cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

✞ ቤተ ያዕቆብ ✞

እንኳን ደኅና መጣችሁ ! ዓላማ ፦ በ ✞ ቤተ እስራኤል ✞ ማኅበራችን የምንማማራቸውን ትምህርቶች ፣ የጥያቄ መልሶች ፣ ስነ ጽሑፎችና የመዝሙሮች ምስጋናዎች በዚህ የሚቀመጡበት ፤ ከተለያዩ ምንጮች የተገኙ መንፈሳዊ ጽሑፎችና የመጻሕፍት pdf የሚለቀቁበት Channel ነው ። ለሐሳብ ወይም አስተያዬት @Wonde2010 ላይ ያስቀምጡልኝ ! ግሩፓችን 👉 https://t.me/betesrael

Show more
Advertising posts
394
Subscribers
+124 hours
No data7 days
-830 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

 🕯" ጉባኤ መክፈቻ ጸሎት " 🕯 ✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ። ✞    እግዚአብሔር አምላካችን ሆይ የተሰበሰብነው በስምህ ነውና ወደኛ ተመልከት በመካከላችንም ተገኝልን ። መንፈሳችንን በጸጋህ ሙላልን በምንማማርባቸውና በምንነጋገርባቸው  ነገሮች መወሰን የሚገባንን አሳየን በነገር ሁሉ አንተን ደስ የሚያሰኝ አንተ የምትመራን ቤተክርስቲያንንም የሚያከብር አድርግልን ። የውሳኔያችን መሪ አንተ ብቻ ሁን ። ፍሬያማ እንዲሆኑ የምታደርግም አንተ ብቻ ነህና ድንቁርናችንን ፣ ግብዝነታችንንና የዓለምን ሥርዓት ለመከተል መጣራችን ስሕተት እንዳይጥለን ጠብቀን ። ከአባቶቻችን ጋር ሆነህ በጉባኤያቸው ሁሉ የቀናች ሃይማኖትን ለማጽናትና የክህደትን አረም በሚነቅሉ ወቅት እንደተገኘህና ሁለንተናቸውን እንደረዳህ እኛንም እንዲሁ ርዳን ። የተሰበሰብነው በስምህ ስለሆነ ሐሳባችንን ሁሉ በዚህ ዓለም ሐሳብ ሳይባክን ከአንተ ሳይለይና በፍቅርህ ለተመሠረተው እውነተኛነት እንድንጣጣር አድርገን ። በስምህ በተሰበሰብነው አንዳችንም የተለወጠና ክፋትን የሚያስብ ልቦና ይዘን በዚህ ጉባኤ እንዳንቀርብ አድርገን ። ክብርህን ለመመስከር በተቀበልናት በዚች ኃላፊነት ሁሉ የማንጠቅም ባሪያዎች ነን ብለን በትሕትና እንድንመላለስም አድርገን ። ወላዲተ አምላክ እመቤታችን ድንግል ማርያም ሆይ ማኅበራችንና ጉባኤያችንን ባርኪልን ። የማኅበራችንን እቅድ ፣ አማናዊ ሕይወት የሚያሰጠውን የእግዚአብሔርን ቃል ለሁሉ ለማዳረስ የምናደርገውን ጥረት ሁሉ አንቺ አስፈጽሚን ። በማናቸውም ምክንያት መሰባሰባችንንና አንድነታችንን እንዳንተው መጽናናትን ስጪን ። ጉባኤ ሐዋርያትን የባረከ አምላክ የኛንም የደካሞቹን መሰባሰብ ይባርክ ። በሁላችን እናት በእመቤታችን ድንግል ማርያም ስም ለዘላለሙ አሜን ። አባታችን ሆይ በሰማያት የምትኖር : ስምህ ይቀደስ መንግሥትህ ትምጣ : ፈቃድህ በሰማይ እንደሆነች ፡ እንዲሁም በምድር ትሁን ። የዕለት እንጀራችንን ስጠን ዛሬ ፡ በደላችንንም ይቅር በለን ፤ እኛም የበደሉንን ይቅር እንደምንል ። አቤቱ ወደ ፈተናም አታግባን ፡ ከክፉ ሁሉ አድነን እንጂ : መንግሥት ያንተ ናትና ፡ ኃይል ክብር ምስጋናም ፡ ለዘላለሙ አሜን ። እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሆይ ፤ በመልአኩ በቅዱስ ገብርኤል ሰላምታ፡ሰላም እንልሻለን:በሀሳብሽ ድንግል ነሽ : በሥጋሽም ድንግል  ነሽ ። የአሸናፊ የእግዚአብሔር እናት ሆይ : ሰላምታ ላንቺ : ይገባል ። ከሴቶች ሁሉ ተለይተሽ አንቺ የተባረክሽ ነሽና : የማኅፀንሽም ፍሬ ፡ የተባረከ ነው ። ጸጋን የተመላሽ ድንግል ሆይ ደስ ይበልሽ ፡ ልዑል እግዚአብሔር ከአንቺ ጋር ነውና ፡ ከተወደደው ልጅሽ ፡ ከጌታችን ከመድኃኒታችን  ከኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ ፡ ይቅርታንና ምሕረትን ለምኝልን ፡ ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ለዘላለሙ አሜን ። ✞🕯
Show all...
