573
Subscribers
No data24 hours
-27 days
-2430 days
Posts Archive
573
እንኳን ደስ አለን!
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
በሀንጋሪ ቡዳፔስት በመካሄድ ላይ በሚገኘው 19ኛዉ የዓለም አትሌትክስ ሻምፒዮና ዛሬ ምሽት በተደረጉ የፍጻሜ ውድድሮች በሴቶች የ1 ሺህ 500 ሜትር ውድድር አትሌት ድርቤ ወልተጂ ብር፣ እንዲሁም በወንዶች 3 ሺህ ሜትር የመሠናክል ውድድር አትሌት ለሜቻ ግርማ ብር በማምጣት አኩሪ ድል አስመዝግበዋል። ደስ ብሎናል። ኮርተናል።
በድጋሚ እንኳን ደስ አለን!
573
እንኳን ለ2015 ዓ.ም በሠላም በጤና አደረሳችሁ። አዲሱ አመት የስኬት ዓመት እንዲሆንላችሁ እመኛለው።
******************* መልካም አዲስ ዓመት
