en
Feedback
Leulseged Pulpit

Leulseged Pulpit

Open in Telegram
9 999
Subscribers
No data24 hours
-457 days
-20030 days
Posts Archive
"በፀሎት" ፓ/ር አገኘው ይደግ ጌታ ለደቀመዛሙሩ ሲያስጠነቅቃቸው በ ብርቱ ወደ ፈተና እንዳገቡ ትጉና ፀልዩ አላቸው ፀሎትን አስተማራቸው *2 በፀሎት*2 አቤት ሰራ አገልግሎት በ ጥሞና *2 ኃይል ይወርዳል እንደገና በመንበርከክ*2 አቤት ሕይወት ሲባረክ ጌታ ወደ መቅደሱ መቶ ልዋጮችን አሶጥቶ ሸቀጣ ሸቀጥ ምንድነው ቤቴ የ ፀሎት ቤት ነው አለና ቤቱን አፀዳ እንደገና *2 በ ፀሎት *2 ይታደሳል የ እግዚአብሔር ፊት ሁሌ ከ መስቀሉ ስር መሆን ነገር እንዲከናወንልን ደክሞን አለእርጋታ በፊቱ እርፍ ካልን ሌሎችን እናሳርፋለን ወገኖችን እናሳርፋለን በ ጥሞና *2 ኃይል ይወርዳል እንደገና ኃይለኛውን ጠላት ሰርስሮ አይቻለው ሲቅበዘበዝ ከመንደሩ ትጥቃቺንን አጥብቀን ለ ፀሎት እንነሳ እንጋደል ድል እስከምንነሳ *2 በ መንበርከክ*2 አቤት ኑሮ ሲባረክ share♻️share♻️share♻️
🟡የመዝሙር ግጥሞችን ከፈለጉ ይህን link👇ተጭነው ይቀላቀሉ
   🎼 𝙟𝙤𝙞𝙣⬇️ 𝙨𝙝𝙖𝙧𝙚  🎼      @mezemur_lyrics      @mezemur_lyrics     ❖ ───  ✦ ─── ❖

"ንጉስ በበረት ተኝቷል " ዘማሪ አገኘው ይደግ ይገርመል ይደንቃል ማዳን በበረት ተኝቷል ንጉስ በበረት ተኝቷል ይገርማል ይደንቃል ንጉስ በበረት ተኝቷል ጌታ በኔም ልብ ተወልዷል እኛን ለማዳን ብሎ ከሰማይ የወረደው መልካም ስፍራ ሳያጣ በበረት ተወለደ ምን አይነት ፍቅር ነው በቤተልሄም የሆነው ለካስ እግዚአብሔር ለአለም ሁሉ አዝኖ ነው ይገርመል ይደንቃል ማዳን በበረት ተኝቷል ንጉስ በበረት ተኝቷል ይገርማል ይደንቃል ንጉስ በበረት ተኝቷል ጌታ በኔም ልብ ተወልዷል ቤትልሄም በረት ውስጥ  አንድ ምትፈልገው የዘላለም ጥማት ከእንግዲህ አለቀ ተጨንቃ ለነበረች መልካም ዜና ተሰማ ብርሃኗ ወጣላት ተገፈፈ ጭለማዋ ይገርመል ይደንቃል ማዳን በበረት ተኝቷል ንጉስ በበረት ተኝቷል ይገርማል ይደንቃል ንጉስ በበረት ተኝቷል ጌታ በኔም ልብ ተወልዷል ይህን ሲሰሙ መላዕክት ደስ አላቸው ከሁሉም ለሚያንሱ ለረኖች ነገሯቸው ከሰማይ ሰማያት መሲህ ለኛ ተላከ የምስራቹ ቃል ለድሆች ተሰበከ ይገርመል ይደንቃል ማዳን በበረት ተኝቷል ንጉስ በበረት ተኝቷል ይገርማል ይደንቃል ንጉስ በበረት ተኝቷል ጌታ በኔም ልብ ተወልዷል share♻️share♻️share♻️
🟡የመዝሙር ግጥሞችን ከፈለጉ ይህን link👇ተጭነው ይቀላቀሉ
   🎼 𝙟𝙤𝙞𝙣⬇️ 𝙨𝙝𝙖𝙧𝙚  🎼      @mezemur_lyrics      @mezemur_lyrics     ❖ ───  ✦ ─── ❖

"ተመስገን ክበር " ዘማሪ አገኘው ይደግ ተመስገን ክበር *2 ያለህና የነበርክ የምትኖር ሁሉ ይገዛልሃል *2 ሞገስ ላንተ እያለ ይሰግድልሃል ዙፋንን ከ ጥንት ነው እጅግ የከበረ በ ብርሃን የተሞላ ከ እንቁ ያማረ ከ ፀሐይ ያማረ ለ ግዛትህ ወሰን የለው ማን አንተን ይመስላል ፍቅርህ እጅግ ልዩ ከ ሲኦል ያወጣል ከ ጉድጋድ ያወጣል ምስጋናን ይዘን እንገባለን ላከበርከን እንዘምራለን የሚመስልህ የለምና አናቋርጥም ክብር ምስጋና አናቋርጥም ላንተ ምስጋና አናቋርጥም ክብር ምስጋና ተመስገን kber*2 ያለህና የነበርክ የምትኖር ሁሉ ይገዛልሃል *2 ሞገስ ላንተ እያለ ይሰግድልሃል ውሆች አጨበጨቡ ኮረብቶች ዘለሉ ሰማይ ምድር ዘመሩልህ እንደሱ የለም አሉ እንዳንተ የለም አሉ ፍጥረት ሁሉ ተናገረ የአንተን ክብር እኛም አልጠገብ አለን ሁሌ ብንዘምር ላንተ ብንዘምር ምስጋናን ይዘን እንቀርባለን ላከበርከን እንዘምራለን የሚመስልህ የለምና.... ተመስገን ክበር*2 ያለህና የነበርክ የምትኖር ሁሉ ይገዛልሃል *2 ሞገስ ላንተ እያለ ይሰግድልሃል ጀግናተኛ ጦረኛ ሰው ባንተ ተማረከ እሱን እንደ ለሎቹም ስምህን ሰበከ ማዳንክን ሰበከ ስምህ ሃያል አሸናፊ ዘንዶውን ይወጋል የ እሳትን ኃይል አጥፍቶ አንበሳ አፍ ይዘጋል ያንበሳ አፍ ይዘጋል ምስጋናን ይዘን እንቀርባ ለን ላከበርከን እንዘምራለን የሚመስልህ የለምና.... share♻️share♻️share♻️
🟡የመዝሙር ግጥሞችን ከፈለጉ ይህን link👇ተጭነው ይቀላቀሉ
   🎼 𝙟𝙤𝙞𝙣⬇️ 𝙨𝙝𝙖𝙧𝙚  🎼      @mezemur_lyrics      @mezemur_lyrics     ❖ ───  ✦ ─── ❖

