en
Feedback
ፈጣን መረጃ

ፈጣን መረጃ

Open in Telegram

የተረጋገጡ መረጃዎች ከሁሉም አቅጣጫ

Show more
1 289
Subscribers
No data24 hours
-47 days
-1930 days
Posts Archive
😥ልብ ሰባሪ ታሪክ፡ "ቀላል የደም ማነስ ነው" ተብላ ነበር 🚨 👉ውድ ወዳጆቼ፣ ይህንን የምጽፈው በከፍተኛ ቁጭት ውስጥ ሆኘ ነው። በቅርቡ በአገልግሎቴ ያጋጠመኝን አንድ አሳዛኝ እውነተኛ ታሪክ ላካፍላችሁ እወዳለሁ። 👉አንድ 38 ዓመት ሴት ወደ ክሊኒካችን መጣች። ድካም፣ የልብ መፍጠን :የትንፋሽ ማጠር እና ማዞር ይሰማት እንደነበር እና ለዚህም በየጊዜው በተለያየ ቦታ የሄደች ሲሆን በሄደችበት ሁሉ"ቀላል የደም ማነስ ነው" እየተባለች አይረን (Iron) ይሰጣት እንደነበር ነገረችኝ : በርግጥ ለሁለተኛ ጊዜ የታየችበት ክሊኒክ ወደሃዋሳ ሄዳ እንድትታይ ቢነግራትም በጊዜው ያን ያህል ከባድ አልመሰላትም ነበር ። ይሁን እንጂ ምልክቶቿ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሱ መጡ። በግራ አንገቷ በኩል እብጠት መታየት ሲጀምር እንደገና ወደ አከባቢዋ ወደሚገኝ የገጠር ክሊኒክ ብትሄድም፣ ያው "የደም ማነስ" መድሃኒት እና የ እጢ ቲቪ ነው በሚል የ ቲቪ መድሃኒት ተሰጣት :ከ 15 ቀን በኃላ መድኃኒቶች ለውጥ ካለማሳየታችውም በላይ ያስመልሳት ጀመር። በመጨረሻ ወደ ክሊኒካችን ስትመጣ፣ የደም ምርመራ ካደረግን በኋላ ለወራት "ቀላል የደም ማነስ" ነው በሚል ችላ የተባለው በእርግጥም በፍጥነት የሚሰራጭ የደም ካንሰር (Leukemia) ነበር። ልብ የሚሰብርው ነገር ቢኖር፣ ይሄ አይነቱ የደም ካንሰር ቀደም ብሎ ቢታወቅ ኖሮ በተሳካ ሁኔታ ሊታከም የሚችል መሆኑ ነው። ነገር ግን በተደጋጋሚና በቂ ባልሆነ ምርመራ ምክንያት በሽታው በጣም አድጓል። አሁን ሕክምናው እጅግ ከባድ ከመሆኑም በላይ የማገገም እድሏ እጅግ ጠባብ ነው። አንዲት የዋህ ሴት በቂ ምርመራ ባለማግኘት ሕይወቷ አደጋ ላይ ወደቀ። ይህ ጉዳይ አንድ ትልቅ ትምህርት ያስተምረናል፡ የደም ማነስ ቀላል ነገር ሳይሆን የከፋ የጤና ችግር ምልክት ሊሆን ይችላል። በተለይም ምልክቶቹ ከቀጠሉ ወይም ከተባባሱ፣ ብቃት ባለው ሐኪም ዝርዝር ምርመራ ማግኘት እጅግ አስፈላጊ ነው። እባካችሁ፣ የራሳችሁንና የወዳጆቻችሁን ጤንነት አቅልላችሁ አትዩ። የማያቋርጥ ድካም፣ ያልተለመደ መገርጣት ወይም ሌሎች የሚረብሹ ምልክቶች ካጋጠሟችሁ፣ "የደም ማነስ ነው" የሚለውን ቀላል ማብራሪያ ብቻ አትቀበሉ። ለበሽታው ትክክለኛ መንስኤ ጥልቅ ምርመራ ማድረግ እጅግ አስፈላጊ እና ዋነኛው ጉዳይ ነው። 👨‍⚕️በዚህ አጋጣሚ በሐዋሳ እና አካባቢው ለምትገኙ እህት ወንድሞቼ አንድን ድንቅ ባለሙያ ልጠቁማችሁ እወዳለሁ። የውስጥ ደዌ ስፔሻሊስት:እንዲሁም የደም ማነስ እና የደም ካንሰር ሰብ-ስፔሻሊስት የሆኑት ዶክተር ደህላክ ተሾመ ከሐዋሳ ሪፈራል ሆስፒታል በተጨማሪም :በሐዋሳ ራዲያንት ኦንኮሎጂ እና ሄማቶሎጂ ስፔሻሊቲ ክሊኒክ ስለምታገኝዋቸው የትኛውም መጠን ያለው የደም ማነስም ሆነ ተያያዥ ጉዳይ ሲያጋጥም ወደ ክሊኒኩ በመምጣት እንድትታዩ አበረታታችኋለሁ። ይሄ ሙያዊ እውቀት እንደዚህ ዓይነት አደገኛ ሁኔታዎችን ቀድሞ ለመለየት እና ሕክምናውን በፍጥነት ለማስጀመር ወሳኝ ሚና ይጫወታል። ❤️መዘግየት ለከፋ መዘዝ ይዳርጋል።❤️ 🚨እባካችሁ በደንብ ሼር አድርጉት የናንተንም ቀላል የተባለ የህክምና ገጠመኝእና መጨረሻውን ኮሜንት ላይ በመጻፍ እንወያይበት:: (በዶ/ር አበራ ኢታና)