 🕯" ጉባኤ መክፈቻ ጸሎት " 🕯 ✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ። ✞    እግዚአብሔር አምላካችን ሆይ የተሰበሰብነው በስምህ ነውና ወደኛ ተመልከት በመካከላችንም ተገኝልን ። መንፈሳችንን በጸጋህ ሙላልን በምንማማርባቸውና በምንነጋገርባቸው  ነገሮች መወሰን የሚገባንን አሳየን በነገር ሁሉ አንተን ደስ የሚያሰኝ አንተ የምትመራን ቤተክርስቲያንንም የሚያከብር አድርግልን ። የውሳኔያችን መሪ አንተ ብቻ ሁን ። ፍሬያማ እንዲሆኑ የምታደርግም አንተ ብቻ ነህና ድንቁርናችንን ፣ ግብዝነታችንንና የዓለምን ሥርዓት ለመከተል መጣራችን ስሕተት እንዳይጥለን ጠብቀን ። ከአባቶቻችን ጋር ሆነህ በጉባኤያቸው ሁሉ የቀናች ሃይማኖትን ለማጽናትና የክህደትን አረም በሚነቅሉ ወቅት እንደተገኘህና ሁለንተናቸውን እንደረዳህ እኛንም እንዲሁ ርዳን ። የተሰበሰብነው በስምህ ስለሆነ ሐሳባችንን ሁሉ በዚህ ዓለም ሐሳብ ሳይባክን ከአንተ ሳይለይና በፍቅርህ ለተመሠረተው እውነተኛነት እንድንጣጣር አድርገን ። በስምህ በተሰበሰብነው አንዳችንም የተለወጠና ክፋትን የሚያስብ ልቦና ይዘን በዚህ ጉባኤ እንዳንቀርብ አድርገን ። ክብርህን ለመመስከር በተቀበልናት በዚች ኃላፊነት ሁሉ የማንጠቅም ባሪያዎች ነን ብለን በትሕትና እንድንመላለስም አድርገን ። ወላዲተ አምላክ እመቤታችን ድንግል ማርያም ሆይ ማኅበራችንና ጉባኤያችንን ባርኪልን ። የማኅበራችንን እቅድ ፣ አማናዊ ሕይወት የሚያሰጠውን የእግዚአብሔርን ቃል ለሁሉ ለማዳረስ የምናደርገውን ጥረት ሁሉ አንቺ አስፈጽሚን ። በማናቸውም ምክንያት መሰባሰባችንንና አንድነታችንን እንዳንተው መጽናናትን ስጪን ። ጉባኤ ሐዋርያትን የባረከ አምላክ የኛንም የደካሞቹን መሰባሰብ ይባርክ ። በሁላችን እናት በእመቤታችን ድንግል ማርያም ስም ለዘላለሙ አሜን ። አባታችን ሆይ በሰማያት የምትኖር : ስምህ ይቀደስ መንግሥትህ ትምጣ : ፈቃድህ በሰማይ እንደሆነች ፡ እንዲሁም በምድር ትሁን ። የዕለት እንጀራችንን ስጠን ዛሬ ፡ በደላችንንም ይቅር በለን ፤ እኛም የበደሉንን ይቅር እንደምንል ። አቤቱ ወደ ፈተናም አታግባን ፡ ከክፉ ሁሉ አድነን እንጂ : መንግሥት ያንተ ናትና ፡ ኃይል ክብር ምስጋናም ፡ ለዘላለሙ አሜን ። እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሆይ ፤ በመልአኩ በቅዱስ ገብርኤል ሰላምታ፡ሰላም እንልሻለን:በሀሳብሽ ድንግል ነሽ : በሥጋሽም ድንግል  ነሽ ። የአሸናፊ የእግዚአብሔር እናት ሆይ : ሰላምታ ላንቺ : ይገባል ። ከሴቶች ሁሉ ተለይተሽ አንቺ የተባረክሽ ነሽና : የማኅፀንሽም ፍሬ ፡ የተባረከ ነው ። ጸጋን የተመላሽ ድንግል ሆይ ደስ ይበልሽ ፡ ልዑል እግዚአብሔር ከአንቺ ጋር ነውና ፡ ከተወደደው ልጅሽ ፡ ከጌታችን ከመድኃኒታችን  ከኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ ፡ ይቅርታንና ምሕረትን ለምኝልን ፡ ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ለዘላለሙ አሜን ። ✞🕯
Show all...