"ምላሹ ምን ይሆን"    ዘማሪ አገኘው ይደግ ምላሹ ምን ይሆን እግዚአብሔር አብ አንተ ላረከው አንድያ ልጅህን ስለኛ ብለህ በመስቀል ሞት ተውከው ሞት ተውከው የ እዳውም ፅፈት ተወግዷል የሚከሰን የለም ልጆችህ ሆነናል ከዚህ ፍቅር የሚለየን የለም ለዘላለም አረ እንዴት ልግለጠው እንዴትስ ፍቅርን ላዚመው ውለታህ ከአእምሮ በላይ ነው አረ ምኔን ወደድከው ምን አርጌ የመረጥከኝ እየሱስ ባክህ ንገረኝ ውድዬ ባክህ ንገረኝ እየሱስ ባክህ ንገረኝ ውድዬ ባክህ ንገረኝ *2 የሾህ አክሊል ደፋተህ እርቃንህን በቀራኒዮ ውለህ ሀጥያት እርግማንን ጉስቁልናን ጨለመ ሁሉን ገለህ ሁሉን ገለህ ወደ እግዚአብሔር መንግስት እንዲያው በነፃ መግባት ሆኖልናል በከበረው ደምህ ከሀጥያት ከሞት ድነናል ዋጅተህናል ሰዎች ያሞግሱሃል እየሱስ ጌታ ይሉሃል ምን ይሄ ላንተ ያንስሃል ሰዎች ይቀኙልሃል እየሱስ ጌታ ይሉሃል ግን እኮ መዝሙር ያንስሃል ግን እኮ ላንተ ያንስሃል ግን እኮ ክብር ያንስሃል ግን እኮ ዜማ ያንስሃል ግን እኮ ላንተ ያንስሃል ጎልጎታ ዳገት ላይ ተፈፀመ አበሳችን ሁሉ እሱ ያዳናቸው ከ ጨለማ ሃሌሉያ በሉ አመስግኑ የውለታውን ልክ መዝሙራችን ባይመጥንልንም በፊቱ እኖድቃለን ልናመልከው አሁንም አሁንም አናቆምም አሁንም አሁንም አናቆምም አሁንም አሁንም አናቁርጥም አናቁርጥም ዝም አንልም በገናቺን ይደርደር አውታሩ ምስጋናን ይንዘር አዳነን ከወገን ከዘር አዳነን ከ ነገድ ከዘር አዳነን ከቋንቋ ከዘር በገናቺን ይደርደር አውታሩ ምስጋናን ይንዘር ጌትነትህን ይናገር ጌትነትህን ይናገር ንጉስነትህን ይናገር አዳኝነትህን ይናገር ወዳጅነትህን ይናገር share♻️share♻️share♻️
🟡የመዝሙር ግጥሞችን ከፈለጉ ይህን link👇ተጭነው ይቀላቀሉ
   🎼 𝙟𝙤𝙞𝙣⬇️ 𝙨𝙝𝙖𝙧𝙚  🎼      @mezemur_lyrics      @mezemur_lyrics     ❖ ───  ✦ ─── ❖

"ዕጣዬ" ዘማሪ አገኘው ይደግ ዕጣዬ ዕጣዬ እየሱስ ጌታዬ ከዓለም ጨለማ ከጥልቁ ሸለቆ ቁጭ ብዬ ሳለቅስ የመኖር ተስፋ አልቆ እየሱስ የሚባል አንድ ወዳጅ መጣልኝ አንተ እኮ የኔ ነህ አይዞ አታልቅስ አለኝ ዕጣዬ*3 እየሱስ ጌታዬ አንተን ሳያገኙ ሲኦል የዋጣቸው አሉ ደግ ሰዎች እኔ እንኳን ማቃቸው ምን አርጌልህ ነው ዕጣ የወጣልኝ ቃላት አላገኝም እንዲያው ክበርልኝ ዕጣዬ *3 እየሱስ ጌታዬ ገመዴ ባማረ ስፍራ ወደቀ እንጂ እርስቴ በአንተ ለኔው ተዋበች ላረክልኝ ሁሉ ምን እመልሳለሁ እድሜዬን በሙሉ እገዛልሃለው ዕጣዬ *3 እየሱስ ጌታዬ ደርቄ የነበርኩ እኔ እንኩዋን ለምልሜ ዛሬ ዘምራለው ከ መቅደሱ ቆሜ ማህበሩ ሁሉ እስኪ አመስግኑልኝ ይብዛለት ውዳሴ እልል በሉልኝ አመስግኑልኝ አመስግኑልኝ ዕጣዬ *3 እየሱስ ጌታዬ share♻️share♻️share♻️
🟡የመዝሙር ግጥሞችን ከፈለጉ ይህን link👇ተጭነው ይቀላቀሉ
   🎼 𝙟𝙤𝙞𝙣⬇️ 𝙨𝙝𝙖𝙧𝙚  🎼      @mezemur_lyrics      @mezemur_lyrics     ❖ ───  ✦ ─── ❖

