛል።
የሀገር መከላከያ ሰራዊት ፋኖዎቹን ለማስለቀቅ ከርቀት ወደ ከተማዋ ከባድ መሳሪያ እየተኮሰ ነው ብለዋል።
"ከተማዋን ለቀን መውጣት አልቻልንም፤ በከተማዋ ውስጥ ውጊያ እየተካሄደ ነው፤ ከአበት ተራራ በኩል ፋኖ እየተኮሰ ነው፤ ከጭሳ በኩል በሞርተር እና በዙ23 መከላከያ ወደ ከተማዋ እየተኮሰ ነው። ጭንቅ ውስጥ ነን በማለት ነዋሪወቹ ተናግረዋል።(ayu)
https://t.me/ethelmeaia
ዘመቻ መስከረም 30 በሚል ስም እስከመስከረም 30 ድረስ ፋኖን አጠፋለሁ የአማራ ህዝብን ጨፍጭፌ እጨርሳለሁ ብሎ ሲርመሰመስ የነበረው የአብይ አህመድ መንጋ እሱ እንዳሰበው መቼም እንደማይሆን በዘመቻው የተከናነበው ከባድ ሽንፈትና ውርደት ማሳያ ሆነዋል::
አሁንም አልማር ያለው መንጋ ጥቅምት 30 የሚጀምር ዘመቻ አደርጋለሁ ብሎ እየተሯሯጠ ይገኛል:: ከባህርዳር ጎጃም የሚጀምርና ወደ ሌሎች አማራ ግዛቶች የሚሄድ ዘመቻ አደርጋለሁ በሚል ተጨማሪ ከባድ መሳሪያዎችን ወደ ክልሉ እያስገባና አየር ሀይልንም እጠቀማለሁ ፋኖን
እደመስሳለሁ በሚል ህልም እየተንቀለቀለ ይገኛል::
ይህ የማይማር ብኩን መንጋ አማራን አጠፋለሁ ብሎ የሚቆፍረው ጉድጏድ አሁንም የራሱ መቀበሪያ ይሆናል‼️
ድሉ የአማራ ነው💪💪
24/2/16
https://t.me/ethelmeaia
መረጃ‼️
ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አአህመድ ከቀይ ባህር መውጫ እና ወደብ ጋር በተያያዘ በቅርቡ የሰጡት ማብራሪያ አሁንም መነጋጋሪያ ሆኖ እንደቀጠለ ነው፡፡ በዚሁ ዙሪያ ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች በጉዳ ዙሪያ እየተነተኑ እና እያስተነተኑም ይገኛሉ፡፡ ከዚሁ ጋር በተያያዘ አንጋፋው ዘ ኢኮኖሚስት መፅሄት በዚሁ ዙሪያ ሰፋ ያለ ትንታኔን ያስነበበ ሲሆን የጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚሁ በቀይ ባህር ዙሪያ የሰጡት ማብራሪያ ለዲፕሎማቶች ከባድ ሥጋትን የፈጠረ መሆኑን ነው ያመለከተው፡፡ በኢትጵያው ጦርነት ከ485 ሺህ እስከ 6 መቶ ሺህ ሰዎች ተገድለዋል ተብሎ የሚታሰብ መሆኑ ያመለከተው ከባህር በር ጋርበተያያዘ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሰጡት ማብራሪያ ጋር በተያያዘም እጅግ የመርከብ ትራፊክ ፍሰት በሚበዛበት ቀይ ባህር ላይ ጦርነት ሊቀሰቀስ ይችላል የሚል ሥጋት በዲፕሎማቶች በኩል ያደረ መሆኑን ነው ዘ ኢኮኖሚስት በዚሁ ዘገባው ያመለከተው፡፡
https://t.me/ethelmeaia
#መረጃ!!!