 🕯" ጉባኤ መክፈቻ ጸሎት " 🕯 ✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ። ✞    እግዚአብሔር አምላካችን ሆይ የተሰበሰብነው በስምህ ነውና ወደኛ ተመልከት በመካከላችንም ተገኝልን ። መንፈሳችንን በጸጋህ ሙላልን በምንማማርባቸውና በምንነጋገርባቸው  ነገሮች መወሰን የሚገባንን አሳየን በነገር ሁሉ አንተን ደስ የሚያሰኝ አንተ የምትመራን ቤተክርስቲያንንም የሚያከብር አድርግልን ። የውሳኔያችን መሪ አንተ ብቻ ሁን ። ፍሬያማ እንዲሆኑ የምታደርግም አንተ ብቻ ነህና ድንቁርናችንን ፣ ግብዝነታችንንና የዓለምን ሥርዓት ለመከተል መጣራችን ስሕተት እንዳይጥለን ጠብቀን ። ከአባቶቻችን ጋር ሆነህ በጉባኤያቸው ሁሉ የቀናች ሃይማኖትን ለማጽናትና የክህደትን አረም በሚነቅሉ ወቅት እንደተገኘህና ሁለንተናቸውን እንደረዳህ እኛንም እንዲሁ ርዳን ። የተሰበሰብነው በስምህ ስለሆነ ሐሳባችንን ሁሉ በዚህ ዓለም ሐሳብ ሳይባክን ከአንተ ሳይለይና በፍቅርህ ለተመሠረተው እውነተኛነት እንድንጣጣር አድርገን ። በስምህ በተሰበሰብነው አንዳችንም የተለወጠና ክፋትን የሚያስብ ልቦና ይዘን በዚህ ጉባኤ እንዳንቀርብ አድርገን ። ክብርህን ለመመስከር በተቀበልናት በዚች ኃላፊነት ሁሉ የማንጠቅም ባሪያዎች ነን ብለን በትሕትና እንድንመላለስም አድርገን ። ወላዲተ አምላክ እመቤታችን ድንግል ማርያም ሆይ ማኅበራችንና ጉባኤያችንን ባርኪልን ። የማኅበራችንን እቅድ ፣ አማናዊ ሕይወት የሚያሰጠውን የእግዚአብሔርን ቃል ለሁሉ ለማዳረስ የምናደርገውን ጥረት ሁሉ አንቺ አስፈጽሚን ። በማናቸውም ምክንያት መሰባሰባችንንና አንድነታችንን እንዳንተው መጽናናትን ስጪን ። ጉባኤ ሐዋርያትን የባረከ አምላክ የኛንም የደካሞቹን መሰባሰብ ይባርክ ። በሁላችን እናት በእመቤታችን ድንግል ማርያም ስም ለዘላለሙ አሜን ። አባታችን ሆይ በሰማያት የምትኖር : ስምህ ይቀደስ መንግሥትህ ትምጣ : ፈቃድህ በሰማይ እንደሆነች ፡ እንዲሁም በምድር ትሁን ። የዕለት እንጀራችንን ስጠን ዛሬ ፡ በደላችንንም ይቅር በለን ፤ እኛም የበደሉንን ይቅር እንደምንል ። አቤቱ ወደ ፈተናም አታግባን ፡ ከክፉ ሁሉ አድነን እንጂ : መንግሥት ያንተ ናትና ፡ ኃይል ክብር ምስጋናም ፡ ለዘላለሙ አሜን ። እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሆይ ፤ በመልአኩ በቅዱስ ገብርኤል ሰላምታ፡ሰላም እንልሻለን:በሀሳብሽ ድንግል ነሽ : በሥጋሽም ድንግል  ነሽ ። የአሸናፊ የእግዚአብሔር እናት ሆይ : ሰላምታ ላንቺ : ይገባል ። ከሴቶች ሁሉ ተለይተሽ አንቺ የተባረክሽ ነሽና : የማኅፀንሽም ፍሬ ፡ የተባረከ ነው ። ጸጋን የተመላሽ ድንግል ሆይ ደስ ይበልሽ ፡ ልዑል እግዚአብሔር ከአንቺ ጋር ነውና ፡ ከተወደደው ልጅሽ ፡ ከጌታችን ከመድኃኒታችን  ከኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ ፡ ይቅርታንና ምሕረትን ለምኝልን ፡ ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ለዘላለሙ አሜን ። ✞🕯
Show all...