ሰላም ውድ የቻናላችን ቤተሰቦች ዛሬ የ ፓ/ር አገኘው ይደግ እጣዬ የተሰኘውን የመዝሙር አልበም እናቀርብላቹሃለን ከእኛ ጋር ሁኑ Stay with us ለሌሎች share ማድረግ እንዳትረሱ🙏 መልካም ቀን🌞 @mezemur_lyrics @mezemur_lyrics

ሰላም ውድ የቻናላችን ቤተሰቦች የዘማሪ አገኘው ይደግ እጣዬ የተሰኘውን የመዝሙር አልበም ከነ ሙሉ ግጥም ዛሬ ልናቀርብላቹ ቃል ገብተን ነበር ነገር ግን ግጥም ያዘጋጀንበት file ስለጠፋ በድጋሜ ልናዘጋጅ ነው። ጌታ ከረዳን ዛሬ እናቀርብላቹሃለን። በሰዓቱ ማድረስ ባለመቻላችን ይቅርታ እንጠይቃለን🙏

#FamilyRequest የዘማሪ አገኘው ይደግ "እጣዬ" የተሰኘውን ድንቅ የመዝሙር አልበም💽 ከነ ሙሉ ግጥም(lyrics) እሁድ (ነገ) ከ ቸርች መልስ እናደርሳቹሃለን ። ይህን መልዕክት ለወዳጆም s
#FamilyRequest የዘማሪ አገኘው ይደግ "እጣዬ" የተሰኘውን ድንቅ የመዝሙር አልበም💽 ከነ ሙሉ ግጥም(lyrics) እሁድ (ነገ) ከ ቸርች መልስ እናደርሳቹሃለን ። ይህን መልዕክት ለወዳጆም share በማድረግ በዝማሬው እንዲባረኩ ይጋብዙ🎁።              💐ተባረኩ💐         🪅መልካም ቀን🪅        🎼 𝙟𝙤𝙞𝙣👇 𝙨𝙝𝙖𝙧𝙚  🎼          @mezemur_lyrics          @mezemur_lyrics        ❖ ───  ✦ ─── ❖

ዘማሪት ህሊና ዳዊት ፀሎቴ ጋር ላገኝህ ነው ደግሞ መሰለኝ ገና በፍለጋው ደሳለኝ ሽፍት/ ጥፍት ልበል ከግርግሩ ልራቅ ልረሳ ከእግሮች እስር መዳኒትን ይዤ እንድነሳ ከዚያም ባለፈ ባንተ በራስ እደነቃለሁ ባወቁ ቁጥር እወድህና እዛው እገረማለው አንተ ጋር የቆየ አንተን አንተን ይላል የሰነባበተ ሌላ ሰው ይሆናል ጠረህን ለምዶት ከሩቅ ይለይሀል በግርታው መሀል ጌታ እኳ ነው ይላል በ ብዥታው መሀል እሱ አይደለም ይላል አንተ ለካ (2) ያለኸው ፀሎቴ/ ጓዳዬ / ጋር የአለም ሁሉ ጥበብ ቢለካ በከንቱ ምጥ ፍለጋ ማን ሊጠጋ ልብ ከፈለገ አንዴ ካሰበ መቼ ይረጋጋል እንዳጣው ሲሰማው ከቀድሞ አብልጦ ይከተለዋል በፍለጋ ውስጥ ልቡ ይዝላል ተስፋው ይደክማል ሲያገኘው ደግሞ እንዳላዘነ ደስታው ይሞላል የኔ ግን አንተን ፍለጋ ገና እየፈለኩህ እንኳን አያለው ነፍሴ ስትረካ ስትረጋጋ share♻️share♻️share♻️
🟡የመዝሙር ግጥሞችን ከፈለጉ ይህን link👇ተጭነው ይቀላቀሉ
   🎼 𝙟𝙤𝙞𝙣⬇️ 𝙨𝙝𝙖𝙧𝙚  🎼      @mezemur_lyrics      @mezemur_lyrics     ❖ ───  ✦ ─── ❖

ዘማሪት ህሊና ዳዊት ያስታውቅብኛል እኔ አልሠስትም / አልቆጥብም/ ለጌታዬ ሽቱ አይታጣም ከጉያዬ ድንገት ቢያስፈልግ መስበር/ ለእርሱ ሲያስፈልግ መስበር እንዳይጐድልበት ምንም ነገር አይኖቼን ከአሳ ላይ አንስተህ ሰው አጥማጅ ልታደርገኝ ልትሾመኝ አንገት ከደፋሁበት ክህደቴ ኃላ ዳግም ለአገልግሎትህ ስታምነኝ ወዴት እንደ ሆነ እንኳን ሳላውቅ አንተን መከተል መረጥኩኝ ሁሉን እርግፍ አድርጌ ትቼው ስራህን ስራዬ አረኩኝ መስቀል አሸክመው ሲገርፍህ አይቼ ብክድም አልችልም ማስመሰል አልችልም ውስጤ እየቆሰለ ላይምሰል ለመሳቅ ብሞክርም አውቀዋለው ብዬ የመመስከር ድፍረት ባይኖረኝም አብሮ እንዳልነበረ እንዳላሳለፈ ብቆጥርህም ኧረ ይቺማ ከእርሱ ጋር ነበረች ስትናገር እርሱን ትመስላለች እንዲህ እያሉ ያስደነግጡኛል ከሰዎች መካከል ይለዩኛል አላውቅም እያልኩኝ ኧረ ማን ይሰማኛል በጣም እንደ ምወድህ ያስታውቅብኛል ያስታውቅብኛል (4) ብዙ ጊዜ አብሮ እንዳሳለፈ ሰው ሁሉንም ነገሩን እንደሚያየው ባህሪይ ሁኔታ እንደሚወራረስ ፍጥረት አይኔን አይቶ እስኪያውቅብኝ ድረስ ፍቅሬ ይገልጥልኛል ከሰዎች መካከል አልችልም ማስመሰል share♻️share♻️share♻️
🟡የመዝሙር ግጥሞችን ከፈለጉ ይህን link👇ተጭነው ይቀላቀሉ
   🎼 𝙟𝙤𝙞𝙣⬇️ 𝙨𝙝𝙖𝙧𝙚  🎼      @mezemur_lyrics      @mezemur_lyrics     ❖ ───  ✦ ─── ❖

