467
Subscribers
No data24 hours
-47 days
-1630 days
Posts Archive
467
#እንድታውቁት
የኦሮሚያ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከዚህ ቀደም ከነበረበት ሜክሲኮ ከሚገኘው የንብ ባንክ ህንፃ ለቆ ፒያሳ በሚገኘው የመንግስት ሰራተኞች ዋስትና አስተዳደር ህንፃ የተዘዋወረ መሆኑን እየገለፅን፤ ክቡራን ደንበኞቻችን ፅ/ቤቱ የአድራሻ ለውጥ ማድረጉን አውቃችሁ የመንግስት ሰራተኞች ዋስትና አስተዳደር ህንፃ 15ኛና 16ኛ ፎቅ በሚገኙ ቢሮዎች አገልግሎት ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እንጠቁማለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
ወቅታዊ መረጃዎችን ወዲያውኑ ለማግኘት ቻናሎቻችን ይቀላቀሉ፡-
ድህረ-ገፅ፡ http://www.eeu.gov.et
ፌስቡክ፡https://www.facebook.com/EEUOfficial
ዩቲዩብ፡https://www.youtube.com/@EthiopianElectricUtility/feature
467
የኢትዮጵያ የዩኒቨርስቲዎች ድረገጽ
__
(ድንገት መረጃ ቢፈልጉ)
__
አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ www.aau.edu.et
መቀሌ ዩኒቨርስቲ www.mu.edu.et
አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ www.astu.edu.et
አክሱም ዩኒቨርስቲ www.axu.edu.et
አምቦ ዩኒቨርስቲ www.ambou.edu.et
አርባ ምንጭ ዩኒቨርስቲ www.amu.edu.et
ባህር ዳር ዩኒቨርስቲ www.bdu.edu.et
ደብረ ብርሃን ዩኒቨርስቲ www.dbu.edu.et
ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርስቲ www.dmu.edu.et
ዲላ ዩኒቨርሰቲ www.du.edu.et
ጎንደር ዩኒቨርስቲ www.gu.edu.et
ጂማ ዩኒቨርስቲ www.ju.edu.et
ሃረማያ ዩኒቨርስቲ www.haramaya.edu.et
ሃዋሳ ዩኒቨርስቲ www.hu.edu.et
ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ www.wsu.edu.et
ወለጋ ዩኒቨርስቲ www.wu.edu.et
ድሬ ዳዋ ዩኒቨርስቲ www.ddu.edu.et
ወሎ ዩኒቨርስቲ www.wou.edu.et
ጅጅጋ ዩኒቨርስቲ www.jgu.edu.et
መዲ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ www.mwu.edu.et
ሚዛን ቲፒ ዩኒቨርሲቲ www.mtu.edu.et
ሰመራ ዩኒቨርሲቲ www.su.edu.et
ኮተቤ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ www.kuc.edu.et
አአ ሾል.& ቴክ ዩኒቨርሲቲ www.aastu.edu.et
አዲግራት ዩኒቨርሲቲ www.adu.edu.et
አሶሳ ዩኒቨርሲቲ www.asu.edu.et
ቡሌ ሁራ ዩኒቨርስቲ www.bhu.edu.et
ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ www.dbtu.edu.et
ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ www.wcu.edu.et
ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ www.wku.edu.et
ወልድያ ዩኒቨርሲቲ www.wdu.edu.et
አርሲ ዩኒቨርሲቲ www.aru.edu.et
ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ www.gmu.edu.et
ኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ www.obu.edu.et
467
"የስነ ምግባር ጥሰት የፈፀሙ 23 አመራርና ሰራተኞች ላይ እርምጃ ተወስዷል"ኢኤአ
የኢትዮጵያ አሌክትሪክ አገልግሎት በ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት ውስጥ የተጠያቂነት ስርዓትን ለማስፈን ባከናወነው ስራ በ23 አመራርና ሰራተኞች ላይ የተለያዩ አስተዳደራዊ እርምጃዎች መውሰዱን አስታወቀ።
ተቋሙ በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ስድስት ወራት ውስጥ ከደንበኞች ከቀረቡለት 63 ጥቆማዎች ውስጥ ተገቢውን የማጣርት ስራ በማከናወን በ23 አመራርና ሰራተኞች ላይ ከጽሑፍ ማስጠንቀቂያ እስከ ስንብት የሚደርስ አስተዳደራዊ እርምጃዎችን እንደወሰደ ነው ያስታወቀው ፡፡
በተጨማሪም የዲሲፕሊን ችግር በታየባቸው 409 ሠራተኞች ላይ የተለያዩ አስተዳደራዊ እርምጃዎችን የወሰደ ሲሆን በ106 ሠራተኞች ላይ የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ፣ በ282 ሠራተኞች ላይ የደመወዝ ቅጣት፣ በ11 ሠራተኞች ላይ ስንብት እና በ10 ሠራተኞች ላይ ባደረገው ማጣራት ነጻ ብሏቸዋል፡፡
ተቋሙ ከአገልግሎት አሰጣጡ ጋር የተያያዙ ቅሬታዎችና ጥቆማዎችን ለመቀበል ከተዘረጉ የ905 እና 904 ነጻ የጥሪ ማዕከላት በተጨማሪ ደንበኞች ቅሬታቸውን ቀላልና ምቹ በሆነ መንገድ ማቅረብ የሚችሉበት ዘመናዊ የሙስና ጥቆማ መቀበያ ስርዓት ለመዘርጋት በሂደት ላይ መሆኑን አገንግሎቱ ይፋ ያደረገው መረጃ ያመለክታል፡፡
ቤተሰብ❤ በቅንነት ይችን ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ‼👇🙏
https://bit.ly/3PYWA12
https://bit.ly/3PYWA12
https://bit.ly/3PYWA12
https://bit.ly/3PYWA12
ፈጣን መረጃዎች👇በቴሌግራም
https://bit.ly/44qx49m
ማስታወቂያና ጥቆማ መቀበያ
t.me/wasumohammed
