en
Feedback
Construction Solution- @Consite Media[የግንባታ ሥራ ተቋራጮች]🏗

Construction Solution- @Consite Media[የግንባታ ሥራ ተቋራጮች]🏗

Open in Telegram

Addis Ababa, Ethiopia Con-Site is a Comprehensive Construction Filed Works and Materials Reference Catalogue for Architects, Engineers, Consultants and Customer service. t.me/ConsitesolutionBot ☜|]Comments Construction Solution Official Service

Show more
3 586
Subscribers
-124 hours
-17 days
+5430 days
Posts Archive
ሴራሚክ ቴራዞ መግዛት ስትፈልጉ ጥሩ አቅም ያላቸው ደንበኞች አቅራቢዎች ስላሉን አድራሻቸውን ልንሰጣችሁ እችላለን 📞+251-908280208 | +251- 707999001 | +251-89999001 ቴሌግ
+5
ሴራሚክ ቴራዞ መግዛት ስትፈልጉ ጥሩ አቅም ያላቸው ደንበኞች አቅራቢዎች ስላሉን አድራሻቸውን ልንሰጣችሁ እችላለን
📞+251-908280208 | +251- 707999001 | +251-89999001 ቴሌግራም" ጥያቄም ሆነ ሀሳብ ካለችሁ በቀጥታ ከስር /ያለውን: t.me/UnitySupplydbot ☜|] ለመልዕክት ይጠቀሙ, ይደርሰናል
ፈጣን ምላሽ እንሰጣለን.. .) 

👉በኢትዮጵያ በሬክተር ስኬል 5.6 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ፤ ከለሊቱ 9:52 መድረሱን የአውሮፓ ሜዲትራንያን ሴይስሞሎጂ ማዕከል (EMSC) አስታወቀ። ሰሞኑን ሲከሰቱ ከነበሩት የመሬት መንቀጥቀጦች
👉በኢትዮጵያ በሬክተር ስኬል 5.6 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ፤  ከለሊቱ 9:52 መድረሱን የአውሮፓ ሜዲትራንያን ሴይስሞሎጂ ማዕከል (EMSC) አስታወቀ። ሰሞኑን ሲከሰቱ ከነበሩት የመሬት መንቀጥቀጦች ዘለግ ላሉ ሰከንዶች የቆየው ርዕደ መሬት፤ ንዝረቱ በአዲስ አበባ የተለያዩ አካባቢዎች ተሰምቷል። Via ኢትዮጵያ ኢንሳይደር

📌 ማንኛውም ጨረታ ቴክኒካል እና ፋይንናሻል ፕሮፖዛል ከማዘጋጀት በፊት የሚከተሉትን ማድረግ እጅግ ጠቃሚ መሆናቸውን ልብ ይበሉ👇👇 🔵 1. ጨረታውን ያወጣው ተቋም ያዘጋጀውን ጨረታ ሰነድ በጥልቀ
📌  ማንኛውም ጨረታ ቴክኒካል እና ፋይንናሻል ፕሮፖዛል ከማዘጋጀት በፊት የሚከተሉትን ማድረግ እጅግ ጠቃሚ መሆናቸውን ልብ ይበሉ👇👇 🔵 1. ጨረታውን  ያወጣው ተቋም ያዘጋጀውን ጨረታ ሰነድ በጥልቀት ማንበብና መረዳት [ምንም እንኳ አብዛኛው ተቋም PPA 2011 Standard Bidding Document ተጠቅሞ ወይም እንደ ግዥው በጀት ምንጭ አለም አቀፍ አበዳሪ ተቋማት ስታንዳርድ ጨረታ ሰነዶችን ተጠቅሞ የሚያዘጋጅ ቢሆንም እንኳ በጨረታ ሰነዱ የሚገኙ የተለያዩ ክፍሎች እንደየፕሮጀክቱና ተቋሙ ሁኔታና መረዳት የሚሞሉ እንደመሆናቸው የተዘጋጀውን ሰነድ ገዝቶ በግዥ ላይ በሰሩና ልምድ ባላቸው ባለሞያዎች በዝርዝር ማየት አስፈላጊ ነው] 🟢 2. የጨረታ ሰነዱን ገዝተን በዝርዝር ካየን በኋላ አሻሚ የሆኑ፣ ግልጽ ያልሆኑ እና መካተት የነበረባቸው የቀሩ ሰነዶች  አሉ ብለን ካሰብን፤ ጨረታውን ላወጣው ተቋም ማብራሪያ መጠየቅ አለብን [ ማብራሪያን በተመለከተ እንዴት እና የት እንደሚጠየቅ የጨረታ ሰነዱን ክፍል አንድ ወይም ሁለት ላይ መመልከት ይኖርብናል። ይህንን ጥያቄ መሰረት አድርጎ ጨረታውን ያወጣው ተቋም ማብራሪያ መስጠት ይኖርበታል] 🟡 3. በግዥ/ጨረታ ላይ ልምድ ያለው ባለሙያ  የቴክኒካልና ፋይናንሻል ፕሮፖዛል ዝግጅቱን እንዲያከናውን ማድረግ፤ 🔴 4. ቴክኒካል እና ፋይናንሻል ሰነድ ለማዘጋጀት የሚያስፈልጉን ቅጾች/forms/ በጨረታ ሰነዱ ላይ የሚገኙ መሆናቸውን በማረጋገጥ እነሱን ተጠቅሞ ማዘጋጀት ይገባል። ከዚህ በፊት ከተጠቀምናቸው ቅጾች ሊለዩ ስለሚችሉ በጥንቃቄ መረዳትና ማየቱ ተገቢ ነው። Join Us: https://t.me/procinsightet

