Kokebe Tsibah General Secondary School
2 292
Subscribers
+1324 hours
+747 days
+19730 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
ማሳሰቢያ!
ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች
👉 ነገ ቅዳሜ በ 17/09/2016 ዓ.ም የማጠናከሪያ ትምህርት ይቀጥላል::
ግንቦት 16/2016 ዓ.ም
ት/ቤቱ
👍 6
9ኛዉ ከተማ አቀፍ የሳይንስ እና ፈጠራ ዉድድር በዚህ መልኩ ተሳታፊዎችን ይዘን በመክፈቻ ስነ-ስርዓቱ ላይ ተገኝተናል::
👍 1
💥💥ዉድ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች💥💥
ከታች ባለው ሊንክ ተጨማሪ ⚡️⚡️online መለማመጃዎች እና ጥያቄዎች ጭነንላችዋል:: ከታች ባስቀመጥንላችሁ ሊንክ ገብታችሁ መጠቀም ትችላላችሁ::
Follow and share for more
🎓https://t.me/kokebetsibahexam
👍 7
Photo unavailableShow in Telegram
በየካ ክ/ከተማ ለምትገኙ ሁሉም 2ኛ ደ/ት/ቤቶች
አዲስ አበባ
ጉዳዩ፡-የ12ኛ ክፍል መማር ማስተማርን ይመለከታል
⭐️ከላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው በሀገር አቀፍ ደረጃ ብሎም በአዲስ አበባ እና በክፍል ከተማችን በ2015 ዓ፣ም የተመዘገበው የ12ኛ ክፍል ውጤት ዝቅተኛ በመሆኑ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ት/ቢሮ በ2016 ዓ.ም የተሻለ ውጤት እንዲመዘገብ ልዩ ተኩረት በመስጠት የማጠናከሪያ ትምህርት እቅድ ታቅዶ የመማር ማስተማሩ እየተካሄደ መሆኑ ታወቃል፡፡
⭐️ይሁን እንጅ በአንዳንድ ት/ቤቶች በመደበኛው መማር ማስተማር ላይ የማይገኙ እንዳንድ ተማሪዎች መኖራቸውን አረጋገጠናል፡፡ በመሆኑም በሚቀሩ ተማሪዎች እና ክፍለጊዜ በሚቀጡ መምህራን ላይ አስፈላጊውን ህጋዊ እርምጃ እንድትወስዱ እያሳሰብን ይህንን በማያደርግ የት/ቤት አመራር ተጠያቂ የሚደረግ መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን ፡፡
የየካ ክፍለ ከተማ ት/ጽ/ቤት
👍 6❤ 1
✨✨ለ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች✨✨
ከላይ በቀረበው መለማመጃ መሰረት ስትገቡ የራሳችሁን የማትረሱትን 🔑🔑password🔑🔑 በመቀየር መጠቀም ትችላላችሁ::
👍 2
ለ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በዚህ መለማመጃ መለማመድ የምትችሉ መሆኑን ትምህርት ቤቱ ይገልፃል::
ት/ቤቱ