እፅናናብሃለሁ እፅናናብሃለሁ (4) ሳስብህ ትዝ ስትለኝ ኀዘኔን እረሳለሁ (2) የልቤ ስብራት በዓይንህ መታየቱ በቂ ነው ማወቅህ ምን በወጣኝ እኔ በረባው ባልረባው የምጨቀጭቅህ የልቤ ስብራት በዓይንህ መታየቱ በቂ ነው ማወቅህ ምን በወጣኝ እኔ በሆነው ባልሆነው የምጨቀጭቅህ መልሴ ከእግሮችህ ሾር እንዲገኝ አውቃለሁ አልደናበርም እንበረከካለው አልገላመጠም እንበረከካለው በጉልበቴ እሄዳለሁ ያልከኝ ቦታ እደርሳለሁ ተንበርክኬ እሮጣለሁ ያልከኝ ቦታ እደርሳለሁ ሲከፋኝ እያየህ ነው ስጨነቅ እያየህ ነው ሳለቅስ ሳለቅስ ሆድ ሲብሰኝ እያየህ ነው ነገሮች ሲገፋ ሲከብዱብኝ እያየህ ነው የተሻለ ነገን አስበህ ነው (4) አይደረስም ጥግህ አይታረምም እጅህ አዎ አይዝል አይደክም ክንድህ አይመዘንም ስራህ ምንም ቢሆን ምንም ቢፈጠር ችሎታህን አልጠራጠር ምንም ቢባል ምንም ቢመጣ አምነዋለው ያንተን ችሎታ በጉልበቴ እሄዳለሁ ያልከኝ ቦታ እደርሳለሁ ተንበርክኬ እሮጣለሁ ያልከኝ ቦታ እደርሳለሁ ሲከፋኝ እያየህ ነው ስጨነቅ እያየህ ነው ሳለቅስ ሳለቅስ ሆድ ሲብሰኝ እያየህ ነው ነገሮች ሲገፋ ሲከብዱብኝ እያየህ ነው የተሻለ ነገን አስበህ ነው (4) share♻️share♻️share♻️ 🟡የመዝሙር ግጥሞችን ከፈለጉ ይህን link👇ተጭነው ይቀላቀሉ    🎼 𝙟𝙤𝙞𝙣⬇️ 𝙨𝙝𝙖𝙧𝙚  🎼      @mezemur_lyrics      @mezemur_lyrics     ❖ ───  ✦ ─── ❖

"ምሳሌዬ" ዘማሪት ህሊና ዳዊት ድምጽ ነኝ እኔ የምጮህልህ ማስተጋባልህ ይሄው ነው ስራዬ መላክ ስትልከኝ ልጅህን ማሳየት አድርጊ እንዳልከኝ ጊዜና ቦታ ተገጣጥሞ ፈላጊና ተፈላጊ ያንተ ማንነት ክቡርነት የኔ ማንነት ደግሞ አድናቂ ጊዜና ቦታ ተገናኝቶ ፈላጊና ተፈላጊ ያንተ ማንነት ብርሃንነት የኔ ማንነት ደግሞ አድማቂ በተጠጋሁህ ቁጥር ንጽህና ይበዛል መታዘዝን ፈፅመህ አክሊል ተቀዳጅተሀል እምነቴን አስፃሚውሚው የተሳልከው ከፊቴ ሩጫዬን እንድጨርስ አንተ ላይ ነው ትኩረቴ እንደደመና በዙርያዬ ምስክሮች እያሉ በስራ በእምነታቸው አሉ የተባሉ (2) እየሱስንነው የማየው እየሱስን ነው ምከተለው እሱ ነው ምሳሌዬ እራሱ ነው ዋናዬ እኔ አንተን ነው የማየው አንተን ነው ምከተለው አንተነህ ምሳሌዬ አንተ ነህ ዋናዬ ዋናዬ (4) እግሮችህ የረገጡትን በጥንቃቄ ረግጣለው ከፊት ከፊት ስትሄድ ከኋላ ከኋላ ከተልሃለው (2) ባህሪህን አጠናለሁ እንደመስልህ ቸኩላለው ግራ ቀኝ አላማትርም ታላቄ ነህ አይሀለሁ ባህሪህን አጠናለሁ እንደመስልህ ቸኩላለው ግራ ቀኝ አላማትርም ታላቄ ነህ ሰማሀለው አንተን ነው የማየው እኔ አንተን ነው ምከተለው አንተነህ ምሳሌዬ አንተ ነህ ዋናዬ እኔ አንተን ነው የማየው አንተን ነው ምከተለው አንተነህ ምሳሌዬ አንተ ነህ ዋናዬ ከራሴ በላይ እርግጠኛ ነኝ ባንተ የትም ብትወስደኝ ግራ አይገባኝም ካለህ ከራሴ በላይ እርግጠኛ ነኝ ባንተ የትም ብትወስደኝ አልጠራጠር በዚህ አለህ አንተን ነው የማየው እኔ አንተን ነው ምከተለው አንተነህ ምሳሌዬ አንተ ነህ ዋናዬ share♻️shar♻️share♻️ 🟡የመዝሙር ግጥሞችን ከፈለጉ ይህን link👇ተጭነው ይቀላቀሉ    🎼 𝙟𝙤𝙞𝙣⬇️ 𝙨𝙝𝙖𝙧𝙚  🎼      @mezemur_lyrics      @mezemur_lyrics     ❖ ───  ✦ ─── ❖

