9 999
Subscribers
No data24 hours
-457 days
-20030 days
Posts Archive
9 999
+1
ውዷ ባለቤቴ ወንድ ልጅ በሰላም ወልዳለች። ስሙን ኬናኤል ብለናል። ኬና(ሥጦታ) ኤል(እግዚአብሔር) የእግዚአብሔር ሥጦታ ማለት ነው።
👇👇👇👇👇👇
@LeulLemaPulpit
@LeulLemaPulpit
9 999
የመንፈሳዊ እድገት ሶስት ደረጃዎች
ይህንን ትምህርት ከሰማችሁ እንደምታተርፉ እርግጠኛ ነኝ!
ለሌሎች #ሼር አድርጉ
🤳Share
👇👇👇👇👇👇
@LeulLemaPulpit
@LeulLemaPulpit
9 999
በደቡብ አሜሪካ ስሎት/Sloth ተብላ የምትጠራ አንድ የአጥቢ እንስሳ አለች፡፡ በጣም እንቅልፍ የምታበዛ እንስሳ ናት፡፡ አንዴ ከተኛች ለመንቃት ትቆያለች፡፡ ከነቃችም ካለችበት ዛፍ ወርዳ ምግብ ከመፈለግ ብላ ብዙ ቀናትን በረሃብ ታድራለች፡፡ በኦክስፎርድ መዝገበ ቃል ላይ ስንፍናን ሲተረጉም እንደምሳሌ ይጠቀማታል፡፡
በምሳሌ መጽሐፍ ላይም ሰነፍ ሰው በብርድ ምክንያት አያርስም፤ ስለዚህ በመከር ይለምናል፥ ምንም አያገኝም ይላል(ምሳ 20፡4)፡፡ ሰነፍ ሰው መስራት እየቻለ ብርድን ምክንያት ያደርጋል፡፡ መለወጥ እየቻለ ሰበብ ይፈልጋል፡፡ ምክንያቱም ሰነፍ የምክንያት ጌታ ነውና፡፡
ለሌሎች #ሼር አድርጉ
🤳Share
👇👇👇👇👇👇
@LeulLemaPulpit
@LeulLemaPulpit
9 999
#ያየሁት_ራዕይ
ድንገት የሰውን ልጅ በምድር ሁሉ የሚያጠቃ አንድ መቅሰፍት(እንደ ኮቪድ ዓይነት በሽታ) ዲያብሎስ በምድር ላይ ሲጥል አየሁ። መቅሰፍቱ በድንገት የሚመጣ ሁለት የሰውን ልጅ ሕይወት ትኩረት አድርጎ የሚመጣ ሶስት በሕይወት ያሉትን በከፍተኛ ፍርሃት የሚጥል የድንጋጤው ደረጃ ይለያይ እንጂ ሰውን ሁሉ የሚያስደገጥ፣ አራት ከፍርሃቱ የተነሳ እግዚአብሔርን የረሱ ሰዎች እግዚአብሔር ነክቷቸው ሳይሆን ፈርተው የሚፈልጉበት፣ አምስት መቅሰፍቱ የሰውን ስርዓት የሚረብሽ፣ ስድስት ለሰው አገልግሎት የሚሰጡ ነገሮች ጥፋት የሚተላለፍበት፣ ስድስት የወደቀውን መቅሰፍት ተከትሎ በምድር ላይ ፍርሃትን የሚዘሩ የጨለማ ወፎች(ወፎች መንፈሳዊም መንፈሳዊ የማይመስሉ) ይለቀቃሉ፣ ሰባት ጥፋቱ ለጥቂት ጊዜ ነው።
መትረፍያው መንገድ አንድ በሞት እና በእኔ መካከል አንድ እርምጃ ቢቀር እግዚአብሔር ከእኔ ጋር ነውና ክፉን አልፈራም(መዝ 23፡4) የሚል የእግዚአብሔር ቃል እምነት ሁለት በራስ ጥረት ብዙ አለመንቀሳቀስ ነው።
ይህንን ራዕይ ያየሁት መጋቢት 1/2017 ዓ.ም ወይም March 10/2025 ሲሆን ካየሁ በኋላ እንደ ሰው እያዘንኩ ከሌሊቱ ስምንት ሰዓት ከሃያ ሁለት ጀምሮ ሕልም እና ራዕይ ሳይ በምጽፍበት ማስታወሻዬ ጻፍኩ፣ ለወዳጆቼም አጋራሁ።
መጋቢት 1 ሌሊት 8 ሰዓት 2017 ዓ.ም ተጻፈ በልዑልሰገድ ለማ
ለሌሎች #ሼር አድርጉ
🤳Share
👇👇👇👇👇👇
@LeulLemaPulpit
@LeulLemaPulpit
9 999
#ያየሁት_ራዕይ
