en
Feedback
A.K.G.S

A.K.G.S

Open in Telegram

School chanel

Show more
301
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
+630 days
Posts Archive
Repost from akpssociety
photo content

Repost from akpssociety
photo content

Repost from akpssociety
07/12/2016 ማስታወቂያ ለ10ኛ ክፍል ተማሪዎች ጉዳዩ ...... መማሪያ መጽሐፍት እንድትወስዱ በ2016ዓ.ም 9ኛ ክፍል የነበራችሁ እና ለ2017ዓ.ም የተመዘገባችሁ ተማሪዎች ሰርተፍኬት ይዛችሁ ከዚህ በታች በተገለፀው ፕሮግራም መሠረት የመማሪያ መጽሐፍት እንድት ወስዱ እናሳስባለን ። 1.ከ9(01)እስከ 9(06)....በ08/12/2016ዓ.ጠዋት 2.ከ9(07) እስከ 9(11) ..በ8/12/2016 ከስዓት ት/ቤቱ

photo content
+1

photo content

Repost from akpssociety
29/11/2016 ማስታወቂያ አዲስ ለተመደባችሁ 9ኛ ክፍል ተመዝጋቢ ተማሪዎች ምዝገባን ምክንያት በማድረግ ምንም ዓይነት ክፍያ የሌለ መሆኑን አውቃችሁ በወጣላችሁ ፕሮግራም መሰረት ት/ቤት በመምጣት ኦላይን በነፃ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን ። ት/ቤቱ

Repost from akpssociety
photo content

Repost from akpssociety
photo content

Repost from akpssociety
photo content

Repost from akpssociety
photo content

በአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ት/ፅ/ቤት ስር የመንግስት የ2ኛ ደረጃ ት/ቤት ር/መምህራን እና የሒሳብና የሳይንስ ሠልጣኝ መ/ራን በሙሉ፦ ለእኛ ክ/ከተማ ሠልጣኞች የክረምት ስልጠናው የሚሠጠው በ6 ኪሎ ዩኒቨርሲቲ ብቻ መሆኑን እያሳወቅን በቀን 22/11/16 ከቀኑ 6:00 ገብታችሁ ሪፖርት እንድታደርጉ፤  8:00 ላይ ደግሞ ኦረንቴሽን እንደሚሠጣችሁ እናሳውቃለን።

photo content

photo content

Repost from akpssociety
Addis ketema General secondary school

Repost from akpssociety
ማስታወቂያ 07/11/2016 2017 ዓ.ም የት/ት ዘመን 10ኛ 11ኛ እና 12 ኛ ክፍል ነባር ተማሪች በሙሉ የ2017 ዓ.ም የት/ት ዘመን የተማሪዎች ምዝገባ  በ በይነ መረብ (Online) መሆኑ ይታወቃል ስለሆነም ምዝገባውን በ ኮምፒዩተር ወይም በስልካችሁ ባላችሁበት ቦታ ሆናችሁ መመዝገብ እንደምትችሉ እያሰወቅን ከታች የተያያዘዘውን የምዝገባ ማንዋል በደምብ በማንበብ እና በመረዳት ምዝገባውን ማካሄድ ትችላላችሁ፡፡ ምዝገባ ከመጀመራችሁ በፊት 1 ስካን የተደረገ የተማሪው/ዋ ጉርድ ፎቶ  6 ወር ያላለፈው ሆኖ ጥርት ያለ መሆን አለበት 2. ስካን የተደረገ የወላጅ/ አሳዳጊ ጉርድ ፎቶ  6 ወር ያላለፈው ሆኖ ጥርት ያለ መሆን አለበት 3. ስካን የተደረገ የተማሪው/ዋ የልደት ሰርተፍኬት ከሌለ ግዴታ አይደለም 4. ስካን የተደረገ የ2016 ዓ.ም የተማሪው/ዋ የሪፖርት ካርድ ሠርተፍኬት ከ ፊትም ከጀርባው በ ፒዲፍ ( pdf) መሆን አለበት 5. ስካን የተደረገ  የወላጅ/ አሳዳጊ  መታወቂያ ለመመዝገብ ይህንን ማስፈንጠሪያ በመጫን መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን Beeksisa Barattoota Kutaa10ffaa; 11ffaafi 12ffaa Bara barnootaa 2017 ALI hundaaf Galmeen barattootaa bara barnootaa 2017ALI karaa Marsariitii oonlaayiniin/Online/ta'uun  isaa nibeekama. Kanaafuu galmeen kompitaraan ykn mobaayila keessaniin bakkuma jirtan teessanii galmaa'uu dandeessu.Kanumaan walqabatee maanuwaalii galmee armaan gadii sirriitti dubbistanii hubachuun galmaa'uu dandeessu. Galmee osoo hineegaliin dura: 1.Suuraa barataa/ttuu iskaanii ta'ee qulqullina qabuufi kan ji'a 6 caalaa hinturre ta'uu qaba. 2.Suuraa maatii iskaanii ta'ee qulqullina qabuufi kan ji'a 6 caalaa hinturre ta'uu qaba. 3.Ragaa dhalootaa kan barataa/ttuu iskaanii ta'e; yoo hinjiru ta'e dirqama miti. 4.Sartafikeeta kaardii barataa/ttuu kan bara 2016 iskaanii ta'e duubaafi fuulduraan /pdf/ta'uu qaba. 5.Waraqaa eenyummaa guddistuu iskaanii ta'e.

Repost from akpssociety
photo content

Repost from akpssociety
photo content
+2

Repost from akpssociety
07/11/2016 የአዲስ ከተማ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች ወደ መፈተኛ ጣቢያቸው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሰላም ገብተዋል ።

Repost from akpssociety
05/11/2016 ማስታወቂያ ለ12ኛ ክፍል የቀን ፣የማታ እና የግል ተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ ውድ ተማሪዎች ቀደም ሲል በማስታወቂያ በተገለፀላችሁ መሠረት ወደ ዩኒቨርሲቲ መግቢያ ቀን እሁድ 07/11/2016 ስለሆነ ሁላችሁም የተከለከሉ ነገሮችን ባለመያዝ ነገር ግን የተፈቀዱትን ደግማ በጥንቃቄ ይዛችሁ እሁድ ጠዋት 12፡00 ት/ቤት እንድትገኙ በጥብቅ እናሳስባለን ። ትኩረት ፡፡።።፡፡አድሚሽን ካርድ ፣መታወቂያ መያዝ ዩኒፎርም ለብሶ መገኘት ግዴታ ነው፣ በተገለፀው ስዓት የማይትገኙ ተማሪዎች ሀላፊነት ራሳችሁ የምትወስዱ ይሆናል ፣ የተከለከሉ ነገሮችን ይዛችሁ የምትመጡ ተማሪዎች የማናስተናግድ ስለሆነ ጥንቃቄ ማድረግ ይጠበቅባችኋል ። ቀለል ያለ ሻንጣ መያዝ ይኖርባችኋል የመመለሻ ቀናችሁ ሀሙስ 11/11/2016ሰለሆነ የከስዓት ፈተና ከመግባታችሁ በፊት ይዛችሁ የመጣችሁትን ዕቃ ዝግጁ እንድታደርጉ እንመክራለን ። ት/ቤቱ