//ክብር ለጀግናዉ ነበልባሉ ፋኖ//
ነፍሰ በላዉ የኦሮሙማ የኦነግ ገዳይ መንጋ ዛሬ በ24/2/2016 ዓ.ም ወደ ሰከላ ለመገስገስ አሽፋ ከተማ የነበር የጠላት ኃይል ልዬ ቦታዉ ደረዋ ቤተክርስቲያን አካባቢ ስፍሮ ይገኛል።
ይህ ወሮበላ ገዳይ መንጋ በአሽፋ ከተማ በመግባት ዝረፊያ የፈፀመ ሲሆን ሲቪል ንፁሃን ዜጎችን የፊጢኝ በማሰር ከጠዋት ጀምሮ ድብደባ እየፈፀመ ይገኛል።
ይህ ገዳይ መንጋ ቀደም ብሎም በዚህ ቦታ የሁለት ንፁሃንን በአሰቃቂ ሁኔታ መግደሉ ይታወሳል።
ዛሬም በ24/2/2016 ዓ.ም ቤት ለቤት እየገባ የአረሶ አደሮችን ትጥቅ ነጥቋል አንድ ንፁሃን ወንድማችንን የፋኖ መረጃ ነህ በሚል በአሰቃቂ ሁኔታ ገለዉታል።
በሌላ በኩል በደጀን ወረዳ ጉብያ ቀበሌ ሰፍሮ የነበረዉ የጠላት ኃይል በዚሁ አዋሳኝ አካባቢ ወደ ሙያን፣ ተስካር ማሪያም፣ሙሽሪት ድንጋይ አሰሳ እያደረጉ እንደሚገኙ የመረጃ ምንጮች ጠቁመዋል።
በተመሳሳይ መነሻዉን ከአዴት ያደረገ የጠላት ኃይል ወደ ቋሪት፣ደጋ ዳሞት፣ሰከላ በሚያዋስነዉ መስመር ረፋድ አካባቢ አይባር በሚባል ቦታ የደረሰ ሲሆን ከባድ መሳሪያ እየተኮሱ እንደሚገኙ በደረሰኝ በተጨባጭ መረጃ ማረጋገጥ ችያለሁ። መረጃ ከቋሪት፣ከደጀን፣ከቲሊሊ ለመረጃዉ ዘገባ ፋኒት አስካል ደምሌ 24/2/2016 ዓ.ም
https://t.me/ethelmeaia
የአብይ አህመድ ስራዊት የፋኖ ብትር መቋቋም ተስኖት አልችልብሎ ለፋኖ አስረክቦ የወጣውን ወረዳ
የአማራ ሚሊሺያ እና የአማራ ፖሊስ ታርጋ ለጥፎ በተለያዩ ግንባሮች ውጊያ ቢከፍትም ትንታጉ ፋኖ አስቀድሞ በደረስው በመረጃ ኢጀንቶቹበኩል
በርካቶችን ደምስሶ
ገሚሶቹ ጀሯቸውን ቢቆርጧቸው አማርኛ መስማት የማይችሉ ኦሮሞኛ ተናጋሪ ሚሊሺያዎች እና ፖሊሶች ተማርከዋል
ሁሉን ሞክሮ አልሳካለት ያለው አብይ አህመድ
ፋኖ የአማራ ሚሊሺያ እና ፖሊስ አይወጋም የሚለውን ደካማ ጎኑን በማጥናት ያደረገው
ሙከራ ፈፅሞ ሊሳካ አልቻለም
ጥላት እስከሆነ ደረስ ጥላት ነው የአማራ ሚሊሺያ ፖሊስ ብሎ ነገር የለም
https://t.me/ethelmeaia
በሕወሓት የተመታውን በብልጽግና የተካደውን ሰሜን ዕዝ አንረሳውም ። ( ጥቅምት 24 )
https://t.me/ethelmeaia
ሰላም! ኑ እንሰባሰብ ተሰባስበን አማራን ከመጥፋት እናድን አማራ ነፃ እንዲወጣ ሁላችንም የተቻለንን እናድርግ !
#ኢትኤል_ሚዲያ የተሰኘው የዩቲዩብ ቻናላችን ስለተዘጋብን ሌላ ቁጥር ሁለት ቻናል ከፍተን ስለ አምሃራነት እየዘገበን እንገኛለን።
ይሄ ሚዲያ 4ሺ በላይ ተከታይ የነበረው ነበር የትግራይ እና የኦሮሞ ፅንፈኛዋች ተባብረው አዘጉት! ውድ አማራዊያን ይህ ሚድያ የሁሉም አማራ ነው! ይሄ ሚዲያ በአማራነታቸው ለተገፉ ድምፅ በመሆን እና ለአንዴ እና ለመጨረሻ ጊዜ አማራ ስቃዩ እንዲቆም የሚታገል ሚዲያ ነው !
Fano Zena ጀብዶችን እለት በእለት ያቀርባል።
ሁላችሁም ብትሆኑ አዲሱን የዩቲዩብ ቻናላችንን በመቀላቀልና ለውድ አማራውያን ሸር በማድረግ የህልውና ትግሉን በምንችለው ሀቅም እንደግፍ!!
የዩቲዩብ ቻናል ሊንክ
💚💛❤️
https://youtube.com/@Ethel608?si=s0sl3_kQ8qTGZr3B
አራት ኪሎ ተሸብሯል እንቅልፍ በአይናቸው አይዞርም ..‼️‼️
"16.5ሺ የመከላከያ ሰራዊት ከነመሳሪያቸው መጥፋታቸው ተነገረ
https://t.me/ethelmeaia
አረንዛው ጎጃሜ በዚህ ሁለት ቀን የብርሀኑ ጁላ ገዳይ ቡድንን አጥቦ፣ቀሽሮ፣ጨምቆ፣ሊያሰጣው ነው።ድል ያለ ድል በቅርብ ቀን ይጠብቁ።ድል ለአማራ ሕዝባዊ ሀይል ፋኖ።እናሸንፋለን!!!