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ✞✞✞         🙏" ጉባኤ መክፈቻ ጸሎት "🙏 እግዚአብሔር አምላካችን ሆይ የተሰበሰብነው በስምህ ነውና ወደኛ ተመልከት በመካከላችንም ተገኝልን ። መንፈሳችንን በጸጋህ ሙላልን በምንማማርባቸውና በምንነጋገርባቸው  ነገሮች መወሰን የሚገባንን አሳየን በነገር ሁሉ አንተን ደስ የሚያሰኝ አንተ የምትመራን ቤተክርስቲያንንም የሚያከብር አድርግልን ። የውሳኔያችን መሪ አንተ ብቻ ሁን ። ፍሬያማ እንዲሆኑ የምታደርግም አንተ ብቻ ነህና ድንቁርናችንን ፣ ግብዝነታችንንና የዓለምን ሥርዓት ለመከተል መጣራችን ስሕተት እንዳይጥለን ጠብቀን ። ከአባቶቻችን ጋር ሆነህ በጉባኤያቸው ሁሉ የቀናች ሃይማኖትን ለማጽናትና የክህደትን አረም በሚነቅሉ ወቅት እንደተገኘህና ሁለንተናቸውን እንደረዳህ እኛንም እንዲሁ ርዳን ። የተሰበሰብነው በስምህ ስለሆነ ሐሳባችንን ሁሉ በዚህ ዓለም ሐሳብ ሳይባክን ከአንተ ሳይለይና በፍቅርህ ለተመሠረተው እውነተኛነት እንድንጣጣር አድርገን ። በስምህ በተሰበሰብነው አንዳችንም የተለወጠና ክፋትን የሚያስብ ልቦና ይዘን በዚህ ጉባኤ እንዳንቀርብ አድርገን ። ክብርህን ለመመስከር በተቀበልናት በዚች ኃላፊነት ሁሉ የማንጠቅም ባሪያዎች ነን ብለን በትሕትና እንድንመላለስም አድርገን ። ወላዲተ አምላክ እመቤታችን ድንግል ማርያም ሆይ ማኅበራችንና ጉባኤያችንን ባርኪልን ። የማኅበራችንን እቅድ ፣ አማናዊ ሕይወት የሚያሰጠውን የእግዚአብሔርን ቃል ለሁሉ ለማዳረስ የምናደርገውን ጥረት ሁሉ አንቺ አስፈጽሚን ። በማናቸውም ምክንያት መሰባሰባችንንና አንድነታችንን እንዳንተው መጽናናትን ስጪን ። ጉባኤ ሐዋርያትን የባረከ አምላክ የኛንም የደካሞቹን መሰባሰብ ይባርክ ። በሁላችን እናት በእመቤታችን ድንግል ማርያም ስም ለዘላለሙ አሜን ። አባታችን ሆይ በሰማያት የምትኖር : ስምህ ይቀደስ መንግሥትህ ትምጣ : ፈቃድህ በሰማይ እንደሆነች ፡ እንዲሁም በምድር ትሁን ። የዕለት እንጀራችንን ስጠን ዛሬ ፡ በደላችንንም ይቅር በለን ፤ እኛም የበደሉንን ይቅር እንደምንል ። አቤቱ ወደ ፈተናም አታግባን ፡ ከክፉ ሁሉ አድነን እንጂ : መንግሥት ያንተ ናትና ፡ ኃይል ክብር ምስጋናም ፡ ለዘላለሙ አሜን ። እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሆይ ፤ በመልአኩ በቅዱስ ገብርኤል ሰላምታ፡ሰላም እንልሻለን:በሀሳብሽ ድንግል ነሽ : በሥጋሽም ድንግል  ነሽ ። የአሸናፊ የእግዚአብሔር እናት ሆይ : ሰላምታ ላንቺ : ይገባል ። ከሴቶች ሁሉ ተለይተሽ አንቺ የተባረክሽ ነሽና : የማኅፀንሽም ፍሬ ፡ የተባረከ ነው ። ጸጋን የተመላሽ ድንግል ሆይ ደስ ይበልሽ ፡ ልዑል እግዚአብሔር ከአንቺ ጋር ነውና ፡ ከተወደደው ልጅሽ ፡ ከጌታችን ከመድኃኒታችን  ከኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ ፡ ይቅርታንና ምሕረትን ለምኝልን ፡ ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ለዘላለሙ አሜን ። 🤲
Show all...