"ዘመቻ" ዘማሪት ህሊና ዳዊት የአብ ትኩረት ከሆነው ከኢየሱስ በቀር ከመንፈስ ቅዱስ ደስታ / ፈገ ግታ/ ከልጁ በቀር ምን መዝሙር አለን ምን እምነት አለምን ህይወት አለን ምን ስብከት አለን ምን ክርስትና አለን ምን ትምህርት አለን ከኢየሱስ ውጪ ምን አንላለን አንተ አይደለም ሆይ የሞታችን ከልካይ ከአባትህ ያስማማኸን የጠቡ ገልጋይ አንተ አይደለም ወይ የቀራኒዬ ጀግና ሞትን ታሪክ ያረክ የምትመጣው ገና ኢየሱስ አይደለም ወይ የሚወደው ልጁ መካከል የደቀ ቅክ ያረፈብህ እጅ ለሞት ያውምለመስቀል ሞት የታዘ ዝክ ነፍስህን በፍቃድ በሞትክ ያኖርክ ታዲያ ማን በሰራው ማን ይሞገሳል በማን ገድል ማን ይወደሳል ወንጌል ሲባል ስሙ ሲነሳ ኢየሱስ ብቻ አብሮ ይነሳ ዘመቻ ውጡ ዘመቻ ዘመቻ እንመለስ ዘመቻ ቤቱን ወደ ባለቤቱ መድረኩም ወደ ሚያምርበቱ ዘመቻ አንቺ ውርንጭላ ንጉስሽን አስቀምጪው ሲቀመጥብሽ ነው ዘምባባ ምትረግጪው አንቺ ሙሽሪት ዝርግፍ ጌጥሽን አንሺ አንቺ ቤተክርስቲያን ኢየሱስን መልሺ መቶ ሚወስድሽ ውቡ ሙሽራሽን የእረኞች አለቃ ያንኳኳል ደጅሽን እንዴት ቤቱ ፈርሶ የኛ ቤት ያምራል የእርሱ ተረስቶ የኛ ይሰራል ዳስ በሙሉ ዙፋናት ሁሉ ለአንድያው ልጅ ለሱ ይገባል ትውልድ አለ ኢየሱስን እንደጧፍ የሚያበራ ለወርቁ ምስል እንዳይሰግድ አምላኩ የሆነለት ወርቅ የሚያብለጨልጭ ጌጥ የአምላኩን ህግ የሚያከብር አልፎም የሚፈራ እንዳይሰጋ የቶኑን ጉልበት እግዜሩን የሚያውቀው እንደሚባላ እሳት ክርስትናን ከቁስ ሳይሆን ከጌታ የጀመረ እውነተኛ ባሪያ ለጌታው ያደረ አለማዊነትን እየቀለበ ሚያፋፋ የመንፈስ ወዳጅ ከቃሉ የተሰፋ በክርስቶስ ትምህርት የሚኖር የሚገለጥ ህይወት በመኖር አንተ ሲባል የሚል እሱ ጥቅሙን መብቱን የሚተው ለሱ ትኩረት ሁሉ ወደ ኢየሱስ አይኖች ሁሉ ወደ ኢየሱስ share♻️share♻️share♻️
🟡የመዝሙር ግጥሞችን ከፈለጉ ይህን link👇ተጭነው ይቀላቀሉ
   🎼 𝙟𝙤𝙞𝙣⬇️ 𝙨𝙝𝙖𝙧𝙚  🎼      @mezemur_lyrics      @mezemur_lyrics     ❖ ───  ✦ ─── ❖

"ያሳሰበኛል" ዘማሪት ህሊና ዳዊት ያሳስበኛል ያስጨንቀኛል እጠበባለሁ ከራሴ ጉዳይ ይልቅ ቤተ ክርስቲያን ነው ልቤን የወሰደው ትክ ብዬ ከቆየው አንተን እያሰብኩ ነው ልቤ ቢሄድ ሌላ ቦታ ህግህ ሆኖኝ ነው ትዝታ ያለአመሌ ዝም ካልኩ ሾለ ቤትህ እያሰብኩ ያለ ወትሮዬ ዝም ካልኩ ቤተ ክርስቲያንን እያሰብኩ አባቴ የቤታችን ደስታ ሙሉ እንዲሆን እካፈልሃለሁ ሐሳብህን የልብህን ሁሉ ቀርቶ አንተ ብቻ ደስ ይበልህ ፈገግ በል የልብህ ሃሳብ ይሙላልህ (2) የሩቅ እንግዳ አልሆንብህም እንደልቤ ስትል አለሁ ልልህ ወደ ደረትህ እጠጋለሁ ትርታህን አደምጠዋለሁ እንደ እንግዳ አልሆንብህም እንደልቤ ስትል ልስማህ ወደ ደረትህ እጠጋለሁ ትርታህን አደምጠዋለሁ ያንተ ጩኸት ምን ይላል ዝምታህ ምን ያወራል ያንተ ጩኸት ምን ይላል እርጋታህ ምን ያወራል መስማት ምፈልገው እርሱን ነው ለቀረበው ልብህ የሚለውን ማድመጥ የምፈልገው እርሱን ነው ዝምታ ውስጥ የተሰወረውን አለቶች ተሰባበሩ የምድር መናወጥም እሳት መጣ አንተም እንዳለህ አስመሰለ ተራሮች ቢሰነጠቁ ትልቅ ብርቱ ነፋስ ቢነፍስም በዚያ እንዳለህ ምን ቢገመትም አልነበርክም ጥቂት የዝምታ ድምፅ ሆነ ወዲያውም ሹክሹክታ ተሰማ ባሪያህም ይህን አስተዋለ አለ እግዚአብሔር ነው ይኼማ አንዳንዴ እንዲ ይሆናል ዝምታህ ከድምጽ ይጮሃል ጆሮዬን ለልብህ አቅናው ፀጥታህን እንድሰማው አንዳንዴ እንዲ ይሆናል ፀጥታህ ከድምጽ ይጮሃል አኑረኝ ከልብህ ጓዳ ሀሳብህን እንድረዳ አኑረኝ ከልብህ ጓዳ ሀሳብህን እንድረዳ share♻️share♻️share♻️ 🟡የመዝሙር ግጥሞችን ከፈለጉ ይህን link👇ተጭነው ይቀላቀሉ    🎼 𝙟𝙤𝙞𝙣⬇️ 𝙨𝙝𝙖𝙧𝙚  🎼      @mezemur_lyrics      @mezemur_lyrics     ❖ ───  ✦ ─── ❖

