en
Feedback
A.K.G.S

A.K.G.S

Open in Telegram

School chanel

Show more
301
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
+630 days
Posts Archive
Repost from akpssociety
05/11/2016 ማስታወቂያ ለ12ኛ ክፍል የቀን ፣የማታ እና የግል ተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ ቀደም ሲል በማስታወቂያ በተገለፀላችሁ መሠረት ወደ ዩኒቨርሲቲ መግቢያ ቀን እሁድ 07/11/2016 ስለሆነ ሁላችሁም የተከለከሉ ነገሮችን ባለመያዝ ነገር ግን የተፈቀዱትን ደግማ በጥንቃቄ ይዛችሁ እሁድ ጠዋት 12፡00 ት/ቤት እንድትገኙ በጥብቅ እናሳስባለን ። ትኩረት ፡፡።።፡፡አድሚሽን ካርድ ፣መታወቂያ መያዝ ዩኒፎርም ለብሶ መገኘት ግዴታ ነው፣ በተገለፀው ስዓት የማይትገኙ ተማሪዎች ሀላፊነት ራሳችሁ የምትወስዱ ይሆናል ፣ የተከለከሉ ነገሮችን ይዛችሁ የምትመጡ ተማሪዎች የማናስተናግድ ስለሆነ ጥንቃቄ ማድረግ ይጠበቅባችኋል ። ቀለል ያለ ሻንጣ መያዝ ይኖርባችኋል የመመለሻ ቀናችሁ ሀሙስ 11/11/2016ሰለሆነ የከስዓት ፈተና ከመግባታችሁ በፊት ይዛችሁ የመጣችሁትን ዕቃ ዝግጁ እንድታደርጉ እንመክራለን ። ት/ቤቱ

Repost from akpssociety
photo content

Repost from akpssociety
04/11/2016 ማስታወቂያ ለአዲስ ከተማ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች በሙሉ ነገ 05/11/2016 በከተማ አቀፍ ደረጃ በሚካሄደው የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ ፕሮግራም ት/ቤቱን ወክላችሁ ተሳተፊ እንድትሆኑ የተመዘገባችሁ እንዲሁም ለመሳተፍ ፍላጎት ያላችሁ ተማሪዎች በሙሉ ነገ ጠዋት 12፡00 ት/ቤት ተገኝታችሁ በተዘጋጀው ትራንስፖርት በጋራ ተጉዘን ለመትከል እንድንችል ጥሪ እናቀርባለን ። ት/ቤቱ

Repost from akpssociety
photo content

የክፍል ዝውውር

photo content
+3

photo content

Repost from akpssociety
photo content
+1

Repost from akpssociety
የአዲስ ከተማ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት የአርባ ዓመት የአገልግሎት ተሸላሚ መ/ር ፈጠነ ደነቀ እንዲሁም የ31ዓመት አገልግሎት ተሸላሚ መ/ር ዘውዱ ካሳዬ ቀሪ ዘመናችሁ የጤና የሰላም እንዲሆንላችሁ እየተመኘን ላበረከታችሁት ትውልድን የመቅረጽ ሀላፊነት እናመሰግናለን ።

photo content

+1
PPT PROGRAM.2016.docx0.32 KB

Repost from akpssociety
ውድ ተማሪዎች የ2ኛ ሰሚስተር ማጠቃለያ ፈተና በወጣው ፕሮግራም መሠረት የሚሰጥ ስለሆነ ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳስባለን ።

photo content
+1

Repost from akpssociety
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1445ኛው የኢድ አል አድሃ /አረፋ/ በዓል በሰላም አደረሳችሁ !

Repost from akpssociety
photo content

photo content

photo content

03/10/2016 የአዲስ ከተማ ክ/ከ መሰረታዊ መምህራን አመራሮች የ መምህራን ፣ርዕሰ መምህራን እና ሱፐርቫይዘር ባለፈው ከሰጣችሁኝ በተጨማሪ ስማቸው በአንድም መንገድ ያልመጣላቸው ፤ በዝውውር የመጡ እንዲሁም ጡረታ የወጡና ተደራጅተው ቤት ለመገንባት ፍቃደኛ የሆኑትን እስከ 05/10/2016 ከቀኑ 5:30 ድረስ ክፍለ ከተማ መምህራን ማህበር በሀርድና በሶፍት ኮፒ ከሸኚ ደብዳቤ ጋር ከት/ቤቱ ጋር በመፈራረም እና ማህተም በማድረግ እንድታመጡልን። ይህ ባይሆን ለሚፈጠረው መጉላላት ተጠያቂውእራሳችሁ ናችሁ። ማሳሰቢያ፦ ከሰሞኑ በሀርድና በሶፍት ኮፒ የሰጣችንን ከክ/ከ ት/ጽ/ቤት ጋር በመፈራረም በ22/08/2016ዓ.ም እንዲሁም 08/09/2016 ዓ.ም ለከተማው መ/ማህበር አድርሰናል። በመሆኑም ሲመጣ የምናሳውቃችሁ መሆኑን ታሳቢ አድርጉ።

Repost from akpssociety
01/10/2016 ማስታወቂያ ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ አገር አቀፍ ፈተና ለመዉሰድ የቀራችሁ ግዜ ከ አንድ ወር ያነሰ በመሆኑ ልዩ ትኩረት የምታደርጉበትና የስነ_ልቦና ዝግጅት የሚያስፈልግበት ወቅት ነው ፣በመሆኑም መምህራን ሁለንተናዊ በሆነ አግባብ /ፈተና ተኮር ጥያቄዎችን በማሰራት እንዲሁም በስነ_ልቦና ዝግጅት ዙሪያ የማማከር አገልግሎት በመስጠት አጠናክረው ይቀጥላሉ / የት/ቤቱ ቤተመፅሐፍት ሙሉ ቀን አገልግሎት ይሰጣል ፣ስለዚህ በቀሪ ቀናት ውስጥ በሚሰጡ ልዩ የፈተና ዝግጅቶች ላይ በት/ቤት በመገኘት የነቃ ተሳትፎ እንድታደርጉ በጥብቅ እናሳስባለን ። ከማይጠቅሙና ግዜን ከሚያባክኑ ድርጊቶች በመራቅ ለህይወታችሁ ምዕራፍ በር ከፋች በሆኑ ተግባራት ላይ እንድታተኩሩ በድጋሜ ለማሳስብ እንወዳለን ። አዲስ ከተማ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት አስተዳደር

4_5967608194501972884.pdf2.16 KB