በሰዓሊተ ምህረት የኢቴዩ ግቢ ጉባኤ etu ggubae @sealite
ይህ የኢትዮጵያ ቴክኒካል ዩኒቨርስቲ ግቢ ጉባኤ Official Channel ሲሆን፥ በዚህ የቴግራም ቻናል ስለ አገልግሎታችን እና ወቅታዊ የቤተ ክርስቲያን መረጃዎችን ለግቢ ጉባኤ አባላቶቻችን የምናሳውቅበት ነው።
Show more209Subscribers
No data24 hours
No data7 days
+230 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
ሰላም የእግዚአብሔር ቤተሰቦች እንድት ሰነበታችሁ? ዛሬ ማታ ከእራት በኋለ 18/08/2016 ዓ ም ከ12:15 ስዓት ጀመሩ ለ4ኛ ዓመት ተመራቂዎቹ በሙሉ ነገረ-ቅዱሳን ኮርስ ይሰጣል እና በሰዓቱ እንድትገኝ በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን ።
👍 2
Show all...
TikTok · orthodox
5128 likes, 94 comments. “#ኦርቶዶክስ_ተዋህዶ_ፀንታ_ለዘለዓለም_ትኑር #ኦርቶዶክስ⛪ተዋህዶ⛪ለዘለዓለም🙏ትኑር🙏 #ethiopian_tik_tok #ethiopian_tik_tok🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹 #eritreantiktok🇪🇷🇪🇷habesha #tiktok #orthodox #viral #foryou #fyp @ትውልድ ሁሉ ያመስግኑሻል /ይሰግዱልሻል @orthodox @orthodox @orthodox”
👍 1
የእግዚአብሔር ቤተሰቦች እንዴት ናችሁ ለመጽሔት የተመለመላችሁ አባቶች ወንድሞችና እህቶች ከዚህ በታች በምናስቀምጥላችሁ ስልክ ቁጥር በግል ቴሌግራም እስከ አርብ ብቻ እንድትልኩልን በእግዚአብ
ሔር ስም እንጠይቃለን።
1.ሙሉ ስም በአማረኛ
2.ሙሉ ስም በእንግሊዘኛ
3.ስልክ ቁጥር
4.ኢሜል
5.የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅስ ከ54ፊደል ያልበለጠ እስከ ምዕራፍና ቁጥር
6.ዲፓርትመንት ይጨመርበት
0924262870 ችሎት ልጃለም
0920404675 ተመስገን ቸኮል ( @temuzemikael )
0936358833 ግርማ ሞገስ
ከይቅርታ ጋር ጊዜ እየሄደብን ስለሆን ቶሎ ብትልኩልን?
👍 1
የእግዚአብሔር ቤተሰቦች እንዴት ናችሁ ለመጽሔት የተመለመላችሁ አባቶች ወንድሞችና እህቶች ከዚህ በታች በምናስቀምጥላችሁ ስልክ ቁጥር በግል ቴሌግራም እስከ አርብ ብቻ እንድትልኩልን በእግዚአብ
ሔር ስም እንጠይቃለን።
1.ሙሉ ስም በአማረኛ
2.ሙሉ ስም በእንግሊዘኛ
3.ስልክ ቁጥር
4.ኢሜል
5.የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅስ ከ54ፊደል ያልበለጠ እስከ ምዕራፍና ቁጥር
6.ዲፓርትመንት ይጨመርበት
0924262870 ችሎት ልጃለም
0920404675 ተመስገን ቸኮል
0936358833 ግርማ ሞገስ
ከይቅርታ ጋር ጊዜ እየሄደብን ስለሆን ቶሎ ብትልኩልን?
የእግዚአብሔር ቤተሰቦች እንዴት ናችሁ ለመጽሔት የተመለመላችሁ አባቶች ወንድሞችና እህቶች ከዚህ በታች በምናስቀምጥላችሁ ስልክ ቁጥር በግል ቴሌግራም እስከ አርብ ብቻ እንድትልኩልን በእግዚአብ
ሔር ስም እንጠይቃለን።
1.ሙሉ ስም በአማረኛ
2.ሙሉ ስም በእንግሊዘኛ
3.ስልክ ቁጥር
4.ኢሜል
5.የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅስ ከ54ፊደል ያልበለጠ እስከ ምዕራፍና ቁጥር
0924262870 ችሎት ልጃለም
0920404675 ተመስገን ቸኮል
0936358833 ግርማ ሞገስ
👍 2
ሰላም የእግዚአብሔር ቤተሰቦች እንዴት ናችሁ የእናታችን የቅድስት ልደታ ስለት የተሳላችሁ ስለታችሁን የሚቀበሉ ከዚህ በታች አስቀምጠንላችኋል።
1. ተመስገን ቸኮል. 0929322742
2.ግርማ ሞገስ 0936358833
3.አጋዥ ዋሴ. 0936582390
4. ወንደሰን አድማስ 0929946360
ሰላም የእግዚአብሔር ቤተሰቦች ባቀረባችሁት ቅሬታ መሰረት እኛም ነገሮችን በትኩረት ተመልክተን የመጨረሻ ያልነውን መጽሔት ላይ የሚወጡትን ከዚህ በታች አስቀምጠናል።
ብሎክ ኮርስ መውሰድ አለባችሁ ተብላችሁ ስማችሁ የተለያችሁ ወንድሞችና እህቶች ብትማሩ ጥቅሙ ለናንተ ነው ቅርም አያስብልም በተቀመጠው አቴንዳንስ ስንመለከተው አብዛኛው የግቢ ጉባያችን ተማሪ ያልተማራቸው ኮርሶች
1.ነገረ ማርያም
2. የቤተክርስቲያን ምስጢራትና ስርዓት ስለሆኑ ብሎክ የሚሰጡ እነዚህ መሆናቸውን አውቃችሁ እንድትዘጋጁ በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን።