en
Feedback
Ethiopian Public Service University

Ethiopian Public Service University

Open in Telegram

ፐብሊክ አገልግሎት ልህቀት በተግባር ተኮር እውቀት

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel Ethiopian Public Service University

Channel Ethiopian Public Service University (@epsutelegram) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 12 737 subscribers, ranking 15 736 in the Education category and 2 645 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 12 737 subscribers.

According to the latest data from 13 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 112 over the last 30 days and by 2 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 34.81%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 15.93% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 4 434 views. Within the first day, a publication typically gains 2 029 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 30.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
ፐብሊክ አገልግሎት ልህቀት በተግባር ተኮር እውቀት

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 14 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Education category.

12 737
Subscribers
+224 hours
+217 days
+11230 days
Posts Archive
photo content

Urgent Notice: If you applied for a master's or PhD program at Ethiopian Civil Service University (ECSU) and passed the NGAT exam, please fill out the Google form at this link. Include your name, username, NGAT result (only for those who passed), and the department you applied to at ECSU. Please register using this link before September 29, 2024. For master's applicants: Google form for master’s applicants https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLScvX3Q_BJLJpuqOtP9OhcaXXt3KhU5R0FhS8CQ2d-mZJAa-Xw/viewform?usp=sf_link For PhD applicants: Google form for PhD applicants https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSeXoN558giuuVZLlm_ZlgI_4VkDH-xma5tEsPxR1vrW-kEG6w/viewform?usp=sf_link

Urgent Notice: If you applied for a master's or PhD program at Ethiopian Civil Service University (ECSU) and passed the NGAT exam, please fill out the Google spreadsheet at this link. Include your name, username, NGAT result (only for those who passed), and the department you applied to at ECSU. Please register using this link before September 29, 2024. For Master's Students: Google Spreadsheet for Master's Applicants (https://docs.google.com/spreadsheets/d/1EeGb0QpjzS0Do9m99hifEpolYVtFRWefNWi33PygDM/edit?usp=sharing) For PhD Students: Google Spreadsheet for PhD Applicants (https://docs.google.com/spreadsheets/d/1PvptWoGFfC8GJsOahYRSqpcpkaH0aInjiTuztT71Aas/edit?usp=sharing)

For Master's Students: Google Spreadsheet for Master's Applicants (https://docs.google.com/.../1EeGb0.../edit...) For PhD Students: Google Spreadsheet for PhD Applicants (https://docs.google.com/.../1PvptWoGFfC8GJsOahYRS.../edit...)

𝐔𝐫𝐠𝐞𝐧𝐭 𝐍𝐨𝐭𝐢𝐜𝐞: ------------------- If you applied for a master's or PhD program at Ethiopian Civil Service University (ECSU) and passed the NGAT exam, please fill out the Google spreadsheet at this link. Include your name, username, NGAT result (only for those who passed), and the department you applied to at ECSU. Please register using this link before September 29, 2024.

𝐔𝐫𝐠𝐞𝐧𝐭 𝐍𝐨𝐭𝐢𝐜𝐞: ------------------- If you applied for a master's or PhD program at Ethiopian Civil Service University (ECSU) and passed the NGAT exam, please fill out the Google spreadsheet at this link. Include your name, username, NGAT result (only for those who passed), and the department you applied to at ECSU. Please register using this link before September 29, 2024. ----------- For Master's Students: Google Spreadsheet for Master's Applicants (https://docs.google.com/.../1EeGb0.../edit...) For PhD Students: Google Spreadsheet for PhD Applicants (https://docs.google.com/.../1PvptWoGFfC8GJsOahYRS.../edit...)

