Washera Computer Technology
Open in Telegram
685
Subscribers
+124 hours
-47 days
-1930 days
Posts Archive
1. Elicit.com (AI research)
2. Otter.ai (Speech to text)
3. Decktopus.com (AI slides)
4. Gitmind.com (Mind mapping)
5. Lightpdf.com (PDF creation)
6. PlayHT (AI voices)
7. Picwish.com (Photo editing)
8. Reccloud.com (Video generation)
9. Kapwing.com (Video editing)
10. Podcastle.ai (Podcast editing)
11. Consensus.app (Scientific evidence)
12. Researchrabbit.ai (Literature mapping)
13. Zotero.org (Reference management)
14. Scite.ai (Citation analysis)
15. Perplexity.ai (Source-backed search)
16. Scholarcy.com (Paper summarization)
17. Connectedpapers.com (Visual discovery)
18. Writefull.com (Academic writing)
19. Tableau.com (Data visualization)
20. Overleaf.com (LaTeX collaboration)
ዘንድሮ የ12ኛ ክፍል የሀገር አቀፍ ፈተና ከተፈተኑ 550,210 ተማሪዎች መካከል ማለፍ የቻሉት 70,544 ተማሪዎች ብቻ ናቸው።
ይህም ማለት 479,666 ተማሪዎች የማለፊያ ነጥብ አላመጡም (አላለፉም) ማለት ነው።
Via Minstry of Education Ethiopia
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የ2018 ትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ተለቋል።
ተማሪዎች ቀጥሎ ባለው ሊንክ መለያ ቁጥራችሁን እና ስማችሁን በማስገባት ውጤታችሁን ማየት ትችላላችሁ 👇 http://ce.ministry.et
ለጥቆማ 👉 @washera12
❇️ ለጓደኞቻችሁ አንዴ የሆትስፖት ፓስወርድ ሰጥታችሁ ሁልጊዜ በራሳቸው ጊዜ እየከፈቱ እሚያስቸግሯቹህ ከሆነ? ይህንን ችግር በቀላሉ የሚፈታ የሴቲንግ (Setting) ዘዴ!
☑️ የአንድ ጊዜ ፓስወርድ (One-time password)፦የሆትስፖት ሴቲንግ ውስጥ በመግባት "One-time password" የሚለውን ክፍል 'On' አድርጉት።
☑️ ስልካችሁ በራሱ ጊዜ የሚቀያየር ጊዜያዊ ፓስወርድ ይሰጣችኋል። ጓደኞቻችሁ ለዚያ ጊዜ ብቻ ተጠቅመውበት አንዴ ‘Disconnect’ ካደረጉ በኋላ፣ በሌላ ቀን በራሳቸው ጊዜ መገናኘት አይችሉም። ሁልጊዜ አዲስ ፓስወርድ መጠየቅ ግድ ይላቸዋል ማለት ነው
🔵 መረጃው ለወዳጅ ዘመድ እንዲዳረስ ሼርና ፎርዋርድ ማድረግ አይርሱ
🔺 @washera12
ግሬት ቪዥን ኮሌጅ 2018 ዓ/ም የምረቃ ፕሮግራም
ግሬት ቪዥን ኮሌጅ በወልቂጤ ካምፓስ በዲግሪ እና በTVET ያሰለጠናቸውን 310 ተማሪዎች በዛሬዋ ቀን በወልቂጤ ከተማ በሃይርሽ አዳራሽ (በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት አዳራሽ) በደማቅ ሁኔታ እያስመረቀ ይገኛል::
የምረቃ ፕሮግራም ስነስርአቱን እንኳን ደህና መጣችሁ... የተንቢ...
Do you know the default subnet mask for a Class C IPv4 network? Test your networking skills! 👆👆👆💻
https://t.me/quizearnbot/quiz?startapp=37285457594259681
✅ I have already won $482!
🎁 Get $500 Every Day...
💵 Earn $10 For Every Referral
💰 Click the link, play for free, and start earning!
+2
#NationalExam
የ2018 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ነገ ሰኔ 23/2018 ዓ.ም መሠጠት ይጀምራል።
ፈተናው እስከ ሐምሌ 16/2018 ዓ.ም በመላ ሀገሪቱ በ607 የፈተና ማዕከላት በስድስት ዙሮች ይሰጣል።
ከአንደኛ እስከ ሦስተኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ፈተና የሚሰጥ ሲሆን፤ ከአራተኛ እስከ ስድስተኛ ዙር የማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ፈተናቸውን ይወስዳሉ፡፡
ለፈተናው በድምሩ 563,501 ተፈታኞች (306,456 የተፈጥሮ ሳይንስ እና 257,045 የማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች) መመዝገባቸውን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መግለፁ ይታወቃል።
ፈተናውን በወረቀት የሚፈተኑ ተፈታኞች የተፈጥሮ ሳይንስ በሦስተኛ ዙር ላይ የሚፈተኑ ሲሆን፤ የማኅበራዊ ሳይንስ በአራተኛ ዙር በዩኒቨርሲቲ ውስጥ የሚፈተኑ መሆናቸውን አገልግሎቱ ያወጣው መርሐግብር ያሳያል።
ተፈታኞች ወደ ፈተና ማዕከላት ስትሔዱ የመፈተኛ መግቢያ ካርድ (Admission Card)፣ የተማሪ/ሕጋዊ መታወቂያ እንዲሁም የተፈቀደ እስክሪብቶ/እርሳስ እና ባዶ ወረቀት መያዝ ይኖርባችኋል።
➡️ https://t.me/wastewater12
