216
Subscribers
+124 hours
+17 days
+130 days
Posts Archive
216
አንቀጽ 18፦ ምዘና እና ፈተና ማጭበርበር
1) አንድ ተማሪ በመማር ማስተማር ሂደት ለሚፈጽማቸው ግድፈቶች እና ማጭበርበር
ማለትም በቡድን ስራ፣ በአጫጭር ፈተናዎች፣ በማጠቃለያ ፈተና የሌላ ተማሪ ስራን
በመገልበጥ ወይም በመኮረጅ ወይም ሆን ብሎ ሌሎች ተማሪዎች ከእሱ እንዲኮርጁ
በማመቻቸት፣ ተግባር ላይ የተሰማራ በፈተና ወቅት የተከለከሉ ነገሮችን ይዞ የገባ
መሆኑ በመምህራን እና በትምህርት ቤቱ አመራር ሲረጋገጥ ውጤቱ ይሰረዛል
216
ለዉድ የግሪን ትምህርት ቤት ማህበረሰብ አባላት በሙሉ
ከዛሬ ህዳር 20/2016 ዓ/ም ጀምሮ የሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት የቴሌግራም ቻናላችን መከፈቱን እና አገልግሎት መጀመሩን እየገለፅን ቻናላችንን እንድትቀላቀሉ እና መረጃ እንድትላዋወጡ በአክብሮት እንጋብዛችዋለን፡፡
ከት/ቤቱ
216
Dear green school communities we would like you to know that our telegram channel for high school division is being lunched and from today onward you can access every school information