"ያሳሰበኛል" ዘማሪት ህሊና ዳዊት ያሳሰበኛል ያስጨንቀኛል እጠበባለሁ ከራሴ ጉዳይ ይልቅ ቤተ ክርስቲያን ነው ልቤን የወሰደው ትክ ብዬ ከቆየው አንተን እያሰብኩ ነው ልቤ ቢሄድ ሌላ ቦታ ህግህ ሆኖኝ ነው ትዝታ ያለአመሌ ዝም ካልኩ ሾለ ቤትህ እያሰብኩ ያለ ወትሮዬ ዝም ካልኩ ቤተ ክርስቲያንን እያሰብኩ አባቴ የቤታችን ደስታ ሙሉ እንዲሆን እካፈልሃለሁ ሐሳብህን የልብህን ሁሉ ቀርቶ አንተ ብቻ ደስ ይበልህ ፈገግ በል የልብህ ሃሳብ ይሙላልህ (2) የሩቅ እንግዳ አልሆንብህም እንደልቤ ስትል አለሁ ልልህ ወደ ደረትህ እጠጋለሁ ትርታህን አደምጠዋለሁ እንደ እንግዳ አልሆንብህም እንደልቤ ስትል ልስማህ ወደ ደረትህ እጠጋለሁ ትርታህን አደምጠዋለሁ ያንተ ጩኸት ምን ይላል ዝምታህ ምን ያወራል ያንተ ጩኸት ምን ይላል እርጋታህ ምን ያወራል መስማት ምፈልገው እርሱን ነው ለቀረበው ልብህ የሚለውን ማድመጥ የምፈልገው እርሱን ነው ዝምታ ውስጥ የተሰወረውን አለቶች ተሰባበሩ የምድር መናወጥም እሳት መጣ አንተም እንዳለህ አስመሰለ ተራሮች ቢሰነጠቁ ትልቅ ብርቱ ነፋስ ቢነፍስም በዚያ እንዳለህ ምን ቢገመትም አልነበርክም ጥቂት የዝምታ ድምፅ ሆነ ወዲያውም ሹክሹክታ ተሰማ ባሪያህም ይህን አስተዋለ አለ እግዚአብሔር ነው ይኼማ አንዳንዴ እንዲ ይሆናል ዝምታህ ከድምጽ ይጮሃል ጆሮዬን ለልብህ አቅናው ፀጥታህን እንድሰማው አንዳንዴ እንዲ ይሆናል ፀጥታህ ከድምጽ ይጮሃል አኑረኝ ከልብህ ጓዳ ሀሳብህን እንድረዳ አኑረኝ ከልብህ ጓዳ ሀሳብህን እንድረዳ share♻️share♻️share♻️ 🟡የመዝሙር ግጥሞችን ከፈለጉ ይህን link👇ተጭነው ይቀላቀሉ    🎼 𝙟𝙤𝙞𝙣⬇️ 𝙨𝙝𝙖𝙧𝙚  🎼      @mezemur_lyrics      @mezemur_lyrics     ❖ ───  ✦ ─── ❖

