Hary picture
Open in Telegram
Hi This is my telegram official channel that shows my photography works only taken by mobile camera . Thanks for Join us @harygraphic Group @hary_graphic Any comment on @Harygraphiccbot
Show more838
Subscribers
+3224 hours
+507 days
+38130 days
Posts Archive
838
838
" የበኵር ልጅዋንም ወለደች፥ በመጠቅለያም ጠቀለለችው፤ በእንግዶችም ማደሪያ ስፍራ ስላልነበራቸው በግርግም አስተኛችው።"
(የሉቃስ ወንጌል 2:7)
ስለ አብሮነታችሁ እናመሰግናለን!
በዓሉ
የፍቅር❤️
የሰላም🕊
የደስታ🥰
የምሕረት☺️
የአንድነት🤩
የመዳን😇
የአርነት🥳
ይሁንልን።
አሜን 🙏🏾 ሃሌሉያ
ታህሳስ ፳፰/ ፪፼፲፮ዓ.ም
@harygraphic
@harygraphic
838
እንኳን አደረሳችሁ
" ጾመ ነቢያት ''
የበረከት፣የድኅነት፣የፍቅር፣የንስሃ ፆም ይሁንልን አሜን 🙏
Join and share 👇👇
@harygraphic
@harygraphic
@harygraphic
838
🌹 ፲፪ 🌹
በዚያ ዘመን ስለህዝብ የሚቆመው
ታላቁ አለቃ ሚካኤል ይነሳል
ትንቢተ ዳንኤል ፲፪÷፩
Join and share 👇👇
@harygraphic
@harygraphic
@harygraphic
838
Earn 10 credits for every friend you invite! 🎉
🌟 Share this link: https://t.me/botifyai_bot?start=referral_1167976417
838
እነዚን የመሳሰሉ ውብ እና ማራኪ↪Logo , Banner, Business card design , Social media post ,Flyer design, Magazine design,t shirt design, ማሰራት የምትፈልጉ ሙያቸው በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በተረጋገጡ ባለሙያዎች እንዲሁም በተመጣጣኝ ዋጋ እንሰራለን።
CONTACT ▶ @hauserr ◀or
+251945283851
838
ወርኃ ጽጌ -
(ከመስከረም 26 እስከ ኅዳር 6)
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ስርአት መሰረት ከመስከረም 26 ቀን እስከ ሕዳር 6 ቀን ያለው 40 ቀን የእመቤታችን ና የልጇን ስደት በማሰብ ወርኃ ጽጌን (ዘመነ ጽጌን) ታከብራለች፡፡ ይህ 40 ቀን የእመቤታችንና የጌታ ስደት የሚታሰብበት ዘመን ነው፡፡ ወቅቱ የአበባና የፍሬ ወቅት በመሆኑ እመቤታችን በአበባ ጌታን በፍሬ እየተመሰሉ ጌታችን በአምልኮት እመቤታችን በፈጣሪ እናትነቷ በተለየ ምስጋና ይመሰገናሉ ፡፡
በዚህ በወርኃ ጽጌ (በዘመነ ጽጌ) የሚጾሙ ክርስቲያኖች ሲኖሩ ጾሙን መንፈሳውያን ሰዎች ሳይታዘዙ በራሳቸው ፈቃድ የሚጾሙት ጾም በመሆኑ (የፈቃድ) የትሩፋት ጾም ይባላል፡፡ በቀኖና ቤተክርስቲያን ከታዘዙት ከ7ቱ አጽዋማት ውጪ የሆነ ትርፍ ጾም ማለት ነው፡፡ ከታዘዘው አትርፎ የጾመ ሰው የመጾሙን ዋጋ ያገኛል፡፡ ብዙ መንፈሳዊ ሥራ የሰራ ሰው ብዙ ክብር እንደሚያገኝ መጽሐፍ ይናገራልና፡፡ ‘’እጅግ ወዳለችና ብዙ ያለው ሐጢአትዋ ተሰርዮላታል፡፡ ጥቂት ግን የሚሰረይለት ጥቂት ይወዳል’’ (ሉቃ. 7፡47) እንዲል፡፡
የጽጌን ጾም የሚጾሙ ሰዎች በክብርም ከእመቤታችን ጋር ይተባበራሉ፡፡ ነገር ግን የጽጌን ጾም የሚጾሙ ሰዎች ለመመጻደቅ መጾም የለባቸውም፡፡ የማይጾሙ ሰዎችንም መንቀፍና መክሰስ የለባቸውም፡፡ የጽጌ ጾም እንዲጾም በቀኖና ቤተክርስቲያን ከሰባቱ አጽዋማት አንዱ ተደርጎ ስላልተወሰነ የማይጾሙ ሰዎች ሕገ ጾምን እንዳፈረሱ አድርጎ መውሰድ ስሕተት ነው፡፡ ይልቁንም የሚጾሙ ሰዎች ቢችሉ መጾማቸው እንዳይታወቅባቸው ቢያደርጉ የተሻለ ነው፡፡ "ስትጾሙ እንደግብዞች አትጠውልጉ" (ማቴ. 6፥16) የተባለው ለዚህ ዓይነቱ ጾም ነው፡፡