ድንገት የሰውን ልጅ በምድር ሁሉ የሚያጠቃ አንድ መቅሰፍት(እንደ ኮቪድ ዓይነት በሽታ) ዲያብሎስ በምድር ላይ ሲጥል አየሁ። መቅሰፍቱ በድንገት የሚመጣ ሁለት የሰውን ልጅ ሕይወት ትኩረት አድርጎ የሚመጣ ሶስት በሕይወት ያሉትን በከፍተኛ ፍርሃት የሚጥል የድንጋጤው ደረጃ ይለያይ እንጂ ሰውን ሁሉ የሚያስደገጥ፣ አራት ከፍርሃቱ የተነሳ እግዚአብሔርን የረሱ ሰዎች እግዚአብሔር ነክቷቸው ሳይሆን ፈርተው የሚፈልጉበት፣ አምስት መቅሰፍቱ የሰውን ስርዓት የሚረብሽ፣ ስድስት ለሰው አገልግሎት የሚሰጡ ነገሮች ጥፋት የሚተላለፍበት፣ ስድስት የወደቀውን መቅሰፍት ተከትሎ በምድር ላይ ፍርሃትን የሚዘሩ የጨለማ ወፎች(ወፎች መንፈሳዊም መንፈሳዊ የማይመስሉ) ይለቀቃሉ፣ ሰባት ጥፋቱ ለጥቂት ጊዜ ነው።
መትረፍያው መንገድ አንድ በሞት እና በእኔ መካከል አንድ እርምጃ ቢቀር እግዚአብሔር ከእኔ ጋር ነውና ክፉን አልፈራም(መዝ 23፡4) የሚል የእግዚአብሔር ቃል እምነት ሁለት በራስ ጥረት ብዙ አለመንቀሳቀስ ነው።
ይህንን ራዕይ ያየሁት መጋቢት 1/2017 ዓ.ም ወይም March 10/2025 ሲሆን ካየሁ በኋላ እንደ ሰው እያዘንኩ ከሌሊቱ ስምንት ሰዓት ከሃያ ሁለት ጀምሮ ሕልም እና ራዕይ ሳይ በምጽፍበት ማስታወሻዬ ጻፍኩ፣ ለወዳጆቼም አጋራሁ።
መጋቢት 1 ሌሊት 8 ሰዓት 2017 ዓ.ም ተጻፈ በልዑልሰገድ ለማ
9 999
ድንገት የሰውን ልጅ በምድር ሁሉ የሚያጠቃ አንድ መቅሰፍት ዲያብሎስ በምድር ላይ ሲጥል አየሁ። መቅሰፍቱ በድንገት የሚመጣ ሁለት የሰውን ልጅ ሕይወት ትኩረት አድርጎ የሚመጣ ሶስት በሕይወት ያሉትን በከፍተኛ ፍርሃት የሚጥል የድንጋጤው ደረጃ ይለያይ እንጂ ሰውን ሁሉ የሚያስደገጥ፣ አራት ከፍርሃቱ የተነሳ እግዚአብሔርን የረሱ ሰዎች እግዚአብሔር ነክቷቸው ሳይሆን ፈርተው የሚፈልጉበት፣ አምስት መቅሰፍቱ የሰውን ስርዓት የሚረብሽ፣ ስድስት ለሰው አገልግሎት የሚሰጡ ነገሮች ጥፋት የሚተላለፍበት፣ ስድስት የወደቀውን መቅሰፍት ተከትሎ በምድር ላይ ፍርሃትን የሚዘሩ የጨለማ ወፎች(ወፎች መንፈሳዊም መንፈሳዊ የማይመስሉ) ይለቀቃሉ፣ ሰባት ጥፋቱ ለጥቂት ጊዜ ነው።
መትረፍያው መንገድ አንድ በሞት እና በእኔ መካከል አንድ እርምጃ ቢቀር እግዚአብሔር ከእኔ ጋር ነውና ክፉን አልፈራም(መዝ 23፡4) የሚል የእግዚአብሔር ቃል እምነት ሁለት በራስ ጥረት ብዙ አለመንቀሳቀስ ነው።
ይህንን ራዕይ ያየሁት መጋቢት 1/2017 ዓ.ም ወይም March 10/2025 ሲሆን ካየሁ በኋላ እንደ ሰው እያዘንኩ ከሌሊቱ ስምንት ሰዓት ከሃያ ሁለት ጀምሮ ሕልም እና ራዕይ ሳይ በምጽፍበት ማስታወሻዬ ጻፍኩ፣ ለወዳጆቼም አጋራሁ።
መጋቢት 1 ሌሊት 8 ሰዓት 2017 ዓ.ም ተጻፈ በልዑልሰገድ ለማ
9 999
“በልብ ሞልቶ ከተረፈው አፉ ይናገራልና...” (ሉቃስ 6፡45)
በልባችን ያሰብነውን እንናገራለን፤ የተናገርነውን እንኖራለን፡፡ ለመኖር መቀየር ያለብን ንግግራችንን ሳይሆን በልባችን የምናስገባውን ነው፡፡
በልባችን ልናስገባ የሚገባው የእግዚአብሔርን ቃል ነው፡፡ ቃሉ በሙላት በልባችን ሊኖርብን ይገባል፡፡
ሰው የሚያገሳው የበላውን ነው፡፡ አዘውትረን የምናየው ነገር የምንናገረውን እና የምንኖረውን ይወስናል፡፡ #ስለምናየው ነገር እንጠንቀቅ!
