en
Feedback
ዳሩል ኩብራ የቁርአን ማዕከል

ዳሩል ኩብራ የቁርአን ማዕከል

Open in Telegram

ይህ ታላቅ እና ተወዳጅ የሆነዉ ዳሩል ኩብራ የቁርዐን ማዕከል ነዉ ! እንኳን ደህና መጡ ! ቁርአንን በዘመነ እና ምቹ በሆነ የትምህርት ስርዐት ማንበብ ይቻሉ ! ፈጥነዉ ይቀላቀሉ ለመመዝገብ የቴሌግራም ሊንኩን ይጫኑ 👇👇👇 @Eregistral1

Show more
6 015
Subscribers
-424 hours
-47 days
-3930 days
Posts Archive
>>> “ሱረቱል ካህፍን በየጁምዓው እናነባለን… ግን ለምን? 🤔” ነብያችን ﷺ እንዲህ ብለዋል ፦ >>> በጁምዓ ቀን ሱረቱል ካህፍን ያነበበ ሰው በሁለቱ ጁምዓዎች መካከል ብርሃን ይኖረዋል ብርሃን ሲ
>>> “ሱረቱል ካህፍን በየጁምዓው እናነባለን… ግን ለምን? 🤔” ነብያችን ﷺ እንዲህ ብለዋል ፦ >>> በጁምዓ ቀን ሱረቱል ካህፍን ያነበበ ሰው በሁለቱ ጁምዓዎች መካከል ብርሃን ይኖረዋል ብርሃን ሲባል ምን ማለት ነው? ሱረቱል ካህፍ በፈተናዎች የተሞላች ሱራ ናት። በውስጧም የእምነት፣ የሀብት፣ የእውቀት እና የስልጣን ፈተናዎች ታሪኮች አሉ። ¤ ስለዚህ ሱረቱል ካህፍን በየጁምዓው ማንበባችን ታሪኮቿን ለማስታወስ ብቻ አይደለም በህይወት ጉዟችን የሚገጥሙንን ፈተናዎች በእምነት እና በጽናት እንድንሻገር ልባችንን የምታዘጋጅ ማስታወሻ ናት...... ለምሳሌ፦ - የአስሃቡል ካህፍ ታሪክ → የእምነት ፈተና - የሁለቱ የአትክልት ባለቤቶች → የሀብት ፈተና - ሙሳ (ዐ.ሰ) እና ኸድር → የእውቀት ፈተና - ዙልቀርነይን → የስልጣን ፈተና

>>> እነዚህ ወጣቶች ዛሬ አንድ ትልቅ ነገር ይዘው ተመርቀዋል…እና ያሀ ነገር በእጃቸው አይደለም በልባቸው የተሸከሙት የአላህ ቃል ነው :: >>> ይህን ቀን ለማየት ስንት ሌሊት ዱዓ ተደርጎ ይሆን?🤔 ከየት ጀምረውስ የት ደረሱ....... አንድ ቀን እነዚህ ልጆች አልችልም ብለው ይሆናል… ዛሬ ግን ሙሉ ቁርአንን በልባቸው ይዘው ቆመዋል። ወላጅ ሆይ ልጅህን ለዱንያ ብቻ አታዘጋጀው… ለአኺራም አዘጋጀው....ቁርአንን መቅራት ወይም መሀፈዝ ያልጀመራችሁ ግዜው አልረፈደም... t.me/darulkubraa

ባለፈው በጠየቅናችሁ የጥያቄና መልስ ውድድር አብዛኛዎቻቹ ተስማምታችኋል ስለዚህ በዚህኛው ጁምኣ ይጀመራል ኢንሻአላህ !! ውድድሩን እንዲሳተፉ ለምትፈልጉት ወዳጅ ዘመዶቻችሁ ሼር አድርጉላቸው...... t.me/darulkubraa

በጁምአ ቀን ከኢሻ ሰላት በኋላ አሸላሚ ጥያቄ እና መልስ ውድድር ይጀመር ?
Anonymous voting

لا  ይችህን ፊደል ቁርአን በምንቀራበት ሰአት ከቁርአን አያ በላይ በኩል ስናገኝ ምን እናደርጋለን ?
Anonymous voting

> ቁርአን ባይወርድልን… ህይወታችን ምን ይመስል ነበር?🤔 አስባችሁት ተውቃላችሁ? የሰው ልጅ ምንም ነገር ቢሆን  በራሱ ሀሳብ ብቻ ለመወሰን ይሞክር ነበር. እውነትና ውሸት፣ ሐላልና ሐራም፣ ፍትህና ግፍ መካከል ያለው መስመር ይደበዝዝ ነበር። ቁርአን ግን የጨለማ መንገድን ወደ ብርሃን የሚመራ መመሪያ ነው። ለልባችን እረፍት፣ ለነፍሳችን ፈውስ፣ ለኑሯችን አቅጣጫ የሚሰጥ ውብ የአላህ ቃል ነው። ስለዚህ ቁርአን መውረዱ ለኛ ትልቁ ፀጋችን ነው። ማንበብ መረዳት እና በእሱ መኖር ደግሞ የእኛ ኃላፊነት ነው። አላህ ከቁርአን ሰዎች (አህሉል ቁርአን) ያድርገን..... t.me/darulkubraa