 🕯" ጉባኤ መክፈቻ ጸሎት " 🕯 ✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ። ✞    እግዚአብሔር አምላካችን ሆይ የተሰበሰብነው በስምህ ነውና ወደኛ ተመልከት በመካከላችንም ተገኝልን ። መንፈሳችንን በጸጋህ ሙላልን በምንማማርባቸውና በምንነጋገርባቸው  ነገሮች መወሰን የሚገባንን አሳየን በነገር ሁሉ አንተን ደስ የሚያሰኝ አንተ የምትመራን ቤተክርስቲያንንም የሚያከብር አድርግልን ። የውሳኔያችን መሪ አንተ ብቻ ሁን ። ፍሬያማ እንዲሆኑ የምታደርግም አንተ ብቻ ነህና ድንቁርናችንን ፣ ግብዝነታችንንና የዓለምን ሥርዓት ለመከተል መጣራችን ስሕተት እንዳይጥለን ጠብቀን ። ከአባቶቻችን ጋር ሆነህ በጉባኤያቸው ሁሉ የቀናች ሃይማኖትን ለማጽናትና የክህደትን አረም በሚነቅሉ ወቅት እንደተገኘህና ሁለንተናቸውን እንደረዳህ እኛንም እንዲሁ ርዳን ። የተሰበሰብነው በስምህ ስለሆነ ሐሳባችንን ሁሉ በዚህ ዓለም ሐሳብ ሳይባክን ከአንተ ሳይለይና በፍቅርህ ለተመሠረተው እውነተኛነት እንድንጣጣር አድርገን ። በስምህ በተሰበሰብነው አንዳችንም የተለወጠና ክፋትን የሚያስብ ልቦና ይዘን በዚህ ጉባኤ እንዳንቀርብ አድርገን ። ክብርህን ለመመስከር በተቀበልናት በዚች ኃላፊነት ሁሉ የማንጠቅም ባሪያዎች ነን ብለን በትሕትና እንድንመላለስም አድርገን ። ወላዲተ አምላክ እመቤታችን ድንግል ማርያም ሆይ ማኅበራችንና ጉባኤያችንን ባርኪልን ። የማኅበራችንን እቅድ ፣ አማናዊ ሕይወት የሚያሰጠውን የእግዚአብሔርን ቃል ለሁሉ ለማዳረስ የምናደርገውን ጥረት ሁሉ አንቺ አስፈጽሚን ። በማናቸውም ምክንያት መሰባሰባችንንና አንድነታችንን እንዳንተው መጽናናትን ስጪን ። ጉባኤ ሐዋርያትን የባረከ አምላክ የኛንም የደካሞቹን መሰባሰብ ይባርክ ። በሁላችን እናት በእመቤታችን ድንግል ማርያም ስም ለዘላለሙ አሜን ። አባታችን ሆይ በሰማያት የምትኖር : ስምህ ይቀደስ መንግሥትህ ትምጣ : ፈቃድህ በሰማይ እንደሆነች ፡ እንዲሁም በምድር ትሁን ። የዕለት እንጀራችንን ስጠን ዛሬ ፡ በደላችንንም ይቅር በለን ፤ እኛም የበደሉንን ይቅር እንደምንል ። አቤቱ ወደ ፈተናም አታግባን ፡ ከክፉ ሁሉ አድነን እንጂ : መንግሥት ያንተ ናትና ፡ ኃይል ክብር ምስጋናም ፡ ለዘላለሙ አሜን ። እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሆይ ፤ በመልአኩ በቅዱስ ገብርኤል ሰላምታ፡ሰላም እንልሻለን:በሀሳብሽ ድንግል ነሽ : በሥጋሽም ድንግል  ነሽ ። የአሸናፊ የእግዚአብሔር እናት ሆይ : ሰላምታ ላንቺ : ይገባል ። ከሴቶች ሁሉ ተለይተሽ አንቺ የተባረክሽ ነሽና : የማኅፀንሽም ፍሬ ፡ የተባረከ ነው ። ጸጋን የተመላሽ ድንግል ሆይ ደስ ይበልሽ ፡ ልዑል እግዚአብሔር ከአንቺ ጋር ነውና ፡ ከተወደደው ልጅሽ ፡ ከጌታችን ከመድኃኒታችን  ከኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ ፡ ይቅርታንና ምሕረትን ለምኝልን ፡ ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ለዘላለሙ አሜን ። ✞🕯
Show all...