ለሌሎች #ሼር አድርጉ
🤳Share
👇👇👇👇👇👇
@LeulLemaPulpit
@LeulLemaPulpit
9 999
ሰው አስፈላጊም አስቸጋሪም ነው
(በልዑልሰገድ ለማ)
እግዚአብሔር ከሁሉም ፍጥረታት ሰውን በልዩነት ፈጥሮታል። እግዚአብሔር ለሰው ብሎ ዙፋኑን ትቶ ወደ ምድር መጥቷል፣ በበረት ተወልዷል፣ በመስቀል ሞቷል። ይህም የሰውን አስፈላጊነት ያሳያል።
እግዚአብሔር ከፈጠራቸው ፍጥረታት ሁሉ የተጸጸተው ሰውን በመፍጠሩ ነው(ዘፍ 6፡6)፤ ይህም ሰው አስቸጋሪ መሆኑን ያሳያል።
ስለዚህ በምድር ከእግዚአብሔር ቀጥሎ አስፈላጊው ነገር ሰው እንደሆነ እወቅ እንዲሁም የሰው ልብ ጥልቅ ስለሆነ አስቸጋሪውም ሰው እንደሆነ እወቅ።
ለሌሎች #ሼር አድርጉ
🤳Share
👇👇👇👇👇👇
@LeulLemaPulpit
@LeulLemaPulpit
9 999
የጓደኛ ተጽዕኖ በአጭሩ ለመረዳት
(በልዑልሰገድ ለማ)
ከሰማችሁ በኋላ የጓደኛ ተጽዕኖ እንዲረዱ ለሌሎች #ሼር አድርጉ
🤳Share
👇👇👇👇👇👇
@LeulLemaPulpit
@LeulLemaPulpit
9 999
ክፉ ጓደኛ
(በልዑልሰገድ ለማ)
መቼም ቢሆን ሰው ከጓደኛው በጥሩ ሆነ በመጥፎ ጎን ተጽዕኖ ይደርሰዋል፡፡ ጓደኝነት እንደ ሊፍት ነው፡፡ ወይ ወደላይ ያወጣሃል ወይም ደግሞ ወደታች ያወርድሃል፡፡ ከጠቢባን ጋር የሚሄድ ጠቢብ ይሆናል፤ የሰነፎች ባልንጀራ ግን ክፉ መከራን ይቀበላል(ምሳ 13፡20)፡፡ አንድ የሳይኮሎጂ ምሁር በአንድ ወቅት "ስለ ጓደኛህ ንገረኝ? እኔም ስለአንተ እነግርሃለው" ብሎ ነበር፡፡ ይህ አባባል ትክክል መሆኑን ከእግዚአብሔር ቃል ለማረጋገጥ የሐዋሪያትን ህይወት መመልከት ሁነኛ ማሳያ ነው፡፡ ሐዋሪያው ጴጥሮስና ዮሐንስ ከኢየሱስ ጋር እንደዋሉ በወቅቱ የነበሩ ሰዎች ያወቁት በንግግራቸውና በተግባራቸው ነበር(ሐዋ 4:13)፡፡
=========================
ክፉ ነገር የሚያደርግና ክፉ ነገር የሚያስተምርህ ጓደኛ ካለህ #ተለየው እሱን መለወጥ የምትችል ከሆንክ ወዳንተ መንፈሳዊ ሕይወት ከፍታ ሳበው፡፡ የማይለወጥ ከሆነ ግን #በሰላም ለመለየት መወሰን አለብህ! የማትለየው ከሆነ ግን የጨውና የውሃ ትውውቅ ተረት ይፈጸምብሃል፡፡
=========================
በአንድ ወቅት ጨውና ውሃ ተገናኝተው ይተዋወቃሉ፡፡ ጨው ቀደመችና "ማነሽ?" ትላታላለች፡፡ ውሃም "እኔ ውሃ ነኝ" አለች። ጨው አስከትላም "ውሃ የሚል ስም ሰሚቼ አላውቅም" ስትል። ውሃም ቀበል አደረገችና "ግቢና እንተዋወቅ?" አለቻት። ጨው ከገባች በኋላ "ማን እንደሆንሽ ገና አወኩኝ" አለች ይባላል፡፡ ከዚህ ምሳሌ ክፉ ጓደኝነት መልካሙን አመል ማጥፋት እንደሚችል(1ኛ ቆሮ 15፡33) መማር እንችላለን።
