216
Subscribers
+124 hours
+17 days
+130 days
Posts Archive
216
ለግሪን አዲስ ትውልድ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ወላጆች/ህጋዊ አሳዳጊዎች በሙሉ፣
የትምህርት ብክነትን ለመቀነስ በማሰብ የፈተና ፕሮግራሙን መከለስ ስላስፈለገ ከላይ በተቀመጠው ፕሮግራም መሠረት የሚተገበር መሆኑን አውቃችሁ ልጆች ትኩረት እንዲሰጡ እንድትረዱአቸው እናሳስባለን ።
ት/ቤቱ
216
ውድ የተማሪዎቻችን ወላጆች:-
ከነገ ሐሙስ ጥቅምት 4/17 ጀምሮ የማጠናከሪያ ትምህርት ስለሚጀምር በዚሁ ፕሮግራም መሰረት 12ኛ ክፍል ተማሪዎችና 9ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ እንዲማሩ የተደርግ ሲሆን 10ኛና 11ኛ ክፍል ተማሪዎች እንደ ዉጤታቸዉ ከ75 በታች አቬረጅ ያላቸዉ የማጠናከሪያ ትምህርቱን እንዲከታተሉ ይጠበቃል
216
ለጠቅላላ የ2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች በሙሉ
ነገ ረቡዕ 08/01/2017ዓ.ም ወደ ት/ቤት የተሟላ የደንብ ልብስ ለብሳችሁ እንዲህም ትክክለኛውን የተማሪ ጸጉር አቆራረጥ ለወንዶች አሰራር ለሴቶች አሟልታችሁ እንድትመጡ
216
ለ2ኛ ደረጃ ተማሪዎች ብቻ
የ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ሥራ ረቡዕ በ8/1/2017 በይፋ የሚጀምር ቢሆንም ነገ ማክሰኞ በ7/1/17በቀላሉ ወይንም ያለ ሰርቪስ አገልግሎት ትምህርት ቤት መምጣት የምትችሉ ተማሪዎች መጥታችሁ ክፍላችሁን ማየት የምትችሉ መሆኑን ልንገልጽ እንወዳለን ።
2ኛ ደረጃ ት/ቤት
216
ለዉድ የግሪን አዲስ ትዉልድ ት/ቤት ተማሪ ወላጆች በሙሉ፡-
ነገ ሐሙስ ግንቦት 1/2016 ዓ. ም የ 11ኛ 12ኛ ክፍል መምህራን የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ምዘና ስለሚካሄድ አብዛኞቹ መምህራን ወደዚያዉ ስለሚሄዱ ለ11ኛ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች ትምህርት የማይኖር መሆኑን አዉቃችሁ ልጆቻችሁን ወደ ት/ቤት እንዳትልኩ እናሳስባለን፡፡
ት/ቤቱ
216
Hello Dear green school community,
There no schooling today because of transportation inconvenience as the head of the state visiting Sheger City administration of Koye.. And very sorry for being late in passing the information.