"በተውሶ እስትንፋስ" ዘማሪት ህሊና ዳዊት ሁኔታዎቼ አይደብቁብኝ መልክህን አይሰዉሩብኝ መስቀልህን አያቀሉብኝ ሞትህን አይሸፍኑብኝ ፊትህን በአንገቴ አስሬዋለው ህግህ ለእግሬ ብርሃን ነው አያሻኝም አስታዋሽ ለአፍታ አምልኮ ላንተ እንዳመጣ (2) ሰሪዬ አንተ ነህ እኔ ደግሞ ስራህ ፈቅደህ ያበጀኸኝ ለራስህ መኖሪያ ሰሪዬ አንተ ነህ እኔ ደግሞ ሸክላህ ፈቅደህ ያበጀኸኝ ለክብርህ ማደሪያ ባዋስከኝ እስትንፋስ በድንኳን ማደሪያ አንተው በሰራኸኝ ለራስህ ለክብረ መኖሪያ ባላዋጣሁበት ምንም ባለፋሁበት እንዴት ሰስታለው አምልኮን ላንተ ለማብዛት ከጥፋት ከውድቀት እየጠበቅህ እግሬን ስለፈቀድክልኝ አይቻለሁ ዛሬን ሁለት ሶስት ምክንያት ለምን ጠብቃለሁ እስትንፋስ ስላለኝ አመሰግንለሁ በተውሶ እስትንፋስ በድንኳን ማደሪያ አንተው በሰራኸኝ ለራስህ ለክብረ መኖሪያ ባላዋጣሁበት ምንም ባለፋሁበት እንዴት ሰስታለው አምልኮን ላንተ ለማብዛት የመስቀልህ ሰል ብቻ የዕድሜ ልክ ምስጋናዬ ነው አንድ ቀን እንደቀረው ሰው ዕለት ዕለት አምልኮ አበዛለሁ በመሆን ወይ ባለመሆን አልለካህ በማየው ነገር ስራዬ ብዬ ማመልክህ ቁም ነገሬ ነህ እግዚአብሔር (2) አሃ አሃ አመልክሃለሁ እርሱ ደግሞ ሕይወቴ ነው አሃ አሃ አመልክሃለሁ ያ ደግሞ ለእኔ ስራዬ ነው አሃ አሃ አመልክሃለሁ እርሱ ደግሞ እስትንፋሴ ነው አሃ አሃ አመልክሃለሁ ያ ደግሞ ለእኔ ቁም ነገሬ ነው (2) share♻️share♻️share♻️ 🟡የመዝሙር ግጥሞችን ከፈለጉ ይህን link👇ተጭነው ይቀላቀሉ    🎼 𝙟𝙤𝙞𝙣⬇️ 𝙨𝙝𝙖𝙧𝙚  🎼      @mezemur_lyrics      @mezemur_lyrics     ❖ ───  ✦ ─── ❖

ዘማሪት ህሊና ዳዊት ዘመቻ የአብ ትኩረት ከሆነው ከኢየሱስ በቀር ከመንፈስ ቅዱስ ደስታ / ፈገ ግታ/ ከልጁ በቀር ምን መዝሙር አለን ምን እምነት አለምን ህይወት አለን ምን ስብከት አለን ምን ክርስትና አለን ምን ትምህርት አለን ከኢየሱስ ውጪ ምን አንላለን አንተ አይደለም ሆይ የሞታችን ከልካይ ከአባትህ ያስማማኸን የጠቡ ገልጋይ አንተ አይደለም ወይ የቀራኒዬ ጀግና ሞትን ታሪክ ያረክ የምትመጣው ገና ኢየሱስ አይደለም ወይ የሚወደው ልጁ መካከል የደቀ ቅክ ያረፈብህ እጅ ለሞት ያውምለመስቀል ሞት የታዘ ዝክ ነፍስህን በፍቃድ በሞትክ ያኖርክ ታዲያ ማን በሰራው ማን ይሞገሳል በማን ገድል ማን ይወደሳል ወንጌል ሲባል ስሙ ሲነሳ ኢየሱስ ብቻ አብሮ ይነሳ ዘመቻ ውጡ ዘመቻ ዘመቻ እንመለስ ዘመቻ ቤቱን ወደ ባለቤቱ መድረኩም ወደ ሚያምርበቱ ዘመቻ አንቺ ውርንጭላ ንጉስሽን አስቀምጪው ሲቀመጥብሽ ነው ዘምባባ ምትረግጪው አንቺ ሙሽሪት ዝርግፍ ጌጥሽን አንሺ አንቺ ቤተክርስቲያን ኢየሱስን መልሺ መቶ ሚወስድሽ ውቡ ሙሽራሽን የእረኞች አለቃ ያንኳኳል ደጅሽን እንዴት ቤቱ ፈርሶ የኛ ቤት ያምራል የእርሱ ተረስቶ የኛ ይሰራል ዳስ በሙሉ ዙፋናት ሁሉ ለአንድያው ልጅ ለሱ ይገባል ትውልድ አለ ኢየሱስን እንደጧፍ የሚያበራ ለወርቁ ምስል እንዳይሰግድ አምላኩ የሆነለት ወርቅ የሚያብለጨልጭ ጌጥ የአምላኩን ህግ የሚያከብር አልፎም የሚፈራ እንዳይሰጋ የቶኑን ጉልበት እግዜሩን የሚያውቀው እንደሚባላ እሳት ክርስትናን ከቁስ ሳይሆን ከጌታ የጀመረ እውነተኛ ባሪያ ለጌታው ያደረ አለማዊነትን እየቀለበ ሚያፋፋ የመንፈስ ወዳጅ ከቃሉ የተሰፋ በክርስቶስ ትምህርት የሚኖር የሚገለጥ ህይወት በመኖር አንተ ሲባል የሚል እሱ ጥቅሙን መብቱን የሚተው ለሱ ትኩረት ሁሉ ወደ ኢየሱስ አይኖች ሁሉ ወደ ኢየሱስ

share♻️share♻️share♻️
🟡የመዝሙር ግጥሞችን ከፈለጉ ይህን link👇ተጭነው ይቀላቀሉ
   🎼 𝙟𝙤𝙞𝙣⬇️ 𝙨𝙝𝙖𝙧𝙚  🎼      @mezemur_lyrics      @mezemur_lyrics     ❖ ───  ✦ ─── ❖