“ብረት ብረትን ይስለዋል፤ #ሰውም ባልንጀራውን ይስላል።” (ምሳ 27፡17)
እንደ ሎጥ የሚከተላችሁ ነገር ግን በብዙ ነገር ዋጋ የሚያስከፍላችሁ በኢየሱስ ስም እንዲለያችሁ እጸልያለሁ።
🤳Share
👇👇👇👇👇👇
@LeulLemaPulpit
@LeulLemaPulpit
9 999
ክፉ ጓደኛ
(በልዑልሰገድ ለማ)
መቼም ቢሆን ሰው ከጓደኛው በጥሩ ሆነ በመጥፎ ጎን ተጽዕኖ ይደርሰዋል፡፡ ጓደኝነት እንደ ሊፍት ነው፡፡ ወይ ወደላይ ያወጣሃል ወይም ደግሞ ወደታች ያወርድሃል፡፡ ከጠቢባን ጋር የሚሄድ ጠቢብ ይሆናል፤ የሰነፎች ባልንጀራ ግን ክፉ መከራን ይቀበላል(ምሳ 13፡20)፡፡ አንድ የሳይኮሎጂ ምሁር በአንድ ወቅት "ስለ ጓደኛህ ንገረኝ? እኔም ስለአንተ እነግርሃለው" ብሎ ነበር፡፡ ይህ አባባል ትክክል መሆኑን ከእግዚአብሔር ቃል ለማረጋገጥ የሐዋሪያትን ህይወት መመልከት ሁነኛ ማሳያ ነው፡፡ ሐዋሪያው ጴጥሮስና ዮሐንስ ከኢየሱስ ጋር እንደዋሉ በወቅቱ የነበሩ ሰዎች ያወቁት በንግግራቸውና በተግባራቸው ነበር(ሐዋ 4:13)፡፡
=========================
ክፉ ነገር የሚያደርግና ክፉ ነገር የሚያስተምርህ ጓደኛ ካለህ #ተለየው እሱን መለወጥ የምትችል ከሆንክ ወዳንተ መንፈሳዊ ሕይወት ከፍታ ሳበው፡፡ የማይለወጥ ከሆነ ግን #በሰላም ለመለየት መወሰን አለብህ! የማትለየው ከሆነ ግን የጨውና የውሃ ትውውቅ ተረት ይፈጸምብሃል፡፡
=========================
በአንድ ወቅት ጨውና ውሃ ተገናኝተው ይተዋወቃሉ፡፡ ጨው ቀደመችና "ማነሽ?" ትላታላለች፡፡ ውሃም "እኔ ውሃ ነኝ" አለች። ጨው አስከትላም "ውሃ የሚል ስም ሰሚቼ አላውቅም" ስትል። ውሃም ቀበል አደረገችና "ግቢና እንተዋወቅ?" አለቻት። ጨው ከገባች በኋላ "ማን እንደሆንሽ ገና አወኩኝ" አለች ይባላል፡፡ ከዚህ ምሳሌ ክፉ ጓደኝነት መልካሙን አመል ማጥፋት እንደሚችል(1ኛ ቆሮ 15፡33) መማር እንችላለን።
“ብረት ብረትን ይስለዋል፤ #ሰውም ባልንጀራውን ይስላል።” (ምሳ 27፡17)
እንደ ሎጥ የሚከተላችሁ ነገር ግን በብዙ ነገር ዋጋ የሚያስከፍላችሁ በኢየሱስ ስም እንዲለያችሁ እጸልያለሁ።
👇👇👇👇👇👇
@LeulLemaPulpit
@LeulLemaPulpit
9 999
አንዳንድ ሰዎች እግዚአብሔር የሰጣቸውን ራዕይ ተረድተው ይፈጽማሉ። ሌሎች ግን ግማሽ ዕድሜያቸውን ምን መስራት እንደሚፈልጉ እያሰቡ ግማሽ ዕድሜያቸውን ያሰቡትን ነገር ለምን እንዳልፈጸሙ በማብራራት ይጨርሳሉ። ስለዚህ እግዚአብሔር ትልቅ ነገር እንድንሰራ ቢሰጠንም ከትንሽ መጀመርን አንርሳ!
👇👇👇👇👇👇👇
@LeulLemaPulpit
@LeulLemaPulpit
