301
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
+630 days
Posts Archive
301
Repost from akpssociety
07/12/2016
ማስታወቂያ
ለ10ኛ ክፍል ተማሪዎች
ጉዳዩ ......
መማሪያ መጽሐፍት እንድትወስዱ
በ2016ዓ.ም 9ኛ ክፍል የነበራችሁ እና ለ2017ዓ.ም የተመዘገባችሁ ተማሪዎች ሰርተፍኬት ይዛችሁ ከዚህ በታች በተገለፀው ፕሮግራም መሠረት የመማሪያ መጽሐፍት እንድት ወስዱ እናሳስባለን ።
1.ከ9(01)እስከ 9(06)....በ08/12/2016ዓ.ጠዋት
2.ከ9(07) እስከ 9(11) ..በ8/12/2016 ከስዓት
ት/ቤቱ
301
Repost from akpssociety
29/11/2016
ማስታወቂያ
አዲስ ለተመደባችሁ 9ኛ ክፍል ተመዝጋቢ ተማሪዎች
ምዝገባን ምክንያት በማድረግ ምንም ዓይነት ክፍያ የሌለ መሆኑን አውቃችሁ በወጣላችሁ ፕሮግራም መሰረት ት/ቤት በመምጣት ኦላይን በነፃ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን ።
ት/ቤቱ
301
በአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ት/ፅ/ቤት ስር የመንግስት የ2ኛ ደረጃ ት/ቤት ር/መምህራን እና የሒሳብና የሳይንስ ሠልጣኝ መ/ራን በሙሉ፦ ለእኛ ክ/ከተማ ሠልጣኞች የክረምት ስልጠናው የሚሠጠው በ6 ኪሎ ዩኒቨርሲቲ ብቻ መሆኑን እያሳወቅን በቀን 22/11/16 ከቀኑ 6:00 ገብታችሁ ሪፖርት እንድታደርጉ፤ 8:00 ላይ ደግሞ ኦረንቴሽን እንደሚሠጣችሁ እናሳውቃለን።
301
Repost from akpssociety
ማስታወቂያ
07/11/2016
2017 ዓ.ም የት/ት ዘመን 10ኛ 11ኛ እና 12 ኛ ክፍል ነባር ተማሪች በሙሉ
የ2017 ዓ.ም የት/ት ዘመን የተማሪዎች ምዝገባ በ በይነ መረብ (Online) መሆኑ ይታወቃል ስለሆነም ምዝገባውን በ ኮምፒዩተር ወይም በስልካችሁ ባላችሁበት ቦታ ሆናችሁ መመዝገብ እንደምትችሉ እያሰወቅን ከታች የተያያዘዘውን የምዝገባ ማንዋል በደምብ በማንበብ እና በመረዳት ምዝገባውን ማካሄድ ትችላላችሁ፡፡
ምዝገባ ከመጀመራችሁ በፊት
1 ስካን የተደረገ የተማሪው/ዋ ጉርድ ፎቶ 6 ወር ያላለፈው ሆኖ ጥርት ያለ መሆን አለበት
2. ስካን የተደረገ የወላጅ/ አሳዳጊ ጉርድ ፎቶ 6 ወር ያላለፈው ሆኖ ጥርት ያለ መሆን አለበት
3. ስካን የተደረገ የተማሪው/ዋ የልደት ሰርተፍኬት ከሌለ ግዴታ አይደለም
4. ስካን የተደረገ የ2016 ዓ.ም የተማሪው/ዋ የሪፖርት ካርድ ሠርተፍኬት ከ ፊትም ከጀርባው በ ፒዲፍ ( pdf) መሆን አለበት
5. ስካን የተደረገ የወላጅ/ አሳዳጊ መታወቂያ
ለመመዝገብ ይህንን ማስፈንጠሪያ በመጫን መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን
Beeksisa
Barattoota Kutaa10ffaa; 11ffaafi 12ffaa Bara barnootaa 2017 ALI hundaaf
Galmeen barattootaa bara barnootaa 2017ALI karaa Marsariitii oonlaayiniin/Online/ta'uun isaa nibeekama.
Kanaafuu galmeen kompitaraan ykn mobaayila keessaniin bakkuma jirtan teessanii galmaa'uu dandeessu.Kanumaan walqabatee maanuwaalii galmee armaan gadii sirriitti dubbistanii hubachuun galmaa'uu dandeessu.
Galmee osoo hineegaliin dura:
1.Suuraa barataa/ttuu iskaanii ta'ee qulqullina qabuufi kan ji'a 6 caalaa hinturre ta'uu qaba.
2.Suuraa maatii iskaanii ta'ee qulqullina qabuufi kan ji'a 6 caalaa hinturre ta'uu qaba.
3.Ragaa dhalootaa kan barataa/ttuu iskaanii ta'e; yoo hinjiru ta'e dirqama miti.
4.Sartafikeeta kaardii barataa/ttuu kan bara 2016 iskaanii ta'e duubaafi fuulduraan /pdf/ta'uu qaba.
5.Waraqaa eenyummaa guddistuu iskaanii ta'e.
301
Repost from akpssociety
07/11/2016
የአዲስ ከተማ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች ወደ መፈተኛ ጣቢያቸው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሰላም ገብተዋል ።
301
Repost from akpssociety
05/11/2016
ማስታወቂያ
ለ12ኛ ክፍል የቀን ፣የማታ እና የግል ተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ
ውድ ተማሪዎች ቀደም ሲል በማስታወቂያ በተገለፀላችሁ መሠረት ወደ ዩኒቨርሲቲ መግቢያ ቀን እሁድ 07/11/2016 ስለሆነ ሁላችሁም የተከለከሉ ነገሮችን ባለመያዝ ነገር ግን የተፈቀዱትን ደግማ በጥንቃቄ ይዛችሁ እሁድ ጠዋት 12፡00 ት/ቤት እንድትገኙ በጥብቅ እናሳስባለን ።
ትኩረት ፡፡።።፡፡አድሚሽን ካርድ ፣መታወቂያ መያዝ ዩኒፎርም ለብሶ መገኘት ግዴታ ነው፣
በተገለፀው ስዓት የማይትገኙ ተማሪዎች ሀላፊነት ራሳችሁ የምትወስዱ ይሆናል ፣
የተከለከሉ ነገሮችን ይዛችሁ የምትመጡ ተማሪዎች የማናስተናግድ ስለሆነ ጥንቃቄ ማድረግ ይጠበቅባችኋል ።
ቀለል ያለ ሻንጣ መያዝ ይኖርባችኋል
የመመለሻ ቀናችሁ ሀሙስ 11/11/2016ሰለሆነ የከስዓት ፈተና ከመግባታችሁ በፊት ይዛችሁ የመጣችሁትን ዕቃ ዝግጁ እንድታደርጉ እንመክራለን ።
ት/ቤቱ