10 essential construction site tips for maintaining safety, efficiency, and organization:- 1. Ensure Proper Safety Gear Always wear the necessary Personal Protective Equipment (PPE), such as hard hats, safety glasses, gloves, steel-toed boots, and reflective vests. Safety should always be the top priority. 2. Conduct Regular Safety Meetings Hold daily or weekly safety briefings to discuss potential hazards, site conditions, and any safety incidents that have occurred. Make sure all workers are well-informed and understand safety protocols. 3. Maintain Cleanliness A clean and organized site reduces the risk of accidents. Keep tools and equipment in designated areas, remove debris regularly, and ensure pathways are clear for easy movement. 4. Check Equipment Regularly Inspect all machinery and tools before use to ensure they are in good working order. Regular maintenance will prevent equipment malfunctions that could lead to delays or accidents. 5. Use Proper Signage Clearly mark hazardous areas with warning signs and barriers. Signs should be visible and easy to understand to alert workers to potential dangers like electrical hazards or heavy machinery. 6. Plan for Emergency Situations Have an emergency response plan in place, including the location of first aid kits, emergency exits, and contact information for emergency responders. Ensure all workers are trained on these procedures. 7. Follow Proper Lifting Techniques Encourage workers to use correct lifting techniques to avoid injuries. This includes using proper body posture, lifting with the legs instead of the back, and using lifting equipment when necessary. 8. Keep a Well-Stocked First Aid Kit Ensure that the site has an easily accessible, well-stocked first aid kit. Include essential items such as bandages, antiseptics, burn cream, and other medical supplies. 9. Implement Traffic Management On sites with heavy equipment and vehicles, implement a clear traffic plan to avoid accidents. Use flaggers or spotters to direct vehicle movement, and ensure pedestrian and vehicle paths are separated. 10. Adhere to Local Regulations Make sure all work on-site complies with local building codes, environmental regulations, and labor laws. Keep permits and documentation up to date and available for inspection. These tips will help create a safer, more productive work environment and reduce risks on construction sites.