https://t.me/ethelmeaia
መረጃ አዴት
የብርሀኑ ጁላ ገዳይ ቡድን አማራኛ አቀላጥፎ የሚችሉ አባላቱን ሌላ ሚሽን እየሰጠ መሆኑን ከኗሪዎች ያገኘነው መረጃ ይጠቁማል።ይህ ገዳይ ቡድን ሚሊተሪውን በመቀየር ሕዝቡን ለፋኖ ምግብ አዋጡ በማለት ከተቀበሉ በሆላ ድብደባ እየፈጸሙ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል።ድል ለአማራ ሕዝባዊ ሀይል ፋኖ።እናሸንፋለን!!!ጥቅምት 23/2/2016 ዓ/ም
https://t.me/ethelmeaia
መረጃ ‼️
የአማራ ብልፅግና አመራሮች የክልሉ መንግስታዊ መዋቅር በፈረሰባቸው አካባቢዎች አመራሮቹ እስከ ህዳር 30 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ በየአመራር ቦታቸው በመገኘት መደበኛ ስራቸውን እንዲቀጥሉ ጥብቅ ማሳሰቢያ ሰጠ መሆኑ ታወቀ፡፡
በክልሉ ከወራት በፊት የተቀሰቀሰውን ውጊያ ተከትሎ በበርካታ አካባቢዎች በንግስታዊ መዋቅሮች የፈረሱ ሲሆን በርካታ አመራሮችም ያልታወቁ ሰዎች በሚል በደፈጣ ጥቃቶች ተገድለዋል። አመራሮቹን ኢላማ ባደረገ መልኩ እየደረሱ ያሉትን ጥቃቶች እና ግድያዎች ተከትሎ በርካታ በየወረዳው እና በየዞኑ ያሉ አመራሮች የመንግስት የተሻለ ጥበቃ አለ ብለው ወዳመኑባቸው አካባቢዎች የተሰባሰቡ መሆኑ የታወቀ ሲሆን ከዚሁ ጋር በተያያዘም የአማራ ክልላዊ መንግስት ሁሉም የዞን እና የወረዳ አመራሮች እስከ ህዳር 30 ድረስ በተመደቡባቸው ቦታዎች በስራ ገበታቸው ላይ እንዲገኙ በጥብቅ መመሪያ የወረደላቸው መሆኑ ነው የታወቀው፡፡
https://t.me/ethelmeaia
በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ሸዋ ዞን ቦረሰት ወረዳ ውስጥ የሰባት ልጆች እናትን ጨምሮ ሦስት ሰዎች በመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች መገደላቸውን እና አንድ ተጨማሪ ሰው እንደቆሰሉ ቤተሰቦቻቸው ተናገሩ።
https://t.me/ethelmeaia
መረጃ ወልዲያ...
በፍርሀት ውስጥ ሆኖ የሚያደርገውን የማያውቀው የብልፅግና ወታደር ዛሬ ከሰዓት በርካታ ወጣቶችን አፍኖ ወዳልታወቀ ቦታ ወስደዋቸዋል፡፡
ወጣትን በማፈን የሚመጣ ለውጥም ድልም የለም፡፡
https://t.me/ethelmeaia
መረጃ
በነገራችን ላይ የዐብይ ጦር እጅግ ከመሳቀቁ የተነሳ በሌሊት መንቀሳቀስ ጀምሯል ።
ከትናንት በፊት ሌሊት 8:00 ላይ ከሞጣ መስመር ወደ ባህር ዳር 10 ትልልቅ መኪና ጠላት እየተጓዘ ነበር። ቅንባባ የሚባል አካባቢ ችግኝ ጣቢያው ላይ ሲደርስ በባህር ዳር ፋኖ ጥቃት ተከፍቶበት 5 መኪና ሙሉ የጠላት ጦር ወደ ትቢያነት ተቀይሯል ።
አስገራሚው ነገር ምን መሰላችሁ ከፊት የነበረው መኪና ዙ-23 የጫነ ስለነበር ውጊያው አንድ ሰአት ያህል እንደተደረገ የፋኖ ክንድ መበርታቱን ሲረዳ ዙ-23 ተኳሹ ፊቱን አዙሮ የራሱን ወገን ሶስቱን መኪና ሙሉ ሰራዊት አርክፍክፎ ጨርሶታል።
ምክንያቱ ግልጽ ባልሆነ ሁኔታ እርስ በእርስ እየተጨፋጨፉ ነው እያልኳችሁ ነው።
***ለማመን የምታመነታ ካለህ ባህር ዳር ዙሪያ ቅንባባ የሚባል አካባቢ አንዱን ገበሬ ደውለህ ስለመረጃው ማጣራት ትችላለህ ።
©ጋዜጠኛ ተስፋዬ ወ/ሥላሴ
https://t.me/ethelmeaia