የማርያም ❤@igziyabhern
Show all...
1
 🕯" ጉባኤ መክፈቻ ጸሎት " 🕯 ✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ። ✞    እግዚአብሔር አምላካችን ሆይ የተሰበሰብነው በስምህ ነውና ወደኛ ተመልከት በመካከላችንም ተገኝልን ። መንፈሳችንን በጸጋህ ሙላልን በምንማማርባቸውና በምንነጋገርባቸው  ነገሮች መወሰን የሚገባንን አሳየን በነገር ሁሉ አንተን ደስ የሚያሰኝ አንተ የምትመራን ቤተክርስቲያንንም የሚያከብር አድርግልን ። የውሳኔያችን መሪ አንተ ብቻ ሁን ። ፍሬያማ እንዲሆኑ የምታደርግም አንተ ብቻ ነህና ድንቁርናችንን ፣ ግብዝነታችንንና የዓለምን ሥርዓት ለመከተል መጣራችን ስሕተት እንዳይጥለን ጠብቀን ። ከአባቶቻችን ጋር ሆነህ በጉባኤያቸው ሁሉ የቀናች ሃይማኖትን ለማጽናትና የክህደትን አረም በሚነቅሉ ወቅት እንደተገኘህና ሁለንተናቸውን እንደረዳህ እኛንም እንዲሁ ርዳን ። የተሰበሰብነው በስምህ ስለሆነ ሐሳባችንን ሁሉ በዚህ ዓለም ሐሳብ ሳይባክን ከአንተ ሳይለይና በፍቅርህ ለተመሠረተው እውነተኛነት እንድንጣጣር አድርገን ። በስምህ በተሰበሰብነው አንዳችንም የተለወጠና ክፋትን የሚያስብ ልቦና ይዘን በዚህ ጉባኤ እንዳንቀርብ አድርገን ። ክብርህን ለመመስከር በተቀበልናት በዚች ኃላፊነት ሁሉ የማንጠቅም ባሪያዎች ነን ብለን በትሕትና እንድንመላለስም አድርገን ። ወላዲተ አምላክ እመቤታችን ድንግል ማርያም ሆይ ማኅበራችንና ጉባኤያችንን ባርኪልን ። የማኅበራችንን እቅድ ፣ አማናዊ ሕይወት የሚያሰጠውን የእግዚአብሔርን ቃል ለሁሉ ለማዳረስ የምናደርገውን ጥረት ሁሉ አንቺ አስፈጽሚን ። በማናቸውም ምክንያት መሰባሰባችንንና አንድነታችንን እንዳንተው መጽናናትን ስጪን ። ጉባኤ ሐዋርያትን የባረከ አምላክ የኛንም የደካሞቹን መሰባሰብ ይባርክ ። በሁላችን እናት በእመቤታችን ድንግል ማርያም ስም ለዘላለሙ አሜን ። አባታችን ሆይ በሰማያት የምትኖር : ስምህ ይቀደስ መንግሥትህ ትምጣ : ፈቃድህ በሰማይ እንደሆነች ፡ እንዲሁም በምድር ትሁን ። የዕለት እንጀራችንን ስጠን ዛሬ ፡ በደላችንንም ይቅር በለን ፤ እኛም የበደሉንን ይቅር እንደምንል ። አቤቱ ወደ ፈተናም አታግባን ፡ ከክፉ ሁሉ አድነን እንጂ : መንግሥት ያንተ ናትና ፡ ኃይል ክብር ምስጋናም ፡ ለዘላለሙ አሜን ። እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሆይ ፤ በመልአኩ በቅዱስ ገብርኤል ሰላምታ፡ሰላም እንልሻለን:በሀሳብሽ ድንግል ነሽ : በሥጋሽም ድንግል  ነሽ ። የአሸናፊ የእግዚአብሔር እናት ሆይ : ሰላምታ ላንቺ : ይገባል ። ከሴቶች ሁሉ ተለይተሽ አንቺ የተባረክሽ ነሽና : የማኅፀንሽም ፍሬ ፡ የተባረከ ነው ። ጸጋን የተመላሽ ድንግል ሆይ ደስ ይበልሽ ፡ ልዑል እግዚአብሔር ከአንቺ ጋር ነውና ፡ ከተወደደው ልጅሽ ፡ ከጌታችን ከመድኃኒታችን  ከኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ ፡ ይቅርታንና ምሕረትን ለምኝልን ፡ ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ለዘላለሙ አሜን ። ✞🕯
Show all...