Date: 1/2/2025 NOTIFICATION OF BID EXTENSION To: All Participants of the Bid Subject: Extension of Bid Closing Date for Tender No. ECWCT-NCB-PG-58/2017  Dear Sir/Madam, We have received a request from bidders to extend the bid closing date for the procurement of Asphalt (Bitumen) 60/70, 80/100, MC-30 with tender number captioned above. After careful consideration, we have decided to honor this request and extend the bid closing date from the original date of January 4, 2025, to January 9, 2025, at 10:00 A.M., with the bid opening scheduled for 10:30 A.M. on the same day. We understand the importance of providing all interested parties with sufficient time to prepare and submit their bids effectively. Therefore, we believe that extending the bid closing date will allow for a more comprehensive and competitive bidding process. Please note that all other terms and conditions outlined in the original bid invitation remain unchanged. Thank you for your understanding and cooperation in this matter. For Additional Information:    Ethiopian Construction Works Corporation.   Gurd Shola behind Athletics federation building     and Infront of Andinet international College      Telephone 011 8 96 29 91 /01118 67 80 89   Addis Ababa, Ethiopia

የቅጥር ማስታወቂያ- ኮንስትራክሽን🏗 https://t.me/con_site | link Architect | Site Engineer | Electrical Engineer🏗 መልካም~ ዕድል!🤚 ➡️ቻናሉን አጋ
የቅጥር ማስታወቂያ- ኮንስትራክሽን🏗 https://t.me/con_site | link Architect | Site Engineer | Electrical Engineer🏗 መልካም~ ዕድል!🤚 ➡️ቻናሉን አጋሩ! Share➡️ይደረግ!
@con_site 🏗

ተርን ኦቨር (Turnover) ምንድነው? በሥራ ተቋራጮች የጨረታ ተወዳዳሪነት ግምገማ ጊዜ ከሚታዩ መለኪያዎች መካከል "Turnover" አንዱ ሲሆን በበጀት ዓመቱ ውስጥ ያገኘው ገቢ እና ሽያጭ በአጠቃላይ ድምር ገንዘብ ነው። አንድ ተቋራጭ ከተጠናቀቁ ፕሮጀክቶች እና አገልግሎቶች የሚያገኘውን ጠቅላላ ገቢ በአንድ የተወሰነ ጊዜ ውስጥ በተለይም በበጀት ዓመት ውስጥ የሚሰላ ስሌት Turnover ይባላል። ይህ ስሌት የሥራ ተቋራጩን የሥራ ክንውን መጠን ወይም እያንቀሳቀሰ ያለውን የፕሮጀክቶች በጀት ክብደት የሚያንፀባርቅ ሲሆን የንግድ ሥራ አፈጻጸም ቁልፍ ማሳያ ተደርጎ የሚወሰድ ነው። ይህ ስሌት አንድ ሥራ ተቋራጭ ከግንባታ ኮንትራቶች፣ ከንዑስ ተቋራጮች እና ከሌሎች ተያያዥ ሥራዎች የሚገኘውን ገቢ በሙሉ የሚያጠቃልል ሲሆን የሥራ ተቋራጩን ለውጥ ወይም እድገትን ወይም በገበያው ውስጥ እያሳየ ያለው ድርጅታዊ የፋይናንስ ጤናማነትንና እድገትን የሚጠቁም ቁልፍ መረጃ ነው።  ⭐️ተርን ኦቨር (Turnover) የሚሰላው ከተጠናቀቁት ፕሮጀክቶች የተገኘውን ጠቅላላ ገቢ በተወሰነ የጊዜ ገደብ ውስጥ (በብዛት በአንድ በጀት ዓመት ውስጥ) በማጠቃለል ነው። ለምሳሌ አንድ ኮንትራክተር በዓመት ሦስት ፕሮጀክቶችን አጠናቅቋል ብለን ብናስብ እና እያንዳንዳቸው የፕሮጀክት ዋጋቸው 50,000,000 ብር፣ 75,000,000 ብር፣  እና 30,000,000 ብር ዋጋ ያላቸው ቢሆኑ አጠቃላይ ትርፉ የፕሮጀክቶቹ ድምር = 155,000,000 ብር ይሆናል ማለት ነው። ይህ አሀዝ ከቀደምት ወቅቶች ወይም የስራ ተቋራጩ  Turnover ከቀደሙ ዓመታት ጋር ካለው ስሌት ጋር በማነፃፀር የበለጠ ሊተነተን ይችላል (ዕድገት እያሳየ ነው ወይስ እየቀነስ የሚለውን ማጠቃለያ ለመስጠትና ሥራ ተቋራጩ እምነት የሚጣልበት መሆኑን ለመወሰን ይቻላል ማለት ነው)። ነገር ግን ዋናው መሰረታዊ ጉዳይ የሥራ ተቋራጩ Turnover በቋሚነት በከፍተኛ ሁኔታ እያደገ መሆኑን የሚያሳይ መሆኑ በዚያው ልክ ትርፋማ ነወይ የሚለውም አብሮ የሚጣጣም ከሆነ ነው። ከፍተኛ ዋጋ ያላቸውን ፕሮጀክቶች ይዞ እያንቀሳቀሰ ቢሆንም ትርፋማነቱ ዜሮ ወይም ነጋቲቨ ከሆነ በሥራው ላይ ለመቆየቱ ዋስትና ስለማይሆን እና ትርፍ የሌለው ሥራ መስራቱ በበጎ ስለማይታይ Turnover ብቻውን ዋጋ የለውም ማለት ነው። ከፍተኛ Turnover ከጥሩ ትርፍ ጋር የኦዲት ሪፖርት የያዘ ሥራ ተቋራጭ መልካም የእድገት መንገድ ላይ እንደሆነ ማረጋገጫ ነው።