ማንቸስተር ዩናይትድ በ4ኛ የሊግ እርከኑ ክለብ ግሪምስቢ ተሸነፈ በእንግሊዝ ካራባኦ ካፕ 2ኛ ዙር ማንቸስተር ዩናይትድ በ4ኛ የሊግ እርከን ላይ በሚገኘው ግሪምስቢን በመለያ ምት ተሸንፎ ከውድድሩ ተሰ
ማንቸስተር ዩናይትድ በ4ኛ የሊግ እርከኑ ክለብ ግሪምስቢ ተሸነፈ በእንግሊዝ ካራባኦ ካፕ 2ኛ ዙር ማንቸስተር ዩናይትድ በ4ኛ የሊግ እርከን ላይ በሚገኘው ግሪምስቢን በመለያ ምት ተሸንፎ ከውድድሩ ተሰናበተ። ከግሪምስቢን ብርቱ ፈተና የገጠማቸው ማንቸስተር ዩናይትዶች በመጀመሪያው አጋማሽ 2 ለ 0 እየተመሩ ዕረፍት ለመውጣት ተገድደዋል። በሁለተኛው አጋማሽ ብሪያን ምቤሞ እና ሃሪ ማጉዌር ባስቆጠሯቸው ግቦች 2 አቻ ሆነው ወደ መለያ ምት ቢያመሩም በመለያ ምቱ 12 ለ 11 ተሸንፈው ከውድድሩ ውጭ ሆነዋል። ይህንንም ተከትሎ ማንችስተር ዩናይትድ በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ በካራባኦ ካፕ ጨዋታ በአራተኛ ሊግ ክለብ ተሸንፏል። ቀያዮቹ ሴጣኖች በዘንድሮው የውድድር ዘመን ያደረጓቸውን የመጀመሪያ ሶስት ጨዋታዎች ማሸነፍ አልቻሉም። በአሰልጣኝ ሩበን አሞሪም የሚመራው ማንችስተር ዩናይትድ በቀጣይ በሊጉ - በርንሌይ - ማንችስተር ሲቲ እና - ቼልሲን በተከታታይ የሚገጥሙ ይሆናል።

Guideline_on_Federal_Government_Employees_Permitting_Overtime_Work.pdf3.95 KB

Federal_Civil_Servants_Proclamation_Proclamation_No_13532024.pdf1.49 MB

photo content
+2

የስራ ማስታወቂያ | የዱቦ ቅድስት ማርያም የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ST. MARY CATHOLIC PRIMARY HOSPITAL, DUBBO Date of registration: 18/08/2025 - 29/0
+1
የስራ ማስታወቂያ | የዱቦ ቅድስት ማርያም የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ST. MARY CATHOLIC PRIMARY HOSPITAL, DUBBO Date of registration: 18/08/2025 - 29/08/2025

ማኪራ-ሀኪሜ ክሊኒክ ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ ሀዋሳ መምቦ ሰፈር
ማኪራ-ሀኪሜ ክሊኒክ ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ ሀዋሳ መምቦ ሰፈር

🔔 Vacancy Organization: World Health Organization (WHO) Position: Consultant to adapt RMNCAH Program Management Capacity-Bui
🔔 Vacancy Organization: World Health Organization (WHO) Position: Consultant to adapt RMNCAH Program Management Capacity-Building Tools for the African Region Context Education: MSc and above in #public_health, health systems management (#HSM), or related field; with relevant skills and experience (well experienced) Location: Addis Ababa Employment: Consultancy Renumeration: USD 10,000 per month  Deadline: August 30, 2025 🔗 Vacancy Details https://doctorsonlinee.com/tag/who-vacancy/