>>> ዛሬ ጁምአ ነው ፀሀይ ከወጣባቸው ቀናቶች ውስጥ ምርጡ ቀን የጁምአ ዕለት ነው:: ታድያ ይችን ቀን በነብያችን ላይ ሰለዋት እናውርድ  .......   اللهم صل على محمد وعلى آل محمد كما صليت على إبراهيم وعلى آل إبراهيم إنك حميد مجيد، اللهم بارك على محمد وعلى آل محمد كما باركت على إبراهيم وعلى آل إبراهيم إنك حميد مجيد.     >>> 1(ሰለዋት በእርሳቸው ላይ ስናወርድ) አስር ሰለዋት በእኛ ላይ ይወርዳል >>> አስር ደረጃ ከፍ ይላል >>>  አስር ወንጀላችንም ይታበሳል ....... t.me/darulkubraa

ከቁርአን አያ ክፍል 2 ۞ قُلْ يَا عِبَادِيَ الَّذِينَ أَسْرَفُوا عَلَىٰ أَنفُسِهِمْ لَا تَقْنَطُوا مِن رَّحْمَةِ اللَّهِ ۚ إِنَّ اللَّهَ يَغْفِرُ الذُّنُوبَ جَمِيعًا ۚ إِنَّهُ هُوَ الْغَفُورُ الرَّحِيمُ በላቸው «እናንተ በነፍሶቻችሁ ላይ ድንበር ያለፋችሁ ባሮቼ ሆይ! ከአላህ እዝነት ተስፋ አትቁረጡ፡፡ አላህ ኃጢኣቶችን በመላ ይምራልና፡፡ እነሆ እርሱ መሓሪው አዛኙ ነውና፡፡ አንድ ሰው ወንጀል ሲሠራ የመጨረሻው ታሪኩ ያሀ ወንጀል አይደለም የመጨረሻው ታሪኩ ወደ አላህ ተመልሶ ይቅርታን ይፈልጋል ወይስ አይፈልግም የሚለው ነው..... > አላህ አል-ገፉር (በጣም ይቅር ባይ) ነው፣ > አር-ረሒም (እጅግ አዛኝ) ነው። ለዚህም ነው አላህ ባሮቹን ከምሕረቱ ተስፋ እንዳይቆርጡ የጠራቸው። ስለዚህ ሁሌም ቢሆን ወደ አላህ መመለስ አንዘንጋ ሰውንም በትናንት ስህተቱ አንወስን ምናልባት ዛሬ በተውባ ከአላህ ጋር ከእኛ የተሻለ ቦታ ላይ ሊሆን ይችላል.... t.me/darulkubraa

ልባችን ሲደክም ሁሌም ማስታወስ ያሉብን የቁርአን አያወች ክፍል 1 1.ሱራ ቃፍ (50:16)   وَلَقَدْ خَلَقْنَا الْإِنسَانَ وَنَعْلَمُ مَا تُوَسْوِسُ بِهِ نَفْسُهُ ۖ وَنَحْنُ أَقْرَبُ إِلَيْهِ مِنْ حَبْلِ الْوَرِيدِ >>> ሰውንም ነፍሱ (በሐሳቡ) የምታጫውተውን የምናውቅ ስንኾን በእርግጥ ፈጠርነው፤ እኛም ከደም ጋኑ ጅማት ይበልጥ ወደርሱ ቅርብ ነን፡፡                                     2.ሱራ ጣሀ (20:46)    قَالَ لَا تَخَافَا ۖ إِنَّنِي مَعَكُمَا أَسْمَعُ وَأَرَىٰ >>> (አላህም) አለ «አትፍሩ፡፡ እኔ በእርግጥ ከእናንተ ጋር ነኝና፡፡ እሰማለሁ፤ አያለሁም፡፡              3.ሱራ አል-ዱሃ (93:3) وَلَسَوْفَ يُعْطِيكَ رَبُّكَ فَتَرْضَىٰ >>> ጌታህም ወደ ፊት (ብዙን ስጦታ) በእርግጥ ይሰጥሃል፡፡ ትደሰታለህም፡፡       ለወዳጆቻችሁ ሼር ማድረግ እንዳይረሳ.... http://t.me/darulkubraa

ዳሩል ኩብራን ይቀላቀሉ t.me/darulkubraa