photo content

photo content
+1

photo content
+6

የኢሲሰዩ ያስገነባቸውን የንግድ ሱቆች ለተጠቃሚዎች አስተላለፈ ---------------------- የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ያስገነባቸውን 25 የንግድ ሱቆች በዩኒቨርሲቲው ለሚሰሩና በየካ ክፍለ ከተማ በወረዳ 09 ለሚገኙ በአነስተኛ ገቢ ለሚተዳደሩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጳጉሜ 1 ቀን 2016 ዓ.ም በዕጣ አስተላለፈ፡፡ በርክክብ ሥነ-ስርዓቱ ላይ የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት ፕሮፌሰር ፍቅሬ ደሳለኝ ለተጠቃሚዎች ባስተላለፉት መልዕክት ተጠቃሚዎቹ በተለይ አነስተኛ ገቢ ያላቸዉ ተጨማሪ ገቢ ማስገኛ እንደሚሆን በመግለጽ ዩኒቨርስቲዉ እንዲህ አይነት ድጋፍ ሲያደርግ ለሁለተኛ ግዜ መሆኑን በመግለጽ ወደፊትም በተቻለ መጠን ማህበራዊ ግዴታዉን እንደሚወጣ ገልጸዋል፡፡ የተዘጋጀው ውል በጥንቃቄ በመረዳት የተቀመጠውን ህግና ደንብ አክብረው፣ የሚጠበቅባቸውን ግዴታ በአግባቡ በመወጣት ፤ በተለያዩ ነገር ግን ገበያ ተኮር ባደረጉ የስራ መስኮች ላይ ተሰማርተው እንዲሰሩ አሳስበዋል፡፡የዚህ ዕድል ተጠቃሚ ለመሆን በመቻላቸው እንኳን ደስ አላችሁ በማለት መልካም የሥራ ስኬትን ተመኝተዋል፡፡ ኢሲሰዩ ካስገነባቸው 25 ሱቆች መካከል 13 ለዩኒቨርሲቲው ዝቅተኛ ደመወዝ ለሚከፈላቸው ሰራተኞች የተሰጡ ሲሆን ቀሪዎቹ ደግሞ የየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 09 ለይቶ ላቀረባቸው አነስተኛ ገቢ ላላቸዉ የህብረተሰብ ክሎች ተሰጥተዋል፡፡ የሱቆቹን ቁልፎች የወረዳዉ ስራ አስፈጻሚ ከኢሲሰዩ ፕሬዚዳንት ተረክበዋል፡፡

የኢሲሰዩ ያስገነባቸውን የንግድ ሱቆች ለተጠቃሚዎች አስተላለፈ የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ያስገነባቸውን 25 የንግድ ሱቆች በዩኒቨርሲቲው ለሚሰሩና በየካ ክፍለ ከተማ በወረዳ 09 ለሚገኙ በአነስተኛ ገቢ ለሚተዳደሩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጳጉሜ 1 ቀን 2016 ዓ.ም በዕጣ አስተላለፈ፡፡ በርክክብ ሥነ-ስርዓቱ ላይ የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት ፕሮፌሰር ፍቅሬ ደሳለኝ ለተጠቃሚዎች ባስተላለፉት መልዕክት ተጠቃሚዎቹ በተለይ አነስተኛ ገቢ ያላቸዉ ተጨማሪ ገቢ ማስገኛ እንደሚሆን በመግለጽ ዩኒቨርስቲዉ እንዲህ አይነት ድጋፍ ሲያደርግ ለሁለተኛ ግዜ መሆኑን በመግለጽ ወደፊትም በተቻለ መጠን ማህበራዊ ግዴታዉን እንደሚወጣ ገልጸዋል፡፡ የተዘጋጀው ውል በጥንቃቄ በመረዳት የተቀመጠውን ህግና ደንብ አክብረው፣ የሚጠበቅባቸውን ግዴታ በአግባቡ በመወጣት ፤ በተለያዩ ነገር ግን ገበያ ተኮር ባደረጉ የስራ መስኮች ላይ ተሰማርተው እንዲሰሩ አሳስበዋል፡፡የዚህ ዕድል ተጠቃሚ ለመሆን በመቻላቸው እንኳን ደስ አላችሁ በማለት መልካም የሥራ ስኬትን ተመኝተዋል፡፡ ኢሲሰዩ ካስገነባቸው 25 ሱቆች መካከል 13 ለዩኒቨርሲቲው ዝቅተኛ ደመወዝ ለሚከፈላቸው ሰራተኞች የተሰጡ ሲሆን ቀሪዎቹ ደግሞ የየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 09 ለይቶ ላቀረባቸው አነስተኛ ገቢ ላላቸዉ የህብረተሰብ ክሎች ተሰጥተዋል፡፡ የሱቆቹን ቁልፎች የወረዳዉ ስራ አስፈጻሚ ከኢሲሰዩ ፕሬዚዳንት ተረክበዋል፡፡

