376
Subscribers
-124 hours
+77 days
+3330 days
Posts Archive
The_ratified_Organization_&_Implementation_Sch_co_curricular_Manual.pdf13.39 MB
ሰላም! እንደምን አመሻችሁ
እነዚህን የመማሪያ ማስተማሪያ መፅሃፍት መገምገሚያ ቅፆች ለመምህራን እንዲደርስ በማድረግ ሁሉም መምህራን ቅፃቹን በመጠቀም መማሪያ ማስተማሪያ መፅሃፍቱን እንዲገመግሙ በማድረግ ግብረመልሱን በየሴሚስቴሩ መጨረሻ ለሥርዓተ ትምህርት ዝግጅትና ትግበራ ዳይሬክቶሬት እንድታስገቡ አሳውቃለሁ፡፡
እንደምን አመሻችሁ
ከ2016 የትምህርት ዘመን ጀምሮ አዲሱ ሥርዓተ ትምህርት ከ1ኛ ክፍል እስከ 12ኛ ክፍል ወደ ሙሉ ትግበራ እንደሚገባ ቀድሞ መገለፁ ይታወቃል፡፡ በዚሁ መሠረት የተዘጋጁ ከ1ኛ ክፍል እስከ 4ኛ ክፍል የተማሪ መማሪያ መፅሃፍት ከቴሌገራም ቻናሉ በማውረድ ለመምህራን እና ለተማሪዎች በማድረስ የመማር ማስተማር ሥራውን እንድታከናውኑበት እናሳውቃለን፡፡
ጤና ይስጥልኝ!
1.መስከረም 9-10/2016ዓ.ም ከ1ኛ-4ኛ ክፍል ለሚያስተምሩ መምህራን የሥርዓተ ትምህርት ትውውቅ ሥልጠና ስለሚሰጥ መምህራኖች የደሞዝ መጠን እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት ከሚገልፅ መገጣጠሚያ ደብዳቤ ጋር ሐረር 2ኛ ደረጃ ት/ቤት (ጁኔር) መሰብሰቢያ አዳራሽ እንዲገኙ እንድታደርጉ እናሳውቃለን።
2.የመማሪያ መፅሃፍቱም በሶፍት ኮፒ በዕለቱ ስለሚሰጥ አንድ መፅሃፍቶቹን የሚረከብ መምህር የተወከለበትን ደብዳቤ እና አዲስ ፍለሽ በመያዝ መፅሃፍቶቹን ለትምህርት ቤታችሁ እንዲረከብ እንድታደርጉ እናሳስባለን።
//መልካም ምሽት//