 🕯" ጉባኤ መክፈቻ ጸሎት " 🕯 ✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ። ✞    እግዚአብሔር አምላካችን ሆይ የተሰበሰብነው በስምህ ነውና ወደኛ ተመልከት በመካከላችንም ተገኝልን ። መንፈሳችንን በጸጋህ ሙላልን በምንማማርባቸውና በምንነጋገርባቸው  ነገሮች መወሰን የሚገባንን አሳየን በነገር ሁሉ አንተን ደስ የሚያሰኝ አንተ የምትመራን ቤተክርስቲያንንም የሚያከብር አድርግልን ። የውሳኔያችን መሪ አንተ ብቻ ሁን ። ፍሬያማ እንዲሆኑ የምታደርግም አንተ ብቻ ነህና ድንቁርናችንን ፣ ግብዝነታችንንና የዓለምን ሥርዓት ለመከተል መጣራችን ስሕተት እንዳይጥለን ጠብቀን ። ከአባቶቻችን ጋር ሆነህ በጉባኤያቸው ሁሉ የቀናች ሃይማኖትን ለማጽናትና የክህደትን አረም በሚነቅሉ ወቅት እንደተገኘህና ሁለንተናቸውን እንደረዳህ እኛንም እንዲሁ ርዳን ። የተሰበሰብነው በስምህ ስለሆነ ሐሳባችንን ሁሉ በዚህ ዓለም ሐሳብ ሳይባክን ከአንተ ሳይለይና በፍቅርህ ለተመሠረተው እውነተኛነት እንድንጣጣር አድርገን ። በስምህ በተሰበሰብነው አንዳችንም የተለወጠና ክፋትን የሚያስብ ልቦና ይዘን በዚህ ጉባኤ እንዳንቀርብ አድርገን ። ክብርህን ለመመስከር በተቀበልናት በዚች ኃላፊነት ሁሉ የማንጠቅም ባሪያዎች ነን ብለን በትሕትና እንድንመላለስም አድርገን ። ወላዲተ አምላክ እመቤታችን ድንግል ማርያም ሆይ ማኅበራችንና ጉባኤያችንን ባርኪልን ። የማኅበራችንን እቅድ ፣ አማናዊ ሕይወት የሚያሰጠውን የእግዚአብሔርን ቃል ለሁሉ ለማዳረስ የምናደርገውን ጥረት ሁሉ አንቺ አስፈጽሚን ። በማናቸውም ምክንያት መሰባሰባችንንና አንድነታችንን እንዳንተው መጽናናትን ስጪን ። ጉባኤ ሐዋርያትን የባረከ አምላክ የኛንም የደካሞቹን መሰባሰብ ይባርክ ። በሁላችን እናት በእመቤታችን ድንግል ማርያም ስም ለዘላለሙ አሜን ። አባታችን ሆይ በሰማያት የምትኖር : ስምህ ይቀደስ መንግሥትህ ትምጣ : ፈቃድህ በሰማይ እንደሆነች ፡ እንዲሁም በምድር ትሁን ። የዕለት እንጀራችንን ስጠን ዛሬ ፡ በደላችንንም ይቅር በለን ፤ እኛም የበደሉንን ይቅር እንደምንል ። አቤቱ ወደ ፈተናም አታግባን ፡ ከክፉ ሁሉ አድነን እንጂ : መንግሥት ያንተ ናትና ፡ ኃይል ክብር ምስጋናም ፡ ለዘላለሙ አሜን ። እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሆይ ፤ በመልአኩ በቅዱስ ገብርኤል ሰላምታ፡ሰላም እንልሻለን:በሀሳብሽ ድንግል ነሽ : በሥጋሽም ድንግል  ነሽ ። የአሸናፊ የእግዚአብሔር እናት ሆይ : ሰላምታ ላንቺ : ይገባል ። ከሴቶች ሁሉ ተለይተሽ አንቺ የተባረክሽ ነሽና : የማኅፀንሽም ፍሬ ፡ የተባረከ ነው ። ጸጋን የተመላሽ ድንግል ሆይ ደስ ይበልሽ ፡ ልዑል እግዚአብሔር ከአንቺ ጋር ነውና ፡ ከተወደደው ልጅሽ ፡ ከጌታችን ከመድኃኒታችን  ከኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ ፡ ይቅርታንና ምሕረትን ለምኝልን ፡ ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ለዘላለሙ አሜን ። ✞🕯
Show all...