photo content

photo content
+3

33ኛው ሀገር አቀፍ የትምህርት ጉባኤ በኢሲሰዩ ተካሄደ --------------- 33ኛው ሀገር አቀፍ የትምህርት ጉባኤ "ፍትሃዊና ጥራት ያለው ትምህርት ለሁሉም" በሚል መሪ ሃሳብ የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ መድረክ በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ነሀሴ 23 ቀን 2016 ዓ.ም በህዳሴ አዳራሽ ተካሄደ፡፡ በጉባኤው መክፈቻ ላይ ክቡር አቶ ኮራ ጡሽኔ የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ባደረጉት ንግግር በከፍተኛ ትምህርት ዘርፉ ላይ ከፍተኛ መዋዕለ ነዋይ በማፍሰስ በተደረገው ጥረት መንግስት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን ተደራሽነት በማስፋት ረገድ ከፍተኛ ውጤት የተመዘገበ መሆኑንና የትምህርት ጥራትን ለማጎልበት በትኩረት እየሰራ እንደሚገኝ ተናግረዋል። ክቡር ሚኒስቴር ዴኤታው አያይዘውም ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ባሉባቸው አካባቢዎች የዜጎችን ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ህይወት የሚያሻሽሉ ተግባራትን በማከናወን እንዲሁም በሀገራዊ የልማት መስኮች ተጠናክረው ማስቀጠል እንደሚገባቸውና ከመማር ማስተማርና የማህበረሰብ አቀፍ የምርምር አገልግሎት በተጨማሪ በማህበረሰቡ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ላይ በስፋት መስራት እንደሚገባቸው፣ የተቀረጹት የከፍተኛ ትምህርት የሪፎርም አጀንዳዎች ተግባራዊነት ጠንክረው መስራት እንደሚገባ አስገንዝበዋል። የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ፕ/ር ፍቅሬ ደሳለኝ በበኩላቸው ባደረጉት የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ በሀገራችን ያለውን የሲቪል ሰርቫንቱን አቅም የመገንባት ልዩ ተልዕኮውን ይዞ ከተቋቋመበት ከ1988 ዓ.ም ጀምሮ ላለፉት ዓመታት ለመንግስት ሠራተኞችን አቅም በመገንባት፣ የአመራሩንና የሰው ኃይል እጥረትን በመቅረፍ ረገድ ከፍተኛ ስራዎችን መስራት የቻለ እና ተልዕኮውንም በብቃት በመወጣት ላይ ያለ ተቋም መሆኑን በመግለጽ ዩኒቨርሲቲው ባስመረቃቸው ከ ሰባ ሺህ በላይ ሲቪል ሰርቫንቶች እንዲሁም ባፈራቸው ተጽዕኖ ፈጣሪ ሚኒስትሮች፣ ከንቲባዎችና ከፍተኛ ባለሙያዎች ለሀገር ሁለንተናዊ ዕድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረከተ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ዩኒቨርሲቲው ሲመሰረት ተጠሪነቱ ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት እንደነበር እና ከዚያም በኋላ ለተለያዩ ሚኒስትር መስሪያ ቤቶች ተጠሪ እንደነበር የገለጹት ፕ/ር ፍቅሬ ከ 2014 ጀምሮ ለትምህትርት ሚኒስቴር ተጠሪ እንዲሆን የተደረገ በመሆኑ ትክክለኛ ቦታውን እንዲያገኝ የተደረገ መሆኑንም አስረድተዋል፡፡ ዩኒቨርሲቲው በሀገሪቱ ያለውን የፋይናንስ አሰራር እና የመንግስት ግዥ ሥርዓት መዘመን፣ ለዴሞክራሲ ሥርዓት መጎልበት፣ ለፍትሕና የዳኝነት አገልግሎት መሻሻል፣ ከተሞች በፕላን እንዲመሩ ለማስቻል በከተማ ልማት እና በሌሎችም ተዛማጅ መስኮች ስልጠናዎችን በመስጠት ትልቅ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑንም እንዲሁም በአሁኑ ወቅትም የተለያዩ ሀምሳ አራት የትምህርት ፕሮግራሞችን እየሰጠ ያለ ሲሆን ከእነዚህም መካከል 91% የድህረ ምረቃ ፕሮግራሞች መሆናቸውን በመግለጽ በቀጣይም የቅበላ አቅሙን በማሳደግ የበለጠ ተደራሽ ለማድረግና ጥራት ያለው ትምህርትን ለማህበረሰቡ ለመስጠት ይሰራል ብለዋል። በመንግስት በጀት ከሚሰሩ የጥናትና ምርምር ውጤቶች ባሻገርም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ከፌዴራል፣ ክልሎችና ከተማ አስተዳደር ተቋማት እና በተለያዩ ሀገራት ከሚገኙ ዩኒቨርሲቲውች ጋር በመተባበር የተጀመሩ አጋርነቶችን በማጠናከር ሀገራዊ ፋይዳ ያላቸው የምርምርና ማማከር አገልግሎት እየተሰጠ እንደሚገኝ ጠቅሰዋል። በጉባኤው ላይም የ2016 ዓ.ም ዕቅድ አፈፃጸምና የ2017 ዓ.ም ዕቅድ፣ የአካዳሚክ ጉዳዮች፣ የምርምርና የማኅበረሰብ ጉድኝት፣ የአይሲቲና ዲጂታል ትምህርት፣ የአስተዳደርና መሠረተ ልማት የሪፎርም ስራዎችን ፣ የቁልፍ አፈፃጸም አመላካች ጉዳዮች ላይ ሪፖረቶችና የተለያዩ ጽሑፎች የቀረቡ ሲሆን የፓናል ውይይትና በቀረቡት ሪፖረቶችና ጽሑፎች ላይም ሰፊ ውይይት ተደረጓል፡