🔔Vacancy Medecins Sans Frontieres-Holland (MSF-Holland) Location: Vary Positions:- 1. Position: Medical Doctor Education: #M
🔔Vacancy Medecins Sans Frontieres-Holland (MSF-Holland) Location: Vary Positions:- 1. Position: Medical Doctor Education: #Medical_doctor; with relevant skills and experience (2 years minimum experience) Salary: 1,509 USD per month 2. Position: X-Ray Supervisor Education: Radiographer / X-ray Technician degree; with relevant training, skills and experience (3 years minimum experience) Salary : 1009 USD per month 3. Position: X-Ray Technician Education: Radiographer / X-ray Technician degree; with relevant training, skills and experience (2 years minimum experience) Salary : 668 USD per month 4. Position: Clinical Activity Supervisor Education: #Public_health/clinical officer degree; with relevant training, skills and experience (2 years minimum experience) Salary : 1,210 USD per month Deadline: Vary 🔗 Vacancy Details https://doctorsonlinee.com/tag/msf-Holland/

የስራ ቅጥር ማስታወቂያ | ድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ያወጣው ቋሚ ስራ ቅጥር ማስታወቂያ
የስራ ቅጥር ማስታወቂያ | ድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ያወጣው ቋሚ ስራ ቅጥር ማስታወቂያ

የጤና ባለሙያዎች ዲዩቲ ክፍያን በተመለከተ የተላከ ሰርኩላር ደብደቤ ✔ወቅታዊ የስራ ቅጥር መረጃዎችን በየጊዜው ለማግኘት ቻናላችንን ይከታተሉ::
የጤና ባለሙያዎች ዲዩቲ ክፍያን በተመለከተ የተላከ ሰርኩላር ደብደቤ ✔ወቅታዊ የስራ ቅጥር መረጃዎችን በየጊዜው ለማግኘት ቻናላችንን ይከታተሉ::

ጤሚ በሁሉም ክልል ቢሮዎች በኩል ይኼንን “በቶሎው አሳውቁ” ብሏል።
ጤሚ በሁሉም ክልል ቢሮዎች በኩል ይኼንን “በቶሎው አሳውቁ” ብሏል።

photo content

#MoE ትምህርት ሚኒስቴር የ2018 ትምህርት ዘመን የከፍተኛ ትምህርት አካዳሚክ ካላንደርን ይፋ አድርጓል፡፡ በትምህርት ሚኒስትር ዲኤታ ኮራ ጡሹኔ በቀን ነሐሴ 12/2017 ዓ.ም የተፈረመ የ2018
+4
#MoE ትምህርት ሚኒስቴር የ2018 ትምህርት ዘመን የከፍተኛ ትምህርት አካዳሚክ ካላንደርን ይፋ አድርጓል፡፡ በትምህርት ሚኒስትር ዲኤታ ኮራ ጡሹኔ በቀን ነሐሴ 12/2017 ዓ.ም የተፈረመ የ2018 ትምህርት ዘመን የከፍተኛ ትምህርት አካዳሚክ ካላንደር ዝርዝር ለሁሉም ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተልኳል፡፡ መስከረም 05-06/2018 ዓ.ም ➡️ የመጀመሪያ ዓመት የቅድመ ምረቃ ተማሪዎች (ሪሚዲያል ተማሪዎችን ጨምሮ) በየተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ ሪፖርት ያደርጋሉ፡፡ መስከረም 08-09/2018 ዓ.ም ➡️ የሁሉም የቅድመ እና የድኅረ ምረቃ መደበኛ እና ኢ-መደበኛ ተማሪዎች (ሪሚዲያል ተማሪዎችን ጨምሮ) ምዝገባ ያደርጋሉ፡፡ መስከረም 12/2018 ዓ.ም ➡️ የሁሉም የቅድመ እና የድኅረ ምረቃ መደበኛ እና ኢ-መደበኛ ተማሪዎች በቅጣት ምዝገባ፣ ➡️ የ2018 ዓ.ም የመጀመሪያ ሴሚስተር ትምህርት ይጀመራል፡፡ (ሙሉ የ2018 ትምህርት ዘመን የከፍተኛ ትምህርት አካዳሚክ ካላንደር ከላይ ተያይዟል፡፡)