 🕯" ጉባኤ መክፈቻ ጸሎት " 🕯 ✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ። ✞    እግዚአብሔር አምላካችን ሆይ የተሰበሰብነው በስምህ ነውና ወደኛ ተመልከት በመካከላችንም ተገኝልን ። መንፈሳችንን በጸጋህ ሙላልን በምንማማርባቸውና በምንነጋገርባቸው  ነገሮች መወሰን የሚገባንን አሳየን በነገር ሁሉ አንተን ደስ የሚያሰኝ አንተ የምትመራን ቤተክርስቲያንንም የሚያከብር አድርግልን ። የውሳኔያችን መሪ አንተ ብቻ ሁን ። ፍሬያማ እንዲሆኑ የምታደርግም አንተ ብቻ ነህና ድንቁርናችንን ፣ ግብዝነታችንንና የዓለምን ሥርዓት ለመከተል መጣራችን ስሕተት እንዳይጥለን ጠብቀን ። ከአባቶቻችን ጋር ሆነህ በጉባኤያቸው ሁሉ የቀናች ሃይማኖትን ለማጽናትና የክህደትን አረም በሚነቅሉ ወቅት እንደተገኘህና ሁለንተናቸውን እንደረዳህ እኛንም እንዲሁ ርዳን ። የተሰበሰብነው በስምህ ስለሆነ ሐሳባችንን ሁሉ በዚህ ዓለም ሐሳብ ሳይባክን ከአንተ ሳይለይና በፍቅርህ ለተመሠረተው እውነተኛነት እንድንጣጣር አድርገን ። በስምህ በተሰበሰብነው አንዳችንም የተለወጠና ክፋትን የሚያስብ ልቦና ይዘን በዚህ ጉባኤ እንዳንቀርብ አድርገን ። ክብርህን ለመመስከር በተቀበልናት በዚች ኃላፊነት ሁሉ የማንጠቅም ባሪያዎች ነን ብለን በትሕትና እንድንመላለስም አድርገን ። ወላዲተ አምላክ እመቤታችን ድንግል ማርያም ሆይ ማኅበራችንና ጉባኤያችንን ባርኪልን ። የማኅበራችንን እቅድ ፣ አማናዊ ሕይወት የሚያሰጠውን የእግዚአብሔርን ቃል ለሁሉ ለማዳረስ የምናደርገውን ጥረት ሁሉ አንቺ አስፈጽሚን ። በማናቸውም ምክንያት መሰባሰባችንንና አንድነታችንን እንዳንተው መጽናናትን ስጪን ። ጉባኤ ሐዋርያትን የባረከ አምላክ የኛንም የደካሞቹን መሰባሰብ ይባርክ ። በሁላችን እናት በእመቤታችን ድንግል ማርያም ስም ለዘላለሙ አሜን ። አባታችን ሆይ በሰማያት የምትኖር : ስምህ ይቀደስ መንግሥትህ ትምጣ : ፈቃድህ በሰማይ እንደሆነች ፡ እንዲሁም በምድር ትሁን ። የዕለት እንጀራችንን ስጠን ዛሬ ፡ በደላችንንም ይቅር በለን ፤ እኛም የበደሉንን ይቅር እንደምንል ። አቤቱ ወደ ፈተናም አታግባን ፡ ከክፉ ሁሉ አድነን እንጂ : መንግሥት ያንተ ናትና ፡ ኃይል ክብር ምስጋናም ፡ ለዘላለሙ አሜን ። እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሆይ ፤ በመልአኩ በቅዱስ ገብርኤል ሰላምታ፡ሰላም እንልሻለን:በሀሳብሽ ድንግል ነሽ : በሥጋሽም ድንግል  ነሽ ። የአሸናፊ የእግዚአብሔር እናት ሆይ : ሰላምታ ላንቺ : ይገባል ። ከሴቶች ሁሉ ተለይተሽ አንቺ የተባረክሽ ነሽና : የማኅፀንሽም ፍሬ ፡ የተባረከ ነው ። ጸጋን የተመላሽ ድንግል ሆይ ደስ ይበልሽ ፡ ልዑል እግዚአብሔር ከአንቺ ጋር ነውና ፡ ከተወደደው ልጅሽ ፡ ከጌታችን ከመድኃኒታችን  ከኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ ፡ ይቅርታንና ምሕረትን ለምኝልን ፡ ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ለዘላለሙ አሜን ። ✞🕯
Show all...
👍 2
ወምድርኒ ትገብር ፋሲካ              ወምድርኒ ትገብር ፋሲካ (2) ተሐጺባ በደመ ክርስቶስ (4) ምድር ጸዳች ሐሴት አረገች(2) በክርስቶስ ደም በውነት ታጠበች(4)      ❤@igziyabhern
Show all...
1