በኢሲሰዩ የችግኝ ተከላ መርሐ- ግብር ተካሄደ ----------------- የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ሰራተኞች ነሐሴ 17 ቀን 2016 ዓ.ም “በአንድ ጀምበር 600 ሚሊዮን ችግኞችን በመትከ
+3
በኢሲሰዩ የችግኝ ተከላ መርሐ- ግብር ተካሄደ ----------------- የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ሰራተኞች ነሐሴ 17 ቀን 2016 ዓ.ም “በአንድ ጀምበር 600 ሚሊዮን ችግኞችን በመትከል ዓሻራችንን እናኑር፡፡” በሚለው መርሃ ግብር መሰረት በዩኒቨርሲቲው ቅጥር ጊቢ ውስጥ ችግኞችን በመትከል አሻራቸውን አኑረዋል። በአረንጓዴ አሻራ መርሐ-ግብሩ የዩኒቨርሲቲው ሰራተኞች እና ተማሪዎች ተሳትፈዋል። በመርሐ-ግብሩ እያንዳንዱ ሰው ከ15 በላይ ችግኞችን የተከለ ሲሆን፤ ከተተከሉ ችግኞች መካከልም ለምግብነት የሚውሉና ለጥላነት የሚያገለግሉ እንደሚገኙበት የችግኝ ተከላው አስተባባሪ አቶ አንዷለም አቻምየለህ ገልጸዋል።

photo content
+4

𝐄𝐂𝐒𝐔 𝐬𝐢𝐠𝐧𝐞𝐝 𝐌𝐨𝐔 𝐰𝐢𝐭𝐡 𝐒𝐜𝐡𝐨𝐨𝐥 𝐨𝐟 𝐏𝐥𝐚𝐧𝐧𝐢𝐧𝐠 𝐚𝐧𝐝 𝐀𝐫𝐜𝐡𝐢𝐭𝐞𝐜𝐭𝐮𝐫𝐞 ----------------- Ethiopian Civil Service University Signed a Memorandum of Understanding (MoU) with School of Planning and Architecture to conduct joint research on various thematic areas (Urban Planning and Architecture, Transport, Environment, Land Administration, Housing and Real Property Valuation, Infrastructure Planning, Urban Management) and the exchange of Architecture and Planning professors and scholars. The MoU was signed by ECSU president, Professor Fikre Dessalegne and the Director of the School of Planning and Architecture, Prof. Dr. Virendra Kumar Paul held at New Delhi. The MoU provided notable opportunities and comprehensive and strategic partnership to promote collaborative research, faculty interactions, and cultural engagement between the two institutions. It will also pave the way for academic exchanges, joint research initiatives, and collaborative projects that will enrich the educational experience at both institutions. The partnership aimed to achieve the ECSU’s intended goals and vision of becoming a Center of Excellence in Urban Development and Engineering. The School of Planning and Architecture, (SPA New Delhi) is an Institution of National Importance imparting education in Architecture, Planning, and Design and provides training at various levels and offers academic programs in specialized fields at a Bachelor’s, Master’s and Doctoral level. SPA is ranked consistently among the top 5 schools in India. .

• ECSU Master’s Degree Programs and Recommended NGAT Type to be taken • ECSU PhD Programs and Recommended NGAT Type to be tak
+1
• ECSU Master’s Degree Programs and Recommended NGAT Type to be taken • ECSU PhD Programs and Recommended NGAT Type to be taken

𝐄𝐂𝐒𝐔 𝐚𝐩𝐩𝐥𝐢𝐜𝐚𝐧𝐭𝐬 𝐟𝐨𝐫 𝟐𝟎𝟏𝟕 𝐄𝐂 ---------- The university has made a Telegram group to help and support you with applying for the NGAT exam. Please join our Telegram group to get the latest information in real-time. If you have any technical or procedural problems, feel free to contact us. Click this link to join the ECSU NGAT support team Telegram group: https://t.me/+6_ILt8iqZmc4YjQ0