+3
Road Earth work Quantity( Cutting & Filling).xlsx0.12 KB

Share FIDIC general conditions of contract.pdf

🟡በግንባታ ግዥ ዘርፍ ስራ ልምድ ወይንም ዓመታዊ ተርን ኦቨር አላሟላም ብለው ከጨረታ ተሳትፎ ለመውጣት ከመወሰኖ በፊት ይህንን ይንብቡ? በፌደራል መንግስት እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመን
🟡በግንባታ ግዥ ዘርፍ ስራ ልምድ ወይንም ዓመታዊ ተርን ኦቨር አላሟላም ብለው ከጨረታ ተሳትፎ ለመውጣት ከመወሰኖ በፊት ይህንን ይንብቡ? በፌደራል መንግስት እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመንግስት ግዥ መመሪያዎች ላይ ከተቀመጡ መሰረታዊ ጉዳዮች መካከል በግንባታ ግዥ ጨረታ ውድድር ላይ የስራ ልምዱ እና  ዓመታዊ ተርን ኦቨር ላይ በዶላር ምንዛሬ ለውጥ መሰረት የሚደረግ ማስተካከያ መኖሩ ሲሆን ይህም እንደሚከተለው ይሰላል። 1) ለጨረታ ግምገማ ዓላማ የሥራ ተቋራጩ በስራ ልምድነት እንዲያዝለት በሚያቀርበው የግንባታ ውለታ ዋጋ ላይ ማስተካከያ የሚደረግለት ሲሆን ይህም የሚሰላው ጨረታ ከሚቀርብበት የመጨረሻ  ቀን 28 ቀናት በፊት የነበረው የምንዛሪ ምጣኔን ውሉ በተፈረመበት  ጊዜ በነበረው የምንዛሪ ምጣኔ በማካፈል ከተሰላ በኋላ በሚገኘው ውጤት በማባዛት ነው። 2)በተመሳሳይም በጨረታ ግምገማ ጊዜ ለሚደረግ ማስተካከያ አላማ ለተርን ኦቨር ስሌት የሚወስደው ሥራ ተቋራጩ ያቀረበው አመታዊ የግንባታ ሥራ ተርን ኦቨር መጠን' ጨረታ ከሚቀርብበት የመጨረሻ ቀን 28 ቀን በፊት የነበረውን የምንዛሪ መጠን በእያንዳንዱ በጀት አመት የመጨረሻ ቀን ላይ ባለው የምንዛሪ መጠን በማካፈል ነው። 3) ሁለቱም ማስተካከያዎች የሚሰሉት የኢትዮዽያ ብሔራዊ ባንክ የሚሰጠውን የውጭ አገር ገንዘብ መሸጫ ዋጋ መረጃ መሠረት በማድረግ ይሆናል

Invitation to PLants instalation Works 61-2017 (1).docx5.41 KB