አዲስ አበባ ነሐሴ 12 ቀን 2017 ዓ.ም. ከመስከረም 2018 ዓ.ም ጀምሮ ለመንግስት ሰራተኛው ተጨማሪ የደሞዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግስት ወስኖል። +++++++++++++++++++++++++ የመንግስት ሠራተኛው ያለውን የኑሮ ውድነት ተቋቁሞ ለመላው የንግዱ ማህበረሰብ ተገቢውን አገልግሎት ሲሰጥ የቆየ የህብረተሰብ ክፍል ነው፡፡ የንግዱ ማህበረሰብ መንግስት ለሚወስዳቸው የሪፎርም እርምጃዎች አጋዥ እየሆነ መቷል። ይሄው ተግባር አሁንም ተጠናክሮ መቀጠል ይኖርበታል። ይሁንና እንዳንድ የንግዱ ህብረተሰብ አካላት ከእዚህ ቀደም በተለምዶ የደመወዝ ጭማሪ ተደረገ በሚል በሸቀጦች ዋጋ ላይ እንደሚጨምሩ ይታወቃል፡፡ በሰሞኑ በሚደረገው የደመወዝ ጭማሪ አስታኮ እና ለኑሮ ውድነቱ መቋቋሚያ ተብሎ በተደረገው የደመወዝ ማሻሻያ ዜና በመስማት ህገወጥና ምንም ምክንያት በሌለው መንገድ የዋጋ ጭማሪ በሚያደርጉት ላይ መንግስት ጥብቅ ቁጥጥር የሚያደርግ ይሆናል፡፡ ህገወጥ የዋጋ ጭማሪ አድርገው በሚገኙት ላይ ደግሞ መንግሥት አስተማሪ እርምጃ የሚወስድ መሆኑን በቅድሚያ ያሳውቃል፡፡ በመጨረሻም ሕዝባችንን በንጽሕናና በትጋት በማገልገል፤ ከሚገባንና ከሚጠበቅብን በላይ በመሥራት፤ ሙስናና ብልሹ አሠራርን በመታገል፤ ከዕቅዶቻችን በላይ በማከናወን፤ የኢትዮጵያን ብልጽግና እንደምናረጋግጥ መንግሥት ጽኑ እምነት አለው፡፡ የብልጽግና ጉዟችን በቀጠለ መጠን፣ በየምዕራፉ ሁላችንም የብልጽግናን ትሩፋት መቋደሳችን አይቀሬ ነው፡፡ ለዚያ ደግሞ ሁላችንም ወገባችንን አጥብቀንና ታጥቀን መትጋት አለብን፡፡ ይህ ሲሳካ ነጻነታችንን በደማቸው እንዳጎናጸፉን ቀደምት አባቶቻችን እና እናቶቻችን ሁሉ፣ እኛም ሀገራቸውን ለማበልጸግ ዋጋ የከፈሉ ትውልዶች ተብለን ታሪክ ሲዘክረን ይኖራል። በማሻሻያውም ዝቅተኛው የመንግሥት ሠራተኛ ደመወዝ ከብር 4 ሺህ 760 ወደ ብር 6 ሺህ እንዲያድግ ይደረጋል ነው ያለው። ከፍተኛው የመንግሥት ሠራተኛ ደመወዝ ከብር 21 ሺህ 492 ወደ ብር 39 ሺህ እንዲያድግ ይደረጋል ብሏል። የዲግሪ ተመራቂ መነሻ ደመወዝ ከብር 6 ሺህ 940 ወደ ብር 11 ሺህ 500 የሚሻሻል መሆኑን ገልጿል። ከሲቪል ሰርቪስ ውጭ በተለያዩ ዘርፎች የተሠማሩ የመንግሥት ሠራተኞች ደመወዝም ማሻሻያ እንደሚደረግበት ታውቋል። ይህ የደመወዝ ማስተካከያ ከ160 ቢሊዮን ብር በላይ ተጨማሪ በጀት ጠይቋል ፤ ይሄም ለደመወዝ የሚወጣውን ጠቅላላ ዓመታዊ የመንግሥት ወጪ 56ዐ ቢሊዮን ብር ያደርሰዋል። የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽንን

ሙሉ መረጃ ተለቋል!
+6
ሙሉ መረጃ ተለቋል!

የስራ ቅጥር ማስታወቂያ | ቦረና ዩንቨርስቲ ለጤና ባለሙያዎችና ሌሎችም ሙያ መደቦች ያወጣው ለ #43 ክፍት ስራ መደቦች የወጣ
+3
የስራ ቅጥር ማስታወቂያ | ቦረና ዩንቨርስቲ ለጤና ባለሙያዎችና ሌሎችም ሙያ መደቦች ያወጣው ለ #43 ክፍት ስራ መደቦች የወጣ

ማን ያሸንፋል?
Anonymous voting