ህሊና ዳዊት °°°°°°°°°°° ይብሱን ወደድኩህ °°°°°°°°°°°°°°°°° ነበስ እያወኩ ስመጣ ቀን ሲጨምር ክፉ ደጉን መለየትን ስጀምር ዛሬ ትላንት ሲሆን ነገ ደሞ ዛሬ} እየዋለ እያደር ጨመረብኝ ፍቅሬ}/2×/ ወድጄሀለሁ ወጅጄሀለሁ/2×/ አንተን መምሰልን እንደ ማትረፊያ ቆጥሬዋለው/4×/ ማዕበሉ ሲገፍኝ እምነቴ ገነነ ፈተናው ሲጨምር ልቤ ሙሉ ሆነ ስምክን ሊያስረሳኝ ሁኔታ ሲመጣ ይብሱን ወደድኩሁ ፍቅፌ ገደብ አጣ /2×/ በስተ መጨረሻ ሞት ትርፍን ጨብጦት ሲመጣ እያየሁት ነገሬ ሊያበቃ ሊያልቅልኝ መሆኑን ቁርጤን እያወኩ ሙሉ ማንነቴ ሰጥቼ አረፍኩት/2×/ ወድጄሀለሁ ወጅጄሀለሁ/2×/ አንተን መምሰልን እንደ ማትረፊያ ቆጥሬዋለው/4×/ ድቅድቁ ጨለማ እንዳለህ ነገረኝ ወጀብ አንሳፎ አንተ ጋር አደረሰኝ ትግስቴ ሲፈተን እምነቴ ሲለካ አንተን አስመስሎ ሊሰራኝ ነው ለካ ድቅድቁ ጨለማ እንዳለህ ነገረኝ ወጀብ አንሳፎ አንተ ጋር አደረሰኝ ትግስቴ ሲፈተን እምነቴ ሲለካ እንዲህ አሳምሮ ሊሰራኝ ነው ለካ በስተ መጨረሻ ዙሪያው ገደል ሆኖ ልቤ ተስፋ ሲያጣ አምላክሽ የት አለ አያይም ወይ የሚል ጥያቄ ሲመጣ ከችግሬ ገኖ እልልታዬ ወጣ ከእዳሴ ቀድሞ አምልኮዬ ወጣ ወድጄሀለሁ ወጅጄሀለሁ/2×/ አንተን መምሰልን እንደ ማትረፊያ ቆጥሬዋለው/4×/ share♻️share♻️share♻️
🟡የመዝሙር ግጥሞችን ከፈለጉ ይህን link👇ተጭነው ይቀላቀሉ
   🎼 𝙟𝙤𝙞𝙣⬇️ 𝙨𝙝𝙖𝙧𝙚  🎼      @mezemur_lyrics      @mezemur_lyrics     ❖ ───  ✦ ─── ❖

"የምፈራው ቦታ" ዘማሪት ህሊና ዳዊት   ጨዋታ አንተን ካልጠራ ስብሰባ አንተን ካላነሳ መነፋፈቅ ውስጥ ከሌለህ መጠያየቅ ውስጥ ካልበዛህ ያ ይሆናል የባከነ ጊዜ እርሱ ነው ለእኔ የምፈራው ቦታ ማለዳ ቀን ከሌት የማገኘው ከጌታ በላይ ሚስጠረኛ ከመንፈስ ቅዱስ የቀረበ የኖረኝ ቀን ወዳጅ  ጓደኛ ያ ይሆናል የባከነ ጊዜ እርሱ ነው ለእኔ የምፈራው ቦታ የምፈራው ቦታ ከሌለህ የእኔ ጌታ ያባከንኩት ጊዜ ካጣሁ/ሽታህ/ የእኔ እየሱስ ከጓደኞቼ ጋር በሳቅ መሀል እያየሁ ዝም ካልኩ ስምህ ሲጣል ዋዛ ፈዛዛ ከተረፈ ጊዜያችን ያለ አንተ ካለፈ ያ ነው ለእኔ የባከነ ጊዜ እርሱ ነው ለእኔ የምፈራው ቦታ ያ ይሆናል ያባከንኩት ጊዜ እርሱ ነው ለእኔ የምፈራው ቦታ ከቃልህ በላይ የሚያነቃቃኝ ሌላ ከሆነልኝ ምቾቴ የተሻለ ሙቀት ፍለጋ የደረብኩ እለት አንተን አውልቄ ያ ነው ለእኔ የባከነ ጊዜ እርሱ ይሆናል የምፈራው ቦታ ያይሆናል ያባከንኩት ጊዜ እርሱ ይሆናል የምፈራው ቦታ የምፈራው ቦታ ከሌለህ የእኔ ጌታ ያባከንኩት ጊዜ ካጣሁ እየሱሴ ሰው ከአየር ርቆ ስትንፋሱን በምን ያቆያታል ከዚህ በተሻለ ማንነቴ ፍቅርህን ለምዶታል አሳ አውሀ ርቆ እስትንፋሱን እንዴት ያቆያታል ከዚህ በበለጠ ማንነቴ ፍቅርህን ወዶታል ይጠየቅ አሳ ሾለ ውሀ ይናገር ዛፍም ሾለ አፈር ጠይቁኝ እኔን ሰለ እግዚአብሔር / ልቨየቅ እኔም ሾለ ወግዚአብሔር/ ጠይቁኝ እስቲ ሾለ እግዚአብሔር እድል ይሰጠኝ ሾለ አግዚአብሔር ልናገር እኔም ሾለ እግዚአብሔር ልመስክር እስቲ ሾለ እግዚአብሔር ጠይቁኝ እኔን ሾለ እግዚአብሔር እድል ይሰጠኝ ሾለ እግዚአብሔር ልናገር እስቲ ሾለ እግዚአብሔር እድል ይሰጠኝ ሾለ እግዚአብሔር እኔ የምኖርበት ይኼ እግዚአብሔር የእኔ መኖሪያ ነው ይኼ እግዚአብሔር እስትንፋሴ ያልኩት የእኔ እግዚአብሔር ህይወቴ ነህ ያልኩት የእኔ እግዚአብሔር share♻️share♻️share♻️
🟡የመዝሙር ግጥሞችን ከፈለጉ ይህን link👇ተጭነው ይቀላቀሉ
   🎼 𝙟𝙤𝙞𝙣⬇️ 𝙨𝙝𝙖𝙧𝙚  🎼      @mezemur_lyrics      @mezemur_lyrics     ❖ ───  ✦